Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Odie
- Member+
- Posts: 6918
- Joined: 24 Jun 2024, 23:07
Post
by Odie » 02 Mar 2026, 09:13
1. አር ስለሚያበዛና የማራት obsession ስላለበት
2. ሆድ ስለሚነፋና የጠገበ ስለሚመስለው
3. የበላውን እያገሳ እየሽተተ እንዲውል

-
Odie
- Member+
- Posts: 6918
- Joined: 24 Jun 2024, 23:07
Post
by Odie » 02 Mar 2026, 13:45
አዲስ አበ ጎርደሜ የሚባል ቁሻሻ ቦታ ፀዳ ቢሉት ማን አለቀስ መስላችሁ?
ቆምጬ ቆማጣው
ለምን?
ተስፋ ለተራቡ ትራፊ እንጀራ በልቼ የት አራለሁ ብሎ
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 41991
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 02 Mar 2026, 14:25
ሌላ ቦታ ይህን ወንዝ ለምን ጎላ ወንዝ ማለታቸው ስህተት ነው ። ይህ ጎርደሜ ወንዝ ነው ። ወደ ላይ ሲሄድ ሃብተ ጎርጊስ ድልድይና ዮሃንስ ይሄዳል ። ካፊያው ዘመሀር የሚሄድበት መንገድ ጥንት ጀምሮ የነበረና ከመርካቶ ካምቦሎጆ የምሄድበት መንገድ ነው ። በቀጥታ ተክለ ሃይማኖት ይወጣል ። ድሮ በብዛት የትግሬዎች ሰፈር ነበር። ጎርደሜ ወንዝ ወደ ፍልውሃ ሄዶ ጊዮን ወንዝ ይሆናል ፣ በሰሜን በኩል ዮሃንስ ፣ ራስ ደስታ ሆስፒታልና ወደ ነፍጠኛ ሰፈር ፣ የድሮ እስላም መቃብይ ይሄዳል ። መነሻው ምናልባት ወደ ሸጎሌ ተራራ ይሆናል
-
Odie
- Member+
- Posts: 6918
- Joined: 24 Jun 2024, 23:07
Post
by Odie » 07 Mar 2026, 09:03
Horus wrote: ↑02 Mar 2026, 14:25
ሌላ ቦታ ይህን ወንዝ ለምን ጎላ ወንዝ ማለታቸው ስህተት ነው ። ይህ ጎርደሜ ወንዝ ነው ። ወደ ላይ ሲሄድ ሃብተ ጎርጊስ ድልድይና ዮሃንስ ይሄዳል ። ካፊያው ዘመሀር የሚሄድበት መንገድ ጥንት ጀምሮ የነበረና ከመርካቶ ካምቦሎጆ የምሄድበት መንገድ ነው ። በቀጥታ ተክለ ሃይማኖት ይወጣል ። ድሮ በብዛት የትግሬዎች ሰፈር ነበር። ጎርደሜ ወንዝ ወደ ፍልውሃ ሄዶ ጊዮን ወንዝ ይሆናል ፣ በሰሜን በኩል ዮሃንስ ፣ ራስ ደስታ ሆስፒታልና ወደ ነፍጠኛ ሰፈር ፣ የድሮ እስላም መቃብይ ይሄዳል ። መነሻው ምናልባት ወደ ሸጎሌ ተራራ ይሆናል
It was transporting their stool all over the city and making people sick. Good job if they cleaned it