ባረጀ አስተሳሰብ የታጀለው
ወንድማችን አበረ ህልሙ ቅዥት ነው
ክርስትያን ለመከፋፈል ይጥራል ሌት ተቀን
ፔንጤ ፔንጤ እያለ እንደ በቀቀን
ትርጉምን ሳያውቀው የመንፈስ ቅዱስን ቀን
Re: Abere ክርስትያን ወንድሞቹን ቡዔል ዘቡዔል ለማለቱ ንስሃ ሊገባና ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል
ወያኔ ቡዔል ዘቡዔል ነው። የወያኔ ወይም የኦነግ ካድሬዎችን በማንነታቸው መጥራት አግባብ ይመስለኛል። ሥጋ ለበስ ቡዔል። እንደ ጥንታዊ የክርስትና ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ንስሃ በየግዜው የሚደረግ ክርስቲያናዊ ምግባር ነው (ከሰው ላይ ሃጥያት፤ ከእጅ ላይ እድፍ ስለማይጠፋ) እምነታችን የንስሃ አባት የሰጠችው ጠንቅቃ ስለምታውቅ ነው - የወያኔ አባላት ቡዔል ማለት ሃጥያት አይደለም ጸረ-ኦርቶዶክስ ሃይማኖት ( ሽጉጥ ይዘው ገዳም ባህታዊ በመምስል የሚያታልሉ፤ መነኩስያንን የሚደፍሩ፤ በመቅደስ ታንክ እና መድፍ ደብቀው ሰው የሚገድሉ፤ በወያኔ ፓርላማ ወያኔ ሲኖዶስ እና ወያኔ ፓትርያርክ ህዝብ ለማሣሳት የሚሹሙ ወዘተ)። የዛሬው ፓትሪያርክ ለምሳሌ በአባይ ፀሓዬብ የተሾመ ነው - ለምሳሌ። አባ ገብረ-መድኅን ( ጳውሎስ) እንድሁ በመለስ ዜናዊ የተሾመ - መለስ ዜናዊ ሲጠራ እርሱም ተከተለ በእውነቱ ይህን የወያኔን መጨረሻ እንዳያዩ እድለኞች ነበሩ ማለት ነው- የዐባይ ፀሓዬ ጽዋ ደደቢት በርሃ ሳይጨልጡ።