Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 41990
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

WHY ETHIOPIANS ARE FACTUALLY UNIQUE HUMAN BEINGS? THEIR GENOME!

Post by Horus » Yesterday, 22:45

DO YOU HAVE LOW RED BLOOD CELL COUNTS WHILE BEING PERFECTLY HEALTHY???? :idea: :idea: :idea:


sesame
Member+
Posts: 8377
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: WHY ETHIOPIANS ARE FACTUALLY UNIQUE HUMAN BEINGS? THEIR GENOME!

Post by sesame » Today, 01:25

HorseShit,

Aba Dembar paid a ransom of 10 million birr to secure the release of a kidnapped MP. Can't even protect his arse :lol: :lol: :lol:

Finfinne Press

የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባል የነበሩት ወ/ሮ አሚና ታግተው አስር ሚሊዮን ብር ተጠይቆባቸው ነበር። #ብልፄ ለሊት ተደራድሮ አስለቅቋቸዋል። ስንት እንደተከፈለ ለጊዜው መረጃ የለኝም። ግን #ብልፄ የህዝቡን ሰላምና ደህንነት መጠበቅ ቀርቶ የእራሱን ባለስልጣናት ከእገታ ለማስለቀቅ ከአጋቾች ጋር ተደራድሯል።

ከአራት አመት በፊት #ብልፄ ጌታቸው ረዳ ፣ ደብረፅዮን የመሳሰሉ ግለሰቦች ያሉበትን የጠቆመ አስር ሚሊዮን ብር እከፍላለሁ ብሎ ይፎክር ነው። ዛሬ ግን የታገቱ ባለስልጣናቱን ለማስለቀቅ አስር ሚሊዮን ብር እየተጠየቀ ነው 😁 ...

የሚገርመው ጠ/ሚኒስትሩም ፕሬዝዳንቱም ዋስትና የላቸውም። ከቦታ ቦታ ለመንቀሳቀስ ከሪፐብሊካን ጋርዶች በተጨማሪ በክፍለ ጦር ተከበው ፣ በከተማና ፣ በፌደራል ፖሊስ ታጅበው ፣ በአነፍናፊ ውሻና በከፍተኛ የቴክኖሎጂ መሳሪያዎች አካባቢው ቅድመ ፍተሻ ተደርጎ ነው የሚጓዙት።

በሚቀጥለው አመት ለመንግሥት ባለስልጣናት የእገታ ማስለቀቂያ በጀት ይመደብ ይሆን ወይስ ከእገታ ማስለቀቂያ ሚኒስትር መስሪያ ቤት ይቋቋም ይሆን 🤔 ??

Post Reply