Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 41991
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አክሱም ኢዛና፡ ዘመዴን ስማው! ሁለተኛ ላንተ እንደ ማንሞት እወቀው! ኢትዮጵያን ግን እንዳታውቃት አድርገን ለውጠናታል!

Post by Horus » Today, 02:20

የፕሮፌሰር ጸጋዬ ነጋ ሰፈር በዚህ መልክ ፈርሶ እንደ ገና እየተገነባ ነው !

የዉያኔን ቅማል ካራገፍን በኋላ ኢትዮጵያ አገር እየሆነች ነው!

አዲሳባ ከተማ እየሆነች ነው!


Axumezana
Senior Member
Posts: 19003
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: አክሱም ኢዛና፡ ዘመዴን ስማው! ሁለተኛ ላንተ እንደ ማንሞት እወቀው! ኢትዮጵያን ግን እንዳታውቃት አድርገን ለውጠናታል!

Post by Axumezana » Today, 03:44

ሆረስ በኻላ የመጣ አይን አውጣ ይባል የለ!
አማራውን ጀግና አአ አትግባ አሉት
የትግራይን አርበኛ እስር ቤት አጋዙት
አራት ኪሎን አንቀው ኬኛ ኬኛ ቢሉት
ገፍትሮ ገባባቸው ወዮ ወዮ እያሉት

Naga Tuma
Member+
Posts: 7179
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: አክሱም ኢዛና፡ ዘመዴን ስማው! ሁለተኛ ላንተ እንደ ማንሞት እወቀው! ኢትዮጵያን ግን እንዳታውቃት አድርገን ለውጠናታል!

Post by Naga Tuma » Today, 17:09

Horus wrote:
Today, 02:09
አክሱም ኢዛና፡ ዘመዴን ስማው! ሁለተኛ ላንተ እንደ ማንሞት እወቀው! ኢትዮጵያን ግን እንዳታውቃት አድርገን ለውጠናታል!
የአኙዋ ዲቃላ እብደት እየሱስ በሉኝ ማለት
የጉራጌ ኣብሮ እብደት ስገዱለት ማለት
የሀማሴን ቅሌት እግዝያር ዬለም ማለት

የካቲት ቀን 30፣ 2018፣ ዓም

Post Reply