Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
almaze
Member+
Posts: 8679
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

"ከኢትዮጵያውያን በፊት ፓስታ በ ሹካ መብላት የጀመርነው እኛ ኤርትራዊያን ነን"

Post by almaze » 16 Feb 2026, 01:23

Imagine the conversations and stories we could have heard if Eritrean internet access weren't just confined to the Ministry of Information!

:lol: :lol: :lol:

Please wait, video is loading...
Last edited by almaze on 16 Feb 2026, 10:57, edited 1 time in total.

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10087
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ካብ ኣስመራ: "ከኢትዮጵያውያን በፊት ፓስታ በ ሹካ መብላት የጀመርነው እኛ ኤርትራዊያን ነን"

Post by Digital Weyane » 16 Feb 2026, 02:12

ጣልያን ኢትዮጵያን ለ6 አመታት ይገዟት በነበሩበት ወቅት ፓስታ ምን እንደሚመስል አሳዩን እንጂ እንዴት እንደሚበላ አላስተማሩንም። ለኛ ኢትዮጵያውያን ፓስታን በሹካ መብላት ያስተማሩን ኤርትራውያን ናቸው እና ቆም ብለን ምስጋናችንን መግለፅ አስፈላጊ ነው። :roll: :roll:


Affable
Member
Posts: 737
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: "ከኢትዮጵያውያን በፊት ፓስታ በ ሹካ መብላት የጀመርነው እኛ ኤርትራዊያን ነን"

Post by Affable » 16 Feb 2026, 12:45

አልማዜ ምናአልባት አንቺ አልተወለድሽም ያኔ። አሮጌዎቹ ናቸው ወዳጃችንን የሚያመልኩት። ስሙ ጠፋኝ። የሆነ ኬክ ቤት ነበረው መሰለኝ። ዛሬ የሱ የልጅ ልጆች ኢሜይል እንዴት እንደሚደረግ ገለመማርወደ አዲስ አበባ እየጎረፉ ነው። የተገላቢጦሽ ተማሪው አስተማሪ ሆነ።

almaze
Member+
Posts: 8679
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

Re: "ከኢትዮጵያውያን በፊት ፓስታ በ ሹካ መብላት የጀመርነው እኛ ኤርትራዊያን ነን"

Post by almaze » 16 Feb 2026, 16:32

Affable wrote:
16 Feb 2026, 12:45
አልማዜ ምናአልባት አንቺ አልተወለድሽም ያኔ። አሮጌዎቹ ናቸው ወዳጃችንን የሚያመልኩት። ስሙ ጠፋኝ። የሆነ ኬክ ቤት ነበረው መሰለኝ። ዛሬ የሱ የልጅ ልጆች ኢሜይል እንዴት እንደሚደረግ ገለመማርወደ አዲስ አበባ እየጎረፉ ነው። የተገላቢጦሽ ተማሪው አስተማሪ ሆነ።
Isn't it ironic that these two individuals, whose ancestors began eating ፓስታ በ ሹካ in the 20th century, are still residing in this run-down hut in the 21st century?

Please wait, video is loading...

Horus
Senior Member+
Posts: 41894
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: "ከኢትዮጵያውያን በፊት ፓስታ በ ሹካ መብላት የጀመርነው እኛ ኤርትራዊያን ነን"

Post by Horus » 16 Feb 2026, 16:41

አልማዜ፣
ትክክል ነሽ! ፓስታ በሹካ ብለው የባዕድ ነገር ሰዉ ሁሉ ፓስታ ሹታ ብሎ ጠራው! ከዚያም ሰው ፓስታ ሹታ ምን ይመስላል? ተባባለ! ፓስታ ሹታ የኮሶ ትል ስለሚመስል እራሱ የኮሶ ትልን ሹጥ ብሎ ጠራው ፓስታ ሹጣ ፣ ሹጥ የሚመስል ምግብ ማለት ነው! ስለ አወጣሁት ሃቅ ይቅርታ !!!


Post Reply