Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
MINILIK SALSAWI
Senior Member
Posts: 11373
Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Contact:

Forcibly detained .... Brutally kill doctors Continued... the second doctor is killed.

Post by MINILIK SALSAWI » 05 Feb 2026, 04:43

An Amhara doctor killed by Abiy Ahmed`s security forces
They forcibly detained him, and took him away in a vehicle for interrogation..... https://miniliksalsawi.substack.com/p/a ... biy-ahmeds

ሀኪሞችን በግፍ መግደል ቀጥሏል። ባህር ዳር ከዶክተር አንዷለም ቀጥሎ በአንድ አመት ውስጥ ሁለተኛው ሀኪም ዶ/ር ጸጋሁን ስሜ ተገድሏል።

ባለፉት ሦስት ዓመታት በርካታ ሀኪሞች ታስረዋል፣ ተንገላተዋል፣ የደህንነት ዋስትና ስላጡ ባህር ዳርን እና አማራ ክልልን ለቀው ወደሌላ አካባቢዎች በተለይም ወደ አዲስ አበባ ፈልሰዋል። …….

ዝርዝሩ እነሆ ……… https://miniliksalsawi.substack.com/p/a ... biy-ahmeds


https://x.com/miniliksalsawi/status/2019328372699197582



Post Reply