I took time to do this because this is important to many. I didn’t want to offend folks by dumping cold water. I also wanted to make sure my initial reaction was honest reflection. Well, now I can say that my initial reaction is the same as my well considered thought over a few days.
I only listened to it once or maybe twice.
Das Tal is a terrible thing to say. The country is not dead. Nobody comes back from the dead. This is preaching hopelessness. There’s no way this is beneficial to people.
The only positive thing is it provoked conversation. But overall, it’s unacceptable language and message. If the insinuation was that the country is on death bed, I can see how that would give people purpose to save the country. But it’s self defeating to say Das Tal which is what follows death which nobody comes back from. This is dangerous message because it teaches the futility of struggle, that the country is beyond saving.
If anyone thinks I completely missed the message, I’m here to learn.
Edu
Re: My honest reaction to ‘Das Tal’
የጠቀመው ቁንጣ
አዲስ ንጉስ እንጂ ፤ ለውጥ መቼ መጣ
እማማ !!
ቴዲን ፎርጊቭ እንደማታደርጉትና በቀለኛ መሆናችሁን እናውቃለን
Re: My honest reaction to ‘Das Tal’
Edina shikorina,
There comes a time when denial has to end. With the spread of cancer reaching alarming levels, I have known friends and aquaintaces with terminal illnesses that linger for years of horrible suffering which ends in inevitable death. Ethiopia is obviously unravelling in that fashion. If you can see any way it can be saved from total collapse, please share it with us. Teddy has determined that Ethiopia is not salvagable. He has started the process of grief. He must have thought about this for months. That is what every Ethiopian should be doing now with a view of averting destructive conflicts that are sure to follow. What Ethiopians should be talking about now is how to manage the unravelling the way the Soviet Union did it. They have had enough time to wake up from the hallucinations of a united Ethiopia.
There comes a time when denial has to end. With the spread of cancer reaching alarming levels, I have known friends and aquaintaces with terminal illnesses that linger for years of horrible suffering which ends in inevitable death. Ethiopia is obviously unravelling in that fashion. If you can see any way it can be saved from total collapse, please share it with us. Teddy has determined that Ethiopia is not salvagable. He has started the process of grief. He must have thought about this for months. That is what every Ethiopian should be doing now with a view of averting destructive conflicts that are sure to follow. What Ethiopians should be talking about now is how to manage the unravelling the way the Soviet Union did it. They have had enough time to wake up from the hallucinations of a united Ethiopia.
eden wrote: ↑Yesterday, 22:31I took time to do this because this is important to many. I didn’t want to offend folks by dumping cold water. I also wanted to make sure my initial reaction was honest reflection. Well, now I can say that my initial reaction is the same as my well considered thought over a few days.
I only listened to it once or maybe twice.
Das Tal is a terrible thing to say. The country is not dead. Nobody comes back from the dead. This is preaching hopelessness. There’s no way this is beneficial to people.
The only positive thing is it provoked conversation. But overall, it’s unacceptable language and message. If the insinuation was that the country is on death bed, I can see how that would give people purpose to save the country. But it’s self defeating to say Das Tal which is what follows death which nobody comes back from. This is dangerous message because it teaches the futility of struggle, that the country is beyond saving.
If anyone thinks I completely missed the message, I’m here to learn.
