Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42098
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ፕ/ር ብርሃኑ፣ ጥያቄውኮ ኢዜማ የዜጋ ፖለቲከኛ ከሆነ ለምን የጎሳ ፖለቲካ ተለጣፊ ሆነ የሚለው ነው!!

Post by Horus » 24 Jun 2023, 12:36

ይህን ቪዲዮ በ4 ቀን 3 ሺ ሰው ነው ያየው! ይህ ደሞ ኢዜማ በወረሙማ ተለጣፊነቱ የደረሰበትን ክስረት ያሳያል !

TGAA
Member+
Posts: 5747
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ፕ/ር ብርሃኑ፣ ጥያቄውኮ ኢዜማ የዜጋ ፖለቲከኛ ከሆነ ለምን የጎሳ ፖለቲካ ተለጣፊ ሆነ የሚለው ነው!!

Post by TGAA » 25 Jun 2023, 02:35

ይህንን ከአንድ ሚልየን ግዜ በላይ ስትል ተሰምተሀል ፤ ድርጊትህ ግን የዘርን ፕለቲካ ማጠናከር ፤ ሌሎች ለዜግነት የሚታገሉትን ከኦሮሙማ ፖለቲከኝች ጋር ሆነ ማጥቃት ነው ልምድ ያደረከው ፤ የምትናገረው የሶሰተኛ ክፍል ተማሪ ትረዳዋለች ፤ አንተ ተታግለህ እንድታመጣውን ነውጂ ፤ የኦሮሙማን ዘረኛነት በተግባር እየደገፍክ ፤ ወንጀሉን እየሸፍንክ ነው ይህንን ባዶ የዜግነት እውነታን ኢትዮጵያ ውስጥ የምታመጥው? ያንተ በአብይ ስር ማቆፍቆፍ ነው የአብይን እድሜ እያራዘመ ያለው ፤ ኢዜማ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ቆሞ የዜግነት ትግል ቢያካሂድ ኖሮ የት በደረሰ ነበር መስዋትነት ቢከፍልም ከበሬታ ነበር የሚያገኝው ፤ ለዚህ ሁሉ የኢዜማ ውድቀት ብርሀኑ ብቻ ነው ሀላፊው ፤ለምን ኢዜማ በብርሀኑ የሚዘወር ፓርቲ መሆኑ ብቻ ሳይሆን ፤ ትልቁ የኢትዮጵያ ተስፋ ተደርጎ የሚጠበቅ ፓርቲ ስለነበር ; አሁን ፓሪትውም ብርሀኑም ምንም ከጊዜው ጋር የምትሄዱ አይደላችሁም ፤ ለሌሎች ቦታውን ልቀቁ ከዚህም በታች በኢትዮጵያዊኛ አይን እንዳትታዩ፡፡

eden
Senior Member
Posts: 10068
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Post by eden » 11 Mar 2026, 01:01

Horus wrote:
24 Jun 2023, 12:36
Horus የዜጋ ፖለቲከኛ ከሆነ ለምን የጎሳ ፖለቲካ (OPDO) ተለጣፊ ሆነ?!!

Post Reply