Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 41919
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ETHIOPIA: A CLASS!

Post by Horus » 03 Jan 2026, 23:51


sesame
Member+
Posts: 8353
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ETHIOPIA: A CLASS!

Post by sesame » 04 Jan 2026, 00:00

Horsey,

Fano is vowing to make this year its year. There is a branch of mathematics called Catastrophe Theory! Its main tenet is that when the collapse comes, it can be sudden. Abiy's catastrophic end is approaching. Yemen, Sudan and PP's Ethiopia are about to be cleansed of UAE maids and girl-friends!



Naga Tuma
Member+
Posts: 7160
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ETHIOPIA: A CLASS!

Post by Naga Tuma » 04 Jan 2026, 20:02

sesame wrote:
04 Jan 2026, 00:00
There is a branch of mathematics called Catastrophe Theory!
sesame:

I wonder if you are a mathematician.

Before I read your comment about the theory you write here, I was trying very hard to understand about what might be a probabilistic impossibility.

So, I invite you to think about it from a scientific viewpoint and imagine if it can be a probabilistic possibility.

እባክህ የሚከተለዉ ታሪካዊ ክስተት መከሰት የሚችልበትን ምድራዊ ፕሮባቢሊቲ ማብራራት የሚችል ሰዉ ካለ ፈልግ?

ታሪኩ የተከሰተዉ እ አ አ በ1987 ነዉ።

ሶስት ስፍራዎችን ያያዘ ነዉ፥ ስፍራ ሀ፣ ስፍራ ለ፣ እና ስፈራ ሐ።

ስፍራ ሀ የገጠር ቀበሌ ነዉ። ስፍራ ለ ከተማ ነዉ። ስፍራ ሐ አዲስ አበባ ነዉ።

የገጠር ቀበሌ ከከተማዉ በእግሮች የሁለት ሰዓታት መንገድ ነዉ።

ከተማዉ ከአዲስ አበባ 125 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ይገኛል።

በተጠቀሰዉ ዓመተ ምህረት የማትሪክ ዉጤቱን ይጠባባቅ የነበረ ተማሪ ኣንድ መስከረም ቀን ከስፍራ ሀ ወደ ስፍራ ለ ሄደ።

አዲስ አበባ ዩኒቨርዚቲ ይማር የነበረ ታላቅ ወንድሙ የታናሽ ወንድሙን ዉጤት ቀድሞ ሰምቶ ተደስቶ ብቻ ሳይሆን ተሯሩጦ ጥቁር አንበሳ እንዲመደብ እሺ ተባለ።

እሺ ከተባለ በኋላ ለታናሽ ወንድሙ ደብዳቤ ጽፎ ተሯሩጦ አዲስ አበባ ዉስጥ አዲስ ከተማ ይባል የነበረ ስፍራ የነበረ አዉቶብስ ተራ ሄዶ ደብዳቤዉን ከአዲስ አበባ ወደ ስፍራ ለ ከተማ ለመሄድ የተዘጋጀ አዉቶብስ ዉስጥ ለነበረ ኣንድ መንገደኛ ሰዉ ይሰጥ እና በከተማዉ ዉስጥ እዚህ ስፍራ ስትደርስ ወይም ስትደርሺ ወርዉሪ ይላል።

ስፍራዉ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ስለሆነ የማይሳት ነዉ።

ትምህርት ቤቱ ፊት ለፊት የዘመዶች ቤት ነዉ።

መንገደኛዉ በተባለዉ ወይም በተባለችዉ መሠረት በስፍራዉ ደርሶ ወይም ደርሳ ደብዳቤዉን ሲወረዉር ወይም ስትወረዉር ተማሪዉ የዘመዶቹ ቤት ፊት ለፊት ከሌሎች ሰዎች ጋር ቆሞ ስለነበረ ወረቀት ከአዉቶብስ ዉስጥ ሲወረወር ኣይቶ ተገረመ።