Edu
Re: My honest reaction to ‘Das Tal’
ወ/ሮ ኤደን፣
በአማራኛ ወግ ውስጥ ያደግሽ አትመስሊም ። በዝነኛው የማይጨው ጦርነት ታሪክ አርሙኝ መጽሃፍ ውስጥ አቶ ተማቹ ከጦር ሲመለስ ቤቱ በጣሊያን ተቀምቶ ሚስቱ የጣሊያኖቹ ወጥ አብሳይ ሆና ሲያይ አሁንስ አልምትኩም ብዬ አልዋሽም ነው ያለው ። ይህ በሜታፎር ፣ በምሳሌ ፣ ባግብዎ መናገር ይባላል ። አንድ አባት ልጁ በጣም ሰነፍ ደካማ ሲሆንበት አንተ የሞትክ ብሎ ይገስጸዋል ። ይህ ነገር እንደ ሞት ይቆጠራልና ዳስ ጣል ፣ ሃዘን ነው ፣ የሚያሳዝን ነው ማለት አንድ ነገር ፊዚካሊ ሞቶ ፊታችን ላይ እሬሳ ተጋድሟል ማለት አይደለም ። እንዲያም ዛሬ ሰፈራችን አንድ ሰው ቢሞት የእድር ዳኛው ከበደ ሞቶዋልና ዳስ ጣሉ አይልም ፣ ከበደ አርፏልና ቀብር ውጡ ነው የሚለው። ዳስ ጣል ሃዘን ተቀመጥ ማለት ነው። ቴዲ አፍሮ እየነገረሽ ያለው ኢትዮጵያ እንደ ሃገር ትልቅ ሃዘን ላይ ነች ነው የሚለው ። ስለዚህ ሊተራል ትርጉሙን ትተሽ አይ ኢትዮጵያ ደስታ ላይ ነች ፣ ለዚህ ደሞ አንድ ሁለት ብለሽ መረጃ አቅረበሽ የቴዲ ድምዳሜ ሻሪው ። ለማንኛውም አንቺ ትክክል ነሽ ፣ ቴዲ ለተናገረው እንዳንቺ በክርክርና መረጃ መሻር እንጂ ጊታርና ፒያኖውን መስረቅ ፣ መቀማት ፣ ውድቅት ላይ በሩን ሰብሮ ለመግባት መራወጥ ያው በአለም ላይ የተለመደው የፈሪ ዲክታተር ዘዴ ነው! አንቺ ያልሺውን መንግስት ቴዲን ሚዲያ ላይ ሊያፋጥጠው ይገባ ነበር ማሲክቆውን ከመስረቅ!
በአማራኛ ወግ ውስጥ ያደግሽ አትመስሊም ። በዝነኛው የማይጨው ጦርነት ታሪክ አርሙኝ መጽሃፍ ውስጥ አቶ ተማቹ ከጦር ሲመለስ ቤቱ በጣሊያን ተቀምቶ ሚስቱ የጣሊያኖቹ ወጥ አብሳይ ሆና ሲያይ አሁንስ አልምትኩም ብዬ አልዋሽም ነው ያለው ። ይህ በሜታፎር ፣ በምሳሌ ፣ ባግብዎ መናገር ይባላል ። አንድ አባት ልጁ በጣም ሰነፍ ደካማ ሲሆንበት አንተ የሞትክ ብሎ ይገስጸዋል ። ይህ ነገር እንደ ሞት ይቆጠራልና ዳስ ጣል ፣ ሃዘን ነው ፣ የሚያሳዝን ነው ማለት አንድ ነገር ፊዚካሊ ሞቶ ፊታችን ላይ እሬሳ ተጋድሟል ማለት አይደለም ። እንዲያም ዛሬ ሰፈራችን አንድ ሰው ቢሞት የእድር ዳኛው ከበደ ሞቶዋልና ዳስ ጣሉ አይልም ፣ ከበደ አርፏልና ቀብር ውጡ ነው የሚለው። ዳስ ጣል ሃዘን ተቀመጥ ማለት ነው። ቴዲ አፍሮ እየነገረሽ ያለው ኢትዮጵያ እንደ ሃገር ትልቅ ሃዘን ላይ ነች ነው የሚለው ። ስለዚህ ሊተራል ትርጉሙን ትተሽ አይ ኢትዮጵያ ደስታ ላይ ነች ፣ ለዚህ ደሞ አንድ ሁለት ብለሽ መረጃ አቅረበሽ የቴዲ ድምዳሜ ሻሪው ። ለማንኛውም አንቺ ትክክል ነሽ ፣ ቴዲ ለተናገረው እንዳንቺ በክርክርና መረጃ መሻር እንጂ ጊታርና ፒያኖውን መስረቅ ፣ መቀማት ፣ ውድቅት ላይ በሩን ሰብሮ ለመግባት መራወጥ ያው በአለም ላይ የተለመደው የፈሪ ዲክታተር ዘዴ ነው! አንቺ ያልሺውን መንግስት ቴዲን ሚዲያ ላይ ሊያፋጥጠው ይገባ ነበር ማሲክቆውን ከመስረቅ!
Re: My honest reaction to ‘Das Tal’
Horus,
Your mental gymnastics to see some positive crumbs in Teddy's clear message is a testament on how much you can go to decieve yourself. We have seen it for years now with your dismal efforts to present the flashy corridors as signs of development when all they are is a feeble attempt by Abiy's PP clowns to hide the disintegration of the nation by flashy displays of a tiny corner. Look at a post by Minilik Salsawi ያለቀ የጠላት ጦር የኢትዮጵያ ሰራዊትኮ ነው። In other words, the notion of one Ethiopia has ceased.
ከተማዋ ተያዘች/ የጠላት ጦር አለቀ! የጥይት ዲፖው ተሰበረ!/ ምርኮ ታፈሰ! ኮማንዶዎቹ በሰልፍ እጅ ሰጡ!
Horesey, what you do is known as sophistry:
Your mental gymnastics to see some positive crumbs in Teddy's clear message is a testament on how much you can go to decieve yourself. We have seen it for years now with your dismal efforts to present the flashy corridors as signs of development when all they are is a feeble attempt by Abiy's PP clowns to hide the disintegration of the nation by flashy displays of a tiny corner. Look at a post by Minilik Salsawi ያለቀ የጠላት ጦር የኢትዮጵያ ሰራዊትኮ ነው። In other words, the notion of one Ethiopia has ceased.
ከተማዋ ተያዘች/ የጠላት ጦር አለቀ! የጥይት ዲፖው ተሰበረ!/ ምርኮ ታፈሰ! ኮማንዶዎቹ በሰልፍ እጅ ሰጡ!
Horesey, what you do is known as sophistry:
Sophistry is the use of fallacious, deceptive, or misleading reasoning, often employed deliberately to deceive or win an argument rather than to find the truth. It involves arguments that sound plausible or rigorous on the surface but are fundamentally flawed. It is commonly used to describe manipulative rhetoric in politics, advertising, and modern discourse.
Horus wrote: ↑Today, 00:43ወ/ሮ ኤደን፣
በአማራኛ ወግ ውስጥ ያደግሽ አትመስሊም ። በዝነኛው የማይጨው ጦርነት ታሪክ አርሙኝ መጽሃፍ ውስጥ አቶ ተማቹ ከጦር ሲመለስ ቤቱ በጣሊያን ተቀምቶ ሚስቱ የጣሊያኖቹ ወጥ አብሳይ ሆና ሲያይ አሁንስ አልምትኩም ብዬ አልዋሽም ነው ያለው ። ይህ በሜታፎር ፣ በምሳሌ ፣ ባግብዎ መናገር ይባላል ። አንድ አባት ልጁ በጣም ሰነፍ ደካማ ሲሆንበት አንተ የሞትክ ብሎ ይገስጸዋል ። ይህ ነገር እንደ ሞት ይቆጠራልና ዳስ ጣል ፣ ሃዘን ነው ፣ የሚያሳዝን ነው ማለት አንድ ነገር ፊዚካሊ ሞቶ ፊታችን ላይ እሬሳ ተጋድሟል ማለት አይደለም ። እንዲያም ዛሬ ሰፈራችን አንድ ሰው ቢሞት የእድር ዳኛው ከበደ ሞቶዋልና ዳስ ጣሉ አይልም ፣ ከበደ አርፏልና ቀብር ውጡ ነው የሚለው። ዳስ ጣል ሃዘን ተቀመጥ ማለት ነው። ቴዲ አፍሮ እየነገረሽ ያለው ኢትዮጵያ እንደ ሃገር ትልቅ ሃዘን ላይ ነች ነው የሚለው ። ስለዚህ ሊተራል ትርጉሙን ትተሽ አይ ኢትዮጵያ ደስታ ላይ ነች ፣ ለዚህ ደሞ አንድ ሁለት ብለሽ መረጃ አቅረበሽ የቴዲ ድምዳሜ ሻሪው ። ለማንኛውም አንቺ ትክክል ነሽ ፣ ቴዲ ለተናገረው እንዳንቺ በክርክርና መረጃ መሻር እንጂ ጊታርና ፒያኖውን መስረቅ ፣ መቀማት ፣ ውድቅት ላይ በሩን ሰብሮ ለመግባት መራወጥ ያው በአለም ላይ የተለመደው የፈሪ ዲክታተር ዘዴ ነው! አንቺ ያልሺውን መንግስት ቴዲን ሚዲያ ላይ ሊያፋጥጠው ይገባ ነበር ማሲክቆውን ከመስረቅ!