Reading between the diplomatic language this comes across as “Don’t invade Eritrea and stop aiding the RSF.” But we will see.
https://x.com/_hudsonc/status/2031846892343005453
Office of the Spokesperson Press Releases
Secretary Rubio’s Call with Ethiopian Prime Minister Abiy
Readout
Office of the Spokesperson
March 11, 2026
The below is attributable to Principal Deputy Spokesperson Tommy Pigott:
Secretary of State Marco Rubio spoke today with Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed Ali. The Secretary and Prime Minister discussed their shared commitment to regional stability, counterterrorism cooperation, economic prosperity, and building a foundation for long-term security in the Horn of Africa.
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10120
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: “Don’t invade Eritrea and stop aiding the RSF.” Secretary Rubio tells Ethiopian PM Abiy
ጌታችን ማርኮ ሩብዮ ኢትዮጵያን ፈርሳ ማየት አይፈልጉም።
የብልፅግና ዘውዳዊ አገዛዝ ኤርትራን በመውረር አሰብን የኤምሬቶች ወደብ ለማድረግ የሚያደርገው ሙከራ ኢትዮጵያን እንደሚያፈርሳት ጌታችን ማርኮ ሩብዮ ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ለአገዛዙ የሰጡትን ማስጠንቀቂያ ተገቢ ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያ ህዝብም ጭምር ተቀባይነት ያለው ነው። በሀገር ህልውናና በህዝብ ደም ቁማር መጫወት የመጨረሻው የድንቁርና ጥግ ነው።
የብልፅግና ዘውዳዊ አገዛዝ ኤርትራን በመውረር አሰብን የኤምሬቶች ወደብ ለማድረግ የሚያደርገው ሙከራ ኢትዮጵያን እንደሚያፈርሳት ጌታችን ማርኮ ሩብዮ ጠንቅቀው ስለሚያውቁ ለአገዛዙ የሰጡትን ማስጠንቀቂያ ተገቢ ብቻ ሳይሆን በኢትዮጵያ ህዝብም ጭምር ተቀባይነት ያለው ነው። በሀገር ህልውናና በህዝብ ደም ቁማር መጫወት የመጨረሻው የድንቁርና ጥግ ነው።