Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Horus » 21 Jan 2023, 02:12

የኢትዮጵያ ማፈሪያዎች !


Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Horus » 21 Jan 2023, 02:18


Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Horus » 21 Jan 2023, 02:40

ጎንደሬው! ኢትዮጵያን የነካ አይኔን ነካ!
በርግጠኝነት ሞት የማይፈራ ጅግና ደሞ እጅግ ደግ ሕዝብ !!!

Last edited by Horus on 21 Jan 2023, 02:45, edited 1 time in total.

Noble Amhara
Senior Member
Posts: 13724
Joined: 02 Feb 2020, 13:00
Location: Abysinnia

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Noble Amhara » 21 Jan 2023, 02:43




Union

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Union » 21 Jan 2023, 17:27

Tewahido Brother Horus, thank you!

በተዋህዶ እምነት ነፃ የወጣንበት ቀን ነውና። እንኳን ደስ ያለህ!

የኢትዮጵያ ህዝብም ነፃነቱን ያወጀበት ሳምንት በመሆኑ እንኳን ደስ አለን። የነፃነት ምልክታችን ሰንደቅ አላማችንም ከፍ ብሏ በመላው ኢትዮጵያ ውላለች!!

ምልክት አንድ በል!
ብልፅግና ከመናድ በፊት ምልክት ሁለት በቅርብ እናያለን!!
Horus wrote:
21 Jan 2023, 02:40
ጎንደሬው! ኢትዮጵያን የነካ አይኔን ነካ!
በርግጠኝነት ሞት የማይፈራ ጅግና ደሞ እጅግ ደግ ሕዝብ !!!


Abere
Senior Member
Posts: 15405
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Abere » 21 Jan 2023, 17:50

Would be interesting to see how it was celebrated in Nekemt, Asela, and Goba. I heard the Tigres in Mekelle carried the legitimate tricolor Ethiopian flag, not the TPLF, not the one with the big Ambasha.

Union

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Union » 21 Jan 2023, 18:06

I know the priests in Tigray had on our colors all over their custom and closings but I am not sure if they yet waved the flag at all.

የቆጡን አወርድ ብላ ሆኖበት ነገሩ ህውሀት ለምን ሰንደቁን ለበሳቹ የማለት ሞራል ላይ እንኳን አይደለችም ያለቸው። አይ የእግዚያቤር ስራ!!!
Abere wrote:
21 Jan 2023, 17:50
Would be interesting to see how it was celebrated in Nekemt, Asela, and Goba. I heard the Tigres in Mekelle carried the legitimate tricolor Ethiopian flag, not the TPLF, not the one with the big Ambasha.

Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Wedi » 21 Jan 2023, 19:08

ይህ ጎንደር ወይም አዲስ አበባ እንዳይመስልህ። በሙስጠፌ ክልል ጅጅጋ ከተማ ነው። I salute you ሙስጠፌ!!
:!:
Please wait, video is loading...

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by sun » 21 Jan 2023, 22:27

Horus wrote:
21 Jan 2023, 02:12
የኢትዮጵያ ማፈሪያዎች !

Whorear$$ the lunatic pathological liar b!tch, :P

Paranoid certified liar, just mind your own stinky business rather than whistling non stop day and night through your contaminated dirty back and front holes about other people's businesses.

To achieve that you need to get baptized with yellow water being provided by the holy dog herein under. Okay? Okay!!
:lol: :lol:


Selam/
Senior Member
Posts: 17813
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Selam/ » 22 Jan 2023, 01:30





Last edited by Selam/ on 22 Jan 2023, 02:25, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Horus » 22 Jan 2023, 01:50

union,
እንኳን አብሮ ደስ አለን!

ስለ ባንዲራው ካነሳህ አይቀር ለምን ባንዲራ የሌለው የኦሮሞ ተረኛ እንዳልኩ ልንገርህ። ዲክታተር አቢይና የኦሮሞ ባለግዜዎቹ የወያኔ ትግሬ አገዛዝ በባንዲራው ቶስ መውደቃቸውን ረስተው እነዚህም የዘመኑ ጂሎች የባንዲራው ምስጢርና ሃይል ሳይገባቸው አለ ። የፔንታግራሙ ባንዲራ የትግሬ ወያኔ ሃሳብና ምልክት እንጂ የኦሮሞ ሃሳብና ምልክት አይደለም ። ኦሮሞ ኢትዮጵያዊ ሲሆን ባንዲራ አለው፤ እሱም አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ነው ። ኦሮሞ ሌላ ነገር ሲሆን ባንዲራ የለውም ። ትላንት ያ ሁሉ ሚሊዮን ሕዝብ ሲሰለፍ አንድ ሰው እንኳ ያንን የወያኔ ባንዲራ እንደ ራሱ ምልክት ይዞ አለወጣም ። ይህ የሚያሳየው ያቢይ ኦሮሙማ ከወዲሁ የትህነግ ጽዋ እየቀመሰ መሆኑን ነው። በኢትዮጵያ አንድ ባንዲራ አለ እሱም ልሙጥ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ነው! በቃ!

Selam/
Senior Member
Posts: 17813
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Selam/ » 22 Jan 2023, 02:12

ልጅ ፀሀይ - ምኑ ነው ውሸት? ለምን ምክንያትህን አቅርበህ የሳትነው ነገር ካለ በግልፅ አታስተምረንም? አብዛኛው ኦሮሙማ፣ በሸኔ ቆፈን ተጨምድዶ ነው ያለው። ያሉት ክርስቲያኖችም አይደለም ጥምቀት፣ የመኖር ዋስትናም የላቸውም። ባንዲራውንማ ተወው። የሰው ጭንቅላት እንጨት ላይ ሰክተህ አደባባይ መውጣት ይቀላል።

የኦነግ ሸኔን አረመኔንት መንግስት እራሱ በኢቲቪ ሲያሰራጨው ነበር። በፊት በወያኔ ሲያመካኙ አምነን ተቀበልን። ግን አሁን ትህነግ አፈር በልታም፣ ኦሮሚያ ደም ለጣዖት እየገበረች ነው፣ ሰላማዊ ዜጎችን እያፈናቀለች ነው፣ የታፈኑትንም ልጃገረዶች ዋጥ ስልቅጥ እንዳረገች ነው። የሀፍረተ-ቢስነታችሁ ብዛት፣ ድንገት ማርሽ ለወጣችሁና ከወያኔ ጭንቅላት ወደ ፋኖ አናት ላይ ወጣችሁ። ወዳጄ - በጣም ሼም ነው። የኢትዮዽያ እናቶች እምባ ደግሞ ሀይለኛ ነው። በምታውቀው ሀይማኖት ንሰሐ ግባ፣ የውሻና የአለሌ አህያ ምስል ከምትለጥፍ።





sun wrote:
21 Jan 2023, 22:27
Horus wrote:
21 Jan 2023, 02:12
የኢትዮጵያ ማፈሪያዎች !

Whorear$$ the lunatic pathological liar b!tch, :P

Paranoid certified liar, just mind your own stinky business rather than whistling non stop day and night through your contaminated dirty back and front holes about other people's businesses.

To achieve that you need to get baptized with yellow water being provided by the holy dog herein under. Okay? Okay!!
:lol: :lol:

Last edited by Selam/ on 22 Jan 2023, 02:52, edited 1 time in total.

Selam/
Senior Member
Posts: 17813
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Selam/ » 22 Jan 2023, 02:35

ይኸ ባሌ ጎባ ነው - ባንዲራው በፖሊስ ግፊት መሆኑ ያስታውቃል።

Horus wrote:
22 Jan 2023, 01:50
union,
እንኳን አብሮ ደስ አለን!

ስለ ባንዲራው ካነሳህ አይቀር ለምን ባንዲራ የሌለው የኦሮሞ ተረኛ እንዳልኩ ልንገርህ። ዲክታተር አቢይና የኦሮሞ ባለግዜዎቹ የወያኔ ትግሬ አገዛዝ በባንዲራው ቶስ መውደቃቸውን ረስተው እነዚህም የዘመኑ ጂሎች የባንዲራው ምስጢርና ሃይል ሳይገባቸው አለ ። የፔንታግራሙ ባንዲራ የትግሬ ወያኔ ሃሳብና ምልክት እንጂ የኦሮሞ ሃሳብና ምልክት አይደለም ። ኦሮሞ ኢትዮጵያዊ ሲሆን ባንዲራ አለው፤ እሱም አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ነው ። ኦሮሞ ሌላ ነገር ሲሆን ባንዲራ የለውም ። ትላንት ያ ሁሉ ሚሊዮን ሕዝብ ሲሰለፍ አንድ ሰው እንኳ ያንን የወያኔ ባንዲራ እንደ ራሱ ምልክት ይዞ አለወጣም ። ይህ የሚያሳየው ያቢይ ኦሮሙማ ከወዲሁ የትህነግ ጽዋ እየቀመሰ መሆኑን ነው። በኢትዮጵያ አንድ ባንዲራ አለ እሱም ልሙጥ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ነው! በቃ!

Horus
Senior Member+
Posts: 42716
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Horus » 22 Jan 2023, 02:55

Selam/ wrote:
22 Jan 2023, 02:35
ይኸ ባሌ ጎባ ነው - ባንዲራው በፖሊስ ግፊት መሆኑ ያስታውቃል።

Horus wrote:
22 Jan 2023, 01:50
union,
እንኳን አብሮ ደስ አለን!

ስለ ባንዲራው ካነሳህ አይቀር ለምን ባንዲራ የሌለው የኦሮሞ ተረኛ እንዳልኩ ልንገርህ። ዲክታተር አቢይና የኦሮሞ ባለግዜዎቹ የወያኔ ትግሬ አገዛዝ በባንዲራው ቶስ መውደቃቸውን ረስተው እነዚህም የዘመኑ ጂሎች የባንዲራው ምስጢርና ሃይል ሳይገባቸው አለ ። የፔንታግራሙ ባንዲራ የትግሬ ወያኔ ሃሳብና ምልክት እንጂ የኦሮሞ ሃሳብና ምልክት አይደለም ። ኦሮሞ ኢትዮጵያዊ ሲሆን ባንዲራ አለው፤ እሱም አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ነው ። ኦሮሞ ሌላ ነገር ሲሆን ባንዲራ የለውም ። ትላንት ያ ሁሉ ሚሊዮን ሕዝብ ሲሰለፍ አንድ ሰው እንኳ ያንን የወያኔ ባንዲራ እንደ ራሱ ምልክት ይዞ አለወጣም ። ይህ የሚያሳየው ያቢይ ኦሮሙማ ከወዲሁ የትህነግ ጽዋ እየቀመሰ መሆኑን ነው። በኢትዮጵያ አንድ ባንዲራ አለ እሱም ልሙጥ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ነው! በቃ!
ሰላም፣
ቀድሞ ነገር ባሌ ጎባ ይህን ሁሉ ኦርቶዶክስ መኖሩ አስገራሚ ነው! እንደምታየው እዚያ ያለው የአቢይ ቀጄላ ፖሊሲ ነው ! ምንም አይነት ባንዲራ አታይም! በኦርቶዶክስ ልብ ውስጥ የተኛው ባንዲራ እንዳለ አይደለም ኢትዮጵያዊ ሰው የሆረስ ውሻ ያውቀዋል ! ኦሮሙማ denial syndrome ላይ ናቸው! Facts denied don't cease to exist!

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by TGAA » 22 Jan 2023, 05:07

Wedi wrote:
21 Jan 2023, 19:08
ይህ ጎንደር ወይም አዲስ አበባ እንዳይመስልህ። በሙስጠፌ ክልል ጅጅጋ ከተማ ነው። I salute you ሙስጠፌ!!
:!:
Please wait, video is loading...
HATS OFF TO Mustefe! 👏

Selam/
Senior Member
Posts: 17813
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Selam/ » 22 Jan 2023, 10:27

ኦርቶዶክስማ እይደለም ባሌ ጎባ፣ አቡዳቢም ሞልቷል። ግን ከኦሮሙማ ይበልጥ አረብ ሃገር ነፃነት አላቸው። ያም ማለት ሲከፋ ተሸማቀው ይኖራሉ፣ ሻል ካለ ደግሞ ከእናታቸው አፈንግጠውና በኦነግ ሸኔ ቀለም ተቀብተውና ተበርዘው ፈጣሪን ያመልካሉ። ባጭሩ ኦሮሙማ ኢትዮዽያን ከፍ ለሚያደርጉ ማንኛውም አይነት እምነቶችና አስተሳሰቦች እሳትና ጉላክ ሆናለች ማለት ነው። ግን ሃሳብና እምነት በጉልበት አይጠፋም። እንደዛ ባይሆን ኖሮ ኮሙኒዝም ኦርቶዶክስን በመቶ ዓመት ጫና ከምስራቅ አውሮፓ ሰርዞና ደልዞ ባጠፋው ነበር። በኦነግ ሸኔ ኋላ ቀር የሚሊሺያ አስተዳደር የበለጠ የሚጎዳው ራሱ የኦሮሙማ መሰረት ነው።
Horus wrote:
22 Jan 2023, 02:55
Selam/ wrote:
22 Jan 2023, 02:35
ይኸ ባሌ ጎባ ነው - ባንዲራው በፖሊስ ግፊት መሆኑ ያስታውቃል።

Horus wrote:
22 Jan 2023, 01:50
union,
እንኳን አብሮ ደስ አለን!

ስለ ባንዲራው ካነሳህ አይቀር ለምን ባንዲራ የሌለው የኦሮሞ ተረኛ እንዳልኩ ልንገርህ። ዲክታተር አቢይና የኦሮሞ ባለግዜዎቹ የወያኔ ትግሬ አገዛዝ በባንዲራው ቶስ መውደቃቸውን ረስተው እነዚህም የዘመኑ ጂሎች የባንዲራው ምስጢርና ሃይል ሳይገባቸው አለ ። የፔንታግራሙ ባንዲራ የትግሬ ወያኔ ሃሳብና ምልክት እንጂ የኦሮሞ ሃሳብና ምልክት አይደለም ። ኦሮሞ ኢትዮጵያዊ ሲሆን ባንዲራ አለው፤ እሱም አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ነው ። ኦሮሞ ሌላ ነገር ሲሆን ባንዲራ የለውም ። ትላንት ያ ሁሉ ሚሊዮን ሕዝብ ሲሰለፍ አንድ ሰው እንኳ ያንን የወያኔ ባንዲራ እንደ ራሱ ምልክት ይዞ አለወጣም ። ይህ የሚያሳየው ያቢይ ኦሮሙማ ከወዲሁ የትህነግ ጽዋ እየቀመሰ መሆኑን ነው። በኢትዮጵያ አንድ ባንዲራ አለ እሱም ልሙጥ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ነው! በቃ!
ሰላም፣
ቀድሞ ነገር ባሌ ጎባ ይህን ሁሉ ኦርቶዶክስ መኖሩ አስገራሚ ነው! እንደምታየው እዚያ ያለው የአቢይ ቀጄላ ፖሊሲ ነው ! ምንም አይነት ባንዲራ አታይም! በኦርቶዶክስ ልብ ውስጥ የተኛው ባንዲራ እንዳለ አይደለም ኢትዮጵያዊ ሰው የሆረስ ውሻ ያውቀዋል ! ኦሮሙማ denial syndrome ላይ ናቸው! Facts denied don't cease to exist!

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13227
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by DefendTheTruth » 22 Jan 2023, 14:58

Horus wrote:
22 Jan 2023, 01:50
union,
እንኳን አብሮ ደስ አለን!

ስለ ባንዲራው ካነሳህ አይቀር ለምን ባንዲራ የሌለው የኦሮሞ ተረኛ እንዳልኩ ልንገርህ። ዲክታተር አቢይና የኦሮሞ ባለግዜዎቹ የወያኔ ትግሬ አገዛዝ በባንዲራው ቶስ መውደቃቸውን ረስተው እነዚህም የዘመኑ ጂሎች የባንዲራው ምስጢርና ሃይል ሳይገባቸው አለ ። የፔንታግራሙ ባንዲራ የትግሬ ወያኔ ሃሳብና ምልክት እንጂ የኦሮሞ ሃሳብና ምልክት አይደለም ። ኦሮሞ ኢትዮጵያዊ ሲሆን ባንዲራ አለው፤ እሱም አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ነው ። ኦሮሞ ሌላ ነገር ሲሆን ባንዲራ የለውም ። ትላንት ያ ሁሉ ሚሊዮን ሕዝብ ሲሰለፍ አንድ ሰው እንኳ ያንን የወያኔ ባንዲራ እንደ ራሱ ምልክት ይዞ አለወጣም ። ይህ የሚያሳየው ያቢይ ኦሮሙማ ከወዲሁ የትህነግ ጽዋ እየቀመሰ መሆኑን ነው። በኢትዮጵያ አንድ ባንዲራ አለ እሱም ልሙጥ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ነው! በቃ!
Just another ቦርጫ.

ኢትዮጵያ የሰራላትን ትታ ዕድሜዉን ሙሉ ቁጭ ብሎ ወሬ የሚያሳልጣዉን ልጁኣ ከኣደረገች፣ ብዙ ነገር ይቀራታል።

ቁጭ ብለህ ወሬህን ኣሳልጥ ብቻ!

Selam/
Senior Member
Posts: 17813
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ባንዲራ የሌለው የኦሮሙማ ተረኛ!

Post by Selam/ » 21 Mar 2026, 07:22

አጭበርባሪው ጭልፊቱ!

Post Reply