Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Naga Tuma
Member+
Posts: 7520
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: Oromo Christians should stop the worship of ቆሪጥ in Addis Ababa under the disguise of thanks giving ! !

Post by Naga Tuma » 05 May 2026, 14:05

Axumezana wrote:
04 May 2026, 21:06
Oromo Christians should stop the worship of ቆሪጥ in Addis Ababa under the disguise of thanks giving ! !
ገተተ በትለር Is going bananas.

Says Grand Renaissance Dam (GRD) and Christianity with the same mouth in the 21st century.

የእግዜር መልኣክ ነበረ የተባለ ቃልቻን ወይም ቃሉን ረግጬ የምገዛዉ ቆሪጥ ነዉ ይላል።

ኦሮሞ ነኝ ብሎ የጥንታዊ ኢትዮጵያ ናሙና የሆነ ቦረና የእግዜር መልኣክ ነዉ የሚለዉን ቃሉ ረግጬ እገዛለሁ ማለቱ ነዉ።

ኣፄ ሀይለ ሥላሴ የክብር ካባ ያለበሱት ደንፋን ረግጬ መግዛት እችላለሁ ይላል።

ኣፄ ሀይለ ሥላሴ የእግዝኣብሔር መንፈስ ኣድሮበት ባሉት የፍጥረት በር እግዜር ኣለ ብሎ ማሰብ ሜንታል ድስ ኦርደር ነዉ፣ ሃይማኖት አድቫንሲድ ስሌቨሪ ነዉ ይላል።

የጥንት ቃልቻ ወይም ቃሉ ቃላት ያሉበት ታቦትን ጣዖት ነዉ ይላል።

ኣስተዋዩ ቦረና ገተተ በትለር ቦረና ከሆነ እኛ ጋላ ሆን ብሎ ነበር ኣሉ።

እዴሰ ወይም ህዳሴ ወይም ሬይነሳንስ (Renaissance) ቃልቻዎችን እና ቃሉዎችን ረግጦ መግዛት ሳይሆን እነሱ የምያዉቁትን ኣጥንቶ በሳይንሳዊ መንገድ ዕዉነቱን ኣበጥሮ ማሳደግ እና እንዲበራ ማድረግ እንደማለት ነዉ።

ለምሳሌ የቦረና ሰዉ ደበሳ ጉዮ ሰዉ ይዋሻል፣ ኮከብ ኣይዋሽም ያለዉን ዐይነት ማለት ነዉ።

በጥንት ቃልቻዎች እና ቃሉዎች ዘመን የተገነቡትን ግዙፋን የግብጥ እና የእንካ ፒራሚዶችን ታሪክ ኣጥንቶ ማደስም እንደማለት ነዉ።

ሁለቱም ግዙፋን ፒራሚዶች እየሱስ የገነባቸዉ ኣይዴሉም። ገተተ በትለር ዬለም የሚለዉ እግዜር ምስክር ነዉ።

Axumezana
Senior Member
Posts: 19393
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: Oromo Christians should stop the worship of ቆሪጥ in Addis Ababa under the disguise of thanks giving ! !

Post by Axumezana » 06 May 2026, 00:15

Naga በቋንቋህ ብትፅፍ አይሻልህም የሰው አማርኛ ከምታበላሽ?

Naga Tuma
Member+
Posts: 7520
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: Oromo Christians should stop the worship of ቆሪጥ in Addis Ababa under the disguise of thanks giving ! !

Post by Naga Tuma » 06 May 2026, 00:48

ቆንቆ፣ ቋንቋ
ዉዳሴ፣ ዌድሴ
እዴሰ፣ ህዳሴ
ፈይሴ፣ ፈወሰ
ቃልቻ፣ ቃሉ
ፍደለ፣ ፊደል
ያም፣ ይህም ቋንቋዬ
ፊደልም ዘላለማዊ ቅርሴ
የአደዋ ፋኖ ወደ ፊደል፣ የጣልያን ሙሶሊኒ ባንዳ ወደ ላቲን

ስለዚህ ኣንተ ጠጣር ሃይማኖት ኣልባ ጥጃ ባንዳ የማታዉቀዉ ዉስጥ ገብተህ ከምትዘባርቅ የአኙዋ ቋንቋህንም ለምን ኣታስተምረንም?
Axumezana wrote:
06 May 2026, 00:15
Naga በቋንቋህ ብትፅፍ አይሻልህም የሰው አማርኛ ከምታበላሽ?

Axumezana
Senior Member
Posts: 19393
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: Oromo Christians should stop the worship of ቆሪጥ in Addis Ababa under the disguise of thanks giving ! !

Post by Axumezana » 06 May 2026, 19:50

Naga ብሎንህ የላላ ሰው ትመስላለህ፤ ጋራዥ ገብተህ ጠበቅበቅ ያድርጉልህ!

Naga Tuma
Member+
Posts: 7520
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: Oromo Christians should stop the worship of ቆሪጥ in Addis Ababa under the disguise of thanks giving ! !

Post by Naga Tuma » 06 May 2026, 22:59

Axumezana wrote:
06 May 2026, 19:50
Naga ብሎንህ የላላ ሰው ትመስላለህ፤ ጋራዥ ገብተህ ጠበቅበቅ ያድርጉልህ!
ላልቶበት እየሱስ በሉኝ እንጂ በማለት ኤርገሜ ብሎ ያልዳነ ማነዉ?


Naga Tuma
Member+
Posts: 7520
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: Oromo Christians should stop the worship of ቆሪጥ in Addis Ababa under the disguise of thanks giving ! !

Post by Naga Tuma » 07 May 2026, 14:29

Axumezana wrote:
06 May 2026, 23:36
የሰው ቋንቋ አታበላሽ!
ከኣንተ ጋር እግዜር ዬለም ያሉ ሰዎች ናቸዉ?

Post Reply