Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13050
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 02 Feb 2026, 16:44
30 የትግራይ መከላከያ ወታደሮች ወደ ፀለምት ሲገቡ ዓብይ በፍጥነት ከኮረም እና ከዓላማጣ ሸሽቶ ወጣ::
ምርጫ ቦርድ ወልቃይት ፣ሁመራ አና ራያ በየትኛው ክልል ሥር ሆነው ነው ምርጫ የሚይደርጉት ተብሎ ሲጠየቅ ለጊዜው አልተወሰነም ግን በፌዴራል ሥር ሆነው ነው ምርጫ የሚያካሂዱት ብሎ ነበር :: አሁን 30 የትግራይ መከላከያ ወታደሮች ወደ ፀለምት ሲገቡ ምርጫ ቦርድ ወዲያውኑ ወልቃይት ፣ሁመራ አና ራያ በትግራይ ክልል ሥር ሆነው ነው ምርጫ የሚያካሂዱት አለ:: አሁን ደግሞ ወያኔ ዓብይ አህመድ ሥልጣን እንዲለቅ ነግሮታል:: በቅርቡ የትግራይ መከላከያ ሠራዊት ወደ አፋር ይገባል::
The National Election Board of Ethiopia has released a new polling station jurisdiction directory that places most of the long disputed areas, including Alamata, Setit Humera, Kafta Humera, Wolkait, Tsegede, Mai Kadra, Korem, Alamata, etc. under the Tigray regional administration rather than Amhara.

Last edited by
Thomas H on 03 Feb 2026, 10:02, edited 1 time in total.
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13050
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 03 Feb 2026, 10:02
ዓብይ አህመድ ግራ ገብቷት የምትይዘው የምትጨብጠው ጠፍቷታል ልክ መንጌ በመጨረሻ ሠዓት እንደሆነችው
BEFORE AND AFTER
Please wait, video is loading...
Please wait, video is loading...

-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13050
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
-
Thomas H
- Senior Member
- Posts: 13050
- Joined: 27 Jan 2007, 16:30
- Location: Kaliti
-
Contact:
Post
by Thomas H » 03 Feb 2026, 15:29
Please wait, video is loading...