Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13230
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የአዲስ አበባ ብሎም የኢትዮጵያ ሕዝብ ተርቦዋል

Post by DefendTheTruth » 23 Mar 2026, 15:34

የሻቢያ ትርክት! እስኪ የተራበ ሕዝብ እንዴት አድርጎ ነዉ እንደነዚህ ቦታዎች ገብቶ የምዝናነዉ፡ እንኳን በአፍሪካ በኢሮፕም ይህ በቀላሉ የምደረስበት መዝናኛ አይደለም!

የሻቦ ሟርት መና ሆኖ ቀርቶዋል!

እኔን በግሌ የምቆጨኝ ነገር ብኖር፣ የእኔም ከተማ እንደዚህ አለማማሯ ነው፣ ፖዘቲቭ ቅናት ማለት ነዉ። አዲስ አበባ ማማሮዋ ያስደስተኛል፣ የኔም ከተማ እንዲህ ሆና ብትታይ ይበልጥ ያስደስተኝ ነበር።


sesame
Member+
Posts: 8551
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: የአዲስ አበባ ብሎም የኢትዮጵያ ሕዝብ ተርቦዋል

Post by sesame » 23 Mar 2026, 16:40

90% of Addis Ababa is as sheety as the picture below shows. The Potemkin Party has siphoned billions of birr to build ridiculous and ugly corridors. But they cannot hide the primitive side of the city. What is odd that people who should be smart enough to recognize the scam are falling for it.




Post Reply