Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by Horus » 18 May 2023, 01:58

አውሰቸ የግእዝ ክስታኔኛ ቃል ነው፤ ወጥመድ ማለት ነው ። ድፊት አንድ የአውሰቸ አይነት ነው ። አውሰቸው ከወጥመድ የላቀ ትልቅ ትርጉም አለው ። በግዝም ሆነ በክስታኔኛ አውሰቸ ማለት ማሳሳቻ ማለት ነው። ይህ ነበር የአቶ አቢይ አህመድ ኢትዮጵያዊነት አውሰቸ! እኔ ስኖር ኢትዮጵያዊ (ሰው) ስሞት ኢትዮጵያ (አፈር) እሆናለሁ አለን አቶ አቢይ ረቂቅ አውሰቸ ሲያስርልን!

ይህን ሁሉ ሲያቅድና ሲያስር የፖለቲካ ጠቢቡ ኒኮሎ ማኪያቬሊን ምክር በውል ሳይገባው ነበር ። የሜዲቺው መስፍን ኒኮሎን የጠየቀው ሕዝቡ ቢወደኝ ነው ወይስ ቢፈራኝ የሚሻለው ሲል ነበር። የኒኮሎ መልስ መስፍን ሆይ ቢሆን ቢሆን ለመወደድ ሞክር፣ መወደድ ካልቻልክ መፈራት አለብህ ሲል መለሰለት ። እንደ አቶ አቢይ ያሉት የዘመኑ ጥሬ መሳፍንት አንድ ሳይማሩ ያለፉት ነገር አለ ከማኪያቬሊ ምክር ።

የጣሊያኑ መስፍን ማኪያቬሊን ከመወደድና ከመከበር የትኛው ይልቃል ብሎ አለመጠየቁን ነው ። ይህን ምስጢር እራሱ ማኪያቬሊ ያላገኘው ጥበብ ነው። አንድ የሕዝብ መሪ መትጋት ያለበት ለመወደድ ሳይሆን ለመከበር ነው ። የተናቀ መሪ ሕዝብን በጦር ማስፈራራት አይችልም ። ጦር ማለት ሕዝብ ነውና! ዛሬ ኒኮሎ ቢኖር በአቶ አቢይ መሰል መሳፍንት በመሳቅ ብዛት ድዱን ያደማ ነበር!

አንድ መስፍን ለመከበር የክቡርነት ስነምግባር ይፈልጋል ። ዉሸታም አይከበርም ! የሚከበር እውነተኛ ሰው ነው! የአቢይ አውሰቸው (ማሳሳቻ ዉሸት) ለአንድ አመት ሰራ! ያ አውሰቸ አቶ አቢይ አህመድን ለዘላለም እንዲናቅ አደረገው ። ኒኮሎ ማኪያቬሊ ስለመፈራት እንጂ ስለመናቅ መስፍኑን አልመከረውም! ሆረስ ኃይለ ብርሃን ነኝ አበቃሁ ።


Last edited by Horus on 18 May 2023, 02:59, edited 1 time in total.


Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by Horus » 18 May 2023, 03:11

ይህን ስሙ ! 850 ቢሊዮን ብር አንድ ቤተ መንግስት እያሰራ 7 ቢሊዮን እርዳታ ተከለከልኩ ሲል !!


TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by TGAA » 18 May 2023, 09:43

Intellectually inept, emotionally detached, politically unprincipled, megalomaniac who tampers with the fabrics of society at whims, bringing disaster to the nation and to himself, though the latter is insignificant in scheme of things.

Right
Member
Posts: 4792
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by Right » 18 May 2023, 10:19

Intellectually inept, emotionally detached, politically unprincipled, megalomaniac who tampers with the fabrics of society at whims, bringing disaster to the nation and to himself, though the latter is insignificant in scheme of things.
Ethiopia have seen other Doma Ras dictators like Mengistu H/M & Melese Zenawi, but Abiye Ahmed Ali is incomparably incompetent and cold hearted. Diplomatically he burns the nations safe bridge with China and exposed the country by letting himself be manipulated by the US. Militarily he reduced the ENDF as a checkmate to the ragtag TPLF shifta and turned a serious war that took the lives of 1 million people into comedy by promoting an alcoholic officer to Field Marshall illegally. The economy is in total collapse.
It is a tragedy.

Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by Horus » 18 May 2023, 13:26

"tampers with the fabrics of society at whims, " በቃ ይህ ነው የአንድ አላዋቂ ቁጥር አንድ ስህተት! ለስንት መቶ አመታት ተሰርቶ የተሰጠው ጋቢ ድርና ማጉን በትኖ ፈትልና ክሩን ለመበጣጠስ የሚንጠራራ በወያኔ ዘመነ ዉሸትና ዘመነ ድንቁርና ተቀርጾ ለዚህ የበቃ ንሁቅ ደንቆሮ ማለት ያ ነው ። ትግሬ የብሄር ትያቄ የለውም፣ ኖሮት አያውቅም። ወረሞ የብሄር ጥያቄ ኖሮት አያውቅም፣ የመውም ። ይህው ዛሬ ከ60 አመት በሁላ እራሳቸው የወረሙማ ሌቦች እርስ በርስ እየተዋጉ የወረሞ ጥያቂ ምንድን ነው ቢባሉ መልስ የላቸውም፣ የሁሉም አላማ የኢትዮጵያን ስልጣኔ መደምሰስና የኢትዮጵያ ሕዝብን ማህበራዊ ፋብሪ (ሽመና) መበጣጠስ ነው ። ይህን ያደርጉ ዘንድ ፍጹም እንፈቅድላቸውም! የትውልድ ታሪካዊ ሃላፊነት ስለሆነ!

Abere
Senior Member
Posts: 15394
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by Abere » 18 May 2023, 13:33

የምዕራባዊያን የጭን-ገረድ ወረሙማ፤ ዐወቅሽ ዐወቅሽ ሲሏት መጽሀፍ አጠበች እንደ ማለት ነው።ሁሉ ነገር ይጥፋልኝ፤ይቃጠልልኝ፤ ሰው በዐይኔ አልይ ከወረሙማ በስተቀር። :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by Horus » 18 May 2023, 21:20

አማራ ለ30 አመት ከተደፋበት የአውሰቸ ድፊት ለመውጣትና ደግሞ ላለመጠለፍ ከወረሙማ ጋር ትንቅንቅ ገብቷል! ይቅናው በሉ !!

Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by Horus » 19 May 2023, 16:10

እኔ ሆረስ ዘክስቶ በአንድ ስንኝ ቅኔ ጨርሼዋለሁ! አቶ አቢይ አህመድ ለመወደድ ይጋጋጣል! ይልቅስ ለመከበር ቢለፋ ይሻለው ነበር! አሁን በመላው አማራ ያለው ውዝግብ አቢይን መውደድና መጥላት ሆነ !!! ትልቁ ጥያቄ ግን አቢይ ይከበራል ወይስ ይናቃል? የሚለው ነው! አቶ አቢይ አህመድ አይደለም የተጠላ የተናቀ ሰው ነው! ይህን የህዝብ ሳይኮሎጂ የቻይና አናጺዎች የጠፈጠፉት ቤተ መንግስት ትብዬ መጋዘን በመከመር መለወጥ አይቻልም !! ያ ደንቆሮ ዲክታተር ሞቡቱ ከዘራው ከወርቅና እንቁ የተሰራ ነበር! አውሰቸ አውሰቸ አውሰቸ !!


TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by TGAA » 19 May 2023, 16:26

I never imagined such an enine collection group of people can exist. በ ሬ ካ ራ ጁ የ ሚ ለ ው ን አ ባ ባ ል ል ዩ ት ር ጉ ም ያ ሰ ጡ ታ ል.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13225
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by DefendTheTruth » 19 May 2023, 16:34

Right wrote:
18 May 2023, 10:19
It is a tragedy.
ተሸንፌያለሁ የምል ቃል በአማሪኝ መዝገበ ቃለት ዉስጥ አለ ግን?

Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by Horus » 19 May 2023, 16:49

DefendTheTruth wrote:
19 May 2023, 16:34
Right wrote:
18 May 2023, 10:19
It is a tragedy.
ተሸንፌያለሁ የምል ቃል በአማሪኝ መዝገበ ቃለት ዉስጥ አለ ግን?
90% ወረሞ በሚረባ ቤት ሳይሆን በቁጥቋጦ ዳስ ውስጥ እየኖረ እሱ መስራት እውቀት የሌለው የወረሙማ ክብር ፈላጊ ሹክሻክ የቻይና ሰራተኛ በብድር ገንዘብ ገዝቶ ቤተመንግስት ተብዬ የዳቦ ስም የተሽኮረመመ መጋዘን አንድ እንጦጦ አንድ ቦሌ ቢከመር አቢይና ሺመልስን ከተናቁበት ረግረግ አያወጣቸውም! ዘቀኛው እንዳለው ወደፊት ማን እንደ ሚኖርበት እዝጊሃር ያቃል! ዶር ማርቢያም ሊሆን ይችላል ! መወደድ ኢትዮጵያዊነትን መከበር መልካም ስነምግባርን ይጠይቃል ! ያ ደሞ እነዚህ ወረሙማ ኢጎማንኮች የሌላቸው መክሊት ነው ! ከንቱ መባከን :lol: :lol:

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13225
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by DefendTheTruth » 20 May 2023, 14:11

Horus wrote:
19 May 2023, 16:49
DefendTheTruth wrote:
19 May 2023, 16:34
Right wrote:
18 May 2023, 10:19
It is a tragedy.
ተሸንፌያለሁ የምል ቃል በአማሪኝ መዝገበ ቃለት ዉስጥ አለ ግን?
90% ወረሞ በሚረባ ቤት ሳይሆን በቁጥቋጦ ዳስ ውስጥ እየኖረ እሱ መስራት እውቀት የሌለው የወረሙማ ክብር ፈላጊ ሹክሻክ የቻይና ሰራተኛ በብድር ገንዘብ ገዝቶ ቤተመንግስት ተብዬ የዳቦ ስም የተሽኮረመመ መጋዘን አንድ እንጦጦ አንድ ቦሌ ቢከመር አቢይና ሺመልስን ከተናቁበት ረግረግ አያወጣቸውም! ዘቀኛው እንዳለው ወደፊት ማን እንደ ሚኖርበት እዝጊሃር ያቃል! ዶር ማርቢያም ሊሆን ይችላል ! መወደድ ኢትዮጵያዊነትን መከበር መልካም ስነምግባርን ይጠይቃል ! ያ ደሞ እነዚህ ወረሙማ ኢጎማንኮች የሌላቸው መክሊት ነው ! ከንቱ መባከን :lol: :lol:
Horsu,

በርታ መሳይ መኮንን በጭብጨባ አጅበዉ፣ መንገዱን ጨርቅ ያድርግልህ። ባለቤቱን ትቶ አዲስ አበባ ዉስጥ ከሸሌ ጋር ስሞዳሞድ ነበር ይባላል፣ ስለሱስ የምታዉቀዉ ነገር አለ?

በተረፈ ግን አንተን ና መሰሎችህን ቆሞ ቀሮች ብሎ የሰየሙኣቺዉ ወዶ አንደልሆነ ተገንዘብ።

በዲሞክራሲ ዉስጥ ዲሞግራፊ የምባል ትልቅ ና ወሳኝ ነጥብ አለ፣ የኢትዮጵያ የዛሬ ዲሞግራፊ የአንተን ሕልም የፓይፕ ድርም ሆኖ እንድቀር አድሮጎታል፣ ሌላዉ ብቀር።

Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by Horus » 20 May 2023, 14:54

DefendTheTruth wrote:
20 May 2023, 14:11
Horus wrote:
19 May 2023, 16:49
DefendTheTruth wrote:
19 May 2023, 16:34
Right wrote:
18 May 2023, 10:19
It is a tragedy.
ተሸንፌያለሁ የምል ቃል በአማሪኝ መዝገበ ቃለት ዉስጥ አለ ግን?
90% ወረሞ በሚረባ ቤት ሳይሆን በቁጥቋጦ ዳስ ውስጥ እየኖረ እሱ መስራት እውቀት የሌለው የወረሙማ ክብር ፈላጊ ሹክሻክ የቻይና ሰራተኛ በብድር ገንዘብ ገዝቶ ቤተመንግስት ተብዬ የዳቦ ስም የተሽኮረመመ መጋዘን አንድ እንጦጦ አንድ ቦሌ ቢከመር አቢይና ሺመልስን ከተናቁበት ረግረግ አያወጣቸውም! ዘቀኛው እንዳለው ወደፊት ማን እንደ ሚኖርበት እዝጊሃር ያቃል! ዶር ማርቢያም ሊሆን ይችላል ! መወደድ ኢትዮጵያዊነትን መከበር መልካም ስነምግባርን ይጠይቃል ! ያ ደሞ እነዚህ ወረሙማ ኢጎማንኮች የሌላቸው መክሊት ነው ! ከንቱ መባከን :lol: :lol:
Horsu,

በርታ መሳይ መኮንን በጭብጨባ አጅበዉ፣ መንገዱን ጨርቅ ያድርግልህ። ባለቤቱን ትቶ አዲስ አበባ ዉስጥ ከሸሌ ጋር ስሞዳሞድ ነበር ይባላል፣ ስለሱስ የምታዉቀዉ ነገር አለ?

በተረፈ ግን አንተን ና መሰሎችህን ቆሞ ቀሮች ብሎ የሰየሙኣቺዉ ወዶ አንደልሆነ ተገንዘብ።

በዲሞክራሲ ዉስጥ ዲሞግራፊ የምባል ትልቅ ና ወሳኝ ነጥብ አለ፣ የኢትዮጵያ የዛሬ ዲሞግራፊ የአንተን ሕልም የፓይፕ ድርም ሆኖ እንድቀር አድሮጎታል፣ ሌላዉ ብቀር።
ዲዲቲ የህዝብህ ማፈሪያ ቦረና በረሃብና ኮሌራ ሲሞት አቢይ እስላም ነኝ ብሎ ዋሽቶ ከአረብ በለመነው ገንዝብ የቻይና አናጺ ቀጥሮ መጋዘን ቢያሰራ ለወረሞ ሕዝብ ማፈሪያ እንጂ ክብሩ አይሆንም። አንዱም የሱን ስኬት ስለማያአይ፣ ገና አለም ይስቃል ። ችግሩኮ ሁሉም ነገራችሁ የተውሶ ነው ከጉዲፈቻው ሰው ጀምሮ እስከ ባህሉ ! ገንዘቡ የአረብ ስራው የቻይና! በቃ ይህ ነው ያንተ ስኬውት!!!! የተከበረ ሕዝብ በራሱ ገንዘብና ጥበብ የራሱ ትንሽ ጎጆ ይሰራል!!!!!! ያ ነው የክቡራን ባህልና ማንነት !!!!

Horus
Senior Member+
Posts: 42696
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by Horus » Yesterday, 23:38

እግዚአብሄር መወደድን ከነሳህ ቢያንስ መከበርን እንዲሰጥህ ለምነው! ስለ ንስርና ቁራ ጉግል ማድረግ ግ ን አያስከብርም !

Selam/
Senior Member
Posts: 17804
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የአቶ አቢይ አህመድ አውሰቸ፣ ማኪያቬሊ በሳቅ ድዱን አደማ!

Post by Selam/ » Today, 04:54

አጭበርባሪው ጭልፊቱ ፣ ይኸ ሁሉ የፒፒ ግፍ ዛሬ ነው ትዝ ያለህ?

መንግስት ለቴዲ ይቅርታ ጠይቆ ያሰራቸውን የሙያ አጋሮቹን ቢፈታና የተዘረፈውን ንብረቱን ቢመልስ እኮ ፣ አንተ አጋስሱ ወደ ተለመደው የአታቱርክ ካድሬነትህ ትመለሳለህ ማለት ነው። ስንትና ስንት ጋዜጠኞችና ፖለቲከኞች እኮ እስከ አሁን በእስር ይማቅቃሉ።

ወራዳ!

Post Reply