Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 17799
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

የሊስትሮዎች ነገር ድንገተኛና ግብታዊ ለሚመስላችሁ አማሮች እስቲ ይህ አማራ ላይ እያደረጉት ያለው ሴራ የተደራጀ እና የታቀደ እንደሆነ ይህንን እዩና ተረዱ

Post by Misraq » 25 Mar 2026, 21:36

ወዳጄ ይማም ብሎ በአማራ ማልያ እስክንድር ድርጅት ውስጥ ገብቶ ሲያወናብድ የነበረው ጉራጌ ከእስክንድር መወገድ በኋላ በግልፅ የአማራ መሪዎችን ወያኔ እያለ ሲያብጠለጥል ጉራጌ እንደሆነ እና የብርሃኑ ነጋ ተላላኪ እንደሆነ ተደርሶበታል።

ሊስትሮዎች በተደራጀ ተንኮል የአማራ ትግል ላይ አሉባልታ በመንዛት ከብልፅግና ጋር ተጣምረው እየሰሩ እንደሆነ የትግላችን ደጋፊዎች ሊያጤኑት ይገባል።