Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 7367
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

ግምታዊ መለኮታዊ ጎህ በፍጥረት በር፥ ቁጥር 5 (ጥያቄ ቁጥር 4)

Post by Naga Tuma » 19 Oct 2025, 21:29

መለኮት ስለመኖሩ እና ኣለመኖሩ ክርክር ብያስጀምር ምን ለማስተማር ነዉ?

Naga Tuma
Member+
Posts: 7367
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ግምታዊ መለኮታዊ ጎህ በፍጥረት በር፥ ቁጥር 5 (ጥያቄ ቁጥር 4)

Post by Naga Tuma » 28 Mar 2026, 16:17

ከብዙ ዓመታት በፊት ስለ ምስራቅ ኣፍርካ ታሪክ ኣንብቤ ያስተዋልኩኝ የአከባቢዉ ሃይማኖቶች መጽሓፎች ዉስጥ ተጽፎ የምያስተምሩት የስደት ታሪክ ዉስጥ ዘበት መኖሩን ነበር።

ታሪኩ በኣጭሩ የሚለዉ ከስደት በኋላ ፕሮፌት ሙሴ የተባለዉ ከስደት በፊት አክናተን ተብሎ ይታወቅ የነበረ ታላቅ ፈረዖ ነዉ።

የስሙ ትርጉምም አሙን ኢዝ ሳቲስፋይድ ማለት ነዉ ተብሎ ተጽፏል።

ያ ታላቅ ፈረዖ በምድር ላይ ለመጀመርያ ግዜ ኣንድ እግዝኣብሔር ማለትን ማስተማር የጀመረ መሆኑ ታሪክም ተጽፏል።

ሌሞ መቃ ዽባ ማለት ስሞቹ መቶ የሆኑ ኣንድ ሌሞ ማለት ነዉ።

ሌሞ ትክክለኛ ትርጉሙ ይሄ ነዉ ማለት ያስቸግረኛል። ስለዚህ ትርጉሙን ለምያዉቁት ልተዉ።

ከሃያ ዓመታት በፊት ታሪክ ኣጥንቼ ያስተዋልኩ በዚህ ግዜ ደግሞ ስለ መለኮታዊ አሰራር ተዓምራት የማስተዉል ሰዉ ነኝ እያልኩኝ ነዉ።

ሌሞ መቃ ዽባ ስለተባለዉ ሁሉንም የምያግባባ ስም ስፈልግ እና ቢፈለግ ብዬ ስመክር ቆየሁ።

በቅርቡ ከስደት በፊት ስሙ አሙን ኢዝ ሳቲስፋይድ ከተባለ ለስደት የተዳረገዉ ታላቅ ፈረዖ የአሙን ፕሮፌት ነበረ ማለት ነዉ ኣስብሎኛል።

ስለዚህ እግዝኣብሔር፣ እግዝያር፣ መለኮት፣ ዋቀ፣ ጦሳ፣ እና ሌሎች ስሞችን ፕሮፌት የነበረዉ እና ስሙ አሙን ኢዝ ሳቲስፋይድ የተባለ ከሆነ አሙን ማለት ትክክለኛ ስሙ ነበረ ማለት ይቻላል ኣስብሎኛል።

ይህ መለኮታዊ ጎህ ምናልባት አሙን ኢዝ ሳቲስፋይድ ከተባለ በኋላ የአሙን ፕሮፌት ለስደት መዳረግ የኢትዮጵያ አበሳ ሆኖ ኖሮ በመለኮታዊ አሰራር ተዓምራት በዚህ ዘመን አሙን ጎሁን የፈነጠቀ ይሆን?

ይህን ከእኔ በላይ ስለ ሃይማኖት እናዉቃለን የምትሉ ማወቅ ኣለባችሁ።

እኔ ዛሬ ያስተዋልኩኝን ኣስተዉዬ ወይም ያስተዋልኩ መስሎኝ የሚከተለዉን ኣስብሎኛል።

አሙን ህያዉ ነዉ።

መጋቢት ቀን 19፣ 2018፣ ዓም

Naga Tuma
Member+
Posts: 7367
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ግምታዊ መለኮታዊ ጎህ በፍጥረት በር፥ ቁጥር 5 (ጥያቄ ቁጥር 4)

Post by Naga Tuma » 31 Mar 2026, 14:18

ጤና ይስጥልን፣ እንደምን ናችሁ?
ከህያዉ ተላክን፣ ልንጠይቃችሁ።

የአሙን ፕሮፌት እና የፕሮፌት ማኒ መንፈሶች

መጋቢት ቀን 12፣ 2018፣ ዓም

Post Reply