Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8644
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

700 ሆኖ ከዘመተው የብልጼ ወታደሮች ውስጥ 618 ሲገድሉ 80 የሚሆኑትን ከነህይወታቸው በፋኖ ተማረኩ!!

Post by Wedi » 05 Jan 2026, 15:20

700 ሆኖ ከዘመተው የብልጼ ወታደሮች ውስጥ 618 ሲገድሉ 80 የሚሆኑትን ከነህይወታቸው በፋኖ ተማረኩ!!


መከላከያ ከደብረማርቆስ ወደ ጮቄ ተራራ ካዘመተው 700 ወታደሮች መካከል 618 መገደላቸውንና 80 የሚሆኑትን ማርከው እጃቸው ላይ እንደሚገኙና በአካል ተገኝቶ እንዳነጋገራቸው የአፋብኀ ሚኒሊክ እዝ ም/ል ህዝብ ግንኙነት ኀላፊ ፋኖ እስቲበል

ምርከኞች ከቤተሰቦቻው ጋር በስልክ እየተገናኙ ነው።


Please wait, video is loading...


Post Reply