ስመ ብዙው ወይን
ገድለ ብዙው ፍቱን
ስንቱን ተቀናቃኝ አሸንፈህ
አእላፍ ታጋዮችን ሰውተህ
ከአፈር ወደ አልጋ
ከአልጋ ወደ አፈር ጠረጋ
20ኛው ክፍለ ዘመን ተፈጥረህ
ጠላቶችህ ሲያቃሉልህ
በመከራ ተፈትነህ
እንደ ወርቅ ነጥረህ
ድንገት ከተፍ ትላለህ
ወደ 21ኛው ክፍለ ዘመን ተሻግረህ
ጠላቶችህ የሬሳ ሳጥን ተሸክመው አይተናል
ሞተሃል ተብለህ ተቀብረሃል
ያንተዎቹም ተስፋ ቆርጦው ከድተውሃል
ጉሮ ወሸባዬ ወይን ሞተ
አበቃለት ዱቄት ሆነ በለተተ
ጠላቶቹ ደስታቸውን ሳይጨርሱ
ጥቂት ሳያርፉ ሲርመሰመሱ
ድንገት ወይን ተነሳ አፈር ልሶ
በጠላቶቹ ሰፈር ድንጋጤ ዋይታ ለቅሶ
ወይን-PP እርቅ ይሁን እንይ ሰላም ነግሶ
Re: ወንበዴ-አስገንጣይ-TPLF- ወያነ-ትህነግ-ጁንታ!
Axumezana wrote: ↑07 May 2026, 00:05ስመ ብዙው ወይን
ገድለ ብዙው ፍቱን
ስንቱን ተቀናቃኝ አሸንፈህ
አእላፍ ታጋዮችን ሰውተህ
ከአፈር ወደ አልጋ
ከአልጋ ወደ አፈር ጠረጋ
20ኛው ክፍለ ዘመን ተፈጥረህ
ጠላቶችህ ሲያቃሉልህ
በመከራ ተፈትነህ
እንደ ወርቅ ነጥረህ
ድንገት ከተፍ ትላለህ
ወደ 21ኛው ክፍለ ዘመን ተሻግረህ
ጠላቶችህ የሬሳ ሳጥን ተሸክመው አይተናል
ሞተሃል ተብለህ ተቀብረሃል
ያንተዎቹም ተስፋ ቆርጦው ከድተውሃል
ጉሮ ወሸባዬ ወይን ሞተ
አበቃለት ዱቄት ሆነ በለተተ
ጠላቶቹ ደስታቸውን ሳይጨርሱ
ጥቂት ሳያርፉ ሲርመሰመሱ
ድንገት ወይን ተነሳ አፈር ልሶ
በጠላቶቹ ሰፈር ድንጋጤ ዋይታ ለቅሶ
ወይን-PP እርቅ ይሁን እንይ ሰላም ነግሶ
-
ethiopianunity
- Senior Member
- Posts: 11008
- Joined: 30 Apr 2007, 17:38
Re: ወንበዴ-አስገንጣይ-TPLF- ወያነ-ትህነግ-ጁንታ!
For you being traitor to your country is being a hero to whom? To many Tigrayans you cleansed in millions since 1970?
Tigrayans better wake up! Pp is enemy to all is not seeking unity but divide and conquer! Tigray must reconcile with Amara and the rest of Ethiopians!
Tigrayans better wake up! Pp is enemy to all is not seeking unity but divide and conquer! Tigray must reconcile with Amara and the rest of Ethiopians!
Re: ወንበዴ-አስገንጣይ-TPLF- ወያነ-ትህነግ-ጁንታ!
ምን አስገንጣይ ብቻ - ነው እንጅ ተገንጣይ፤
የእናት ጡት ነካሽ - አገር ትውልድ ገዳይ፤
አገር ተበቀለው በደቦ በጅጌ -በመጨረሻ ላይ፤
አውርዶ ፈጥፍጦ ትንሳዔ እንዳያይ።
ስንት ሙት ዓመታት አልፈው -ሩጫውን ጨረሶ፤
ትህነግ ሃውልቱ ላይ የሚልዮን ሙታን ስማቸው ተጠቅሶ፤
ደብረሲዖል ሁናል ትህነግ ፈራርሶ - ደቆ እንደ ሸክላ ገል ጭቃ ተለውሶ።
የእናት ጡት ነካሽ - አገር ትውልድ ገዳይ፤
አገር ተበቀለው በደቦ በጅጌ -በመጨረሻ ላይ፤
አውርዶ ፈጥፍጦ ትንሳዔ እንዳያይ።
ስንት ሙት ዓመታት አልፈው -ሩጫውን ጨረሶ፤
ትህነግ ሃውልቱ ላይ የሚልዮን ሙታን ስማቸው ተጠቅሶ፤
ደብረሲዖል ሁናል ትህነግ ፈራርሶ - ደቆ እንደ ሸክላ ገል ጭቃ ተለውሶ።
Re: ወንበዴ-አስገንጣይ-TPLF- ወያነ-ትህነግ-ጁንታ!
አበረ የኢትዮጵያ እናት ትግራይ ናት! ወይን ደግሞ የትግራይ ህዝብ የትግል ፓርቲ ነው! ወይን ለኢትዮጵያ የታገለ፥ ያለማ፥ ባለውለታ ፓርቲ ነው! የአፄ ሚኒሊክን ሀጥያት ደብቆ አምዬ አያሉ ወያኔን ማብጠልጠል ዘረኝነት ብቻ ነው። አባይን በመድፈሩ እንኳ አይመሰገንም? ለ27 በሰላም አገር ማልማቱስ? ወይን መገንጠል ቢፈልግ ኖሮ ይሞክረው ነበር፥ ነገር ግን የትግራይ ህዝብ መገንጠልን ስለማይፈልግ እስካሁን አልሞከረውም!
የትግራይ ህዝብ የኢትዮጵያ ማእከል
ይገፋፉት ጀመር እያሉት ተገንጠል
ማየት ተስኗቸው የሚነሳው ማእበል
ኦሮሞው እኔው እጠቀልላሎሁ
አማራው እኔው እገዛሎሁ
ትግራይ በሌለበት አይሆንም ብያሎሁ
Axumezana ግን ባለሁበት ፀናሁ
ፀጉረ ልውጥ ብለው ቢያስሩኝ ይቅር አልሁ/ እያልሁ
የትግራይ ህዝብ የኢትዮጵያ ማእከል
ይገፋፉት ጀመር እያሉት ተገንጠል
ማየት ተስኗቸው የሚነሳው ማእበል
ኦሮሞው እኔው እጠቀልላሎሁ
አማራው እኔው እገዛሎሁ
ትግራይ በሌለበት አይሆንም ብያሎሁ
Axumezana ግን ባለሁበት ፀናሁ
ፀጉረ ልውጥ ብለው ቢያስሩኝ ይቅር አልሁ/ እያልሁ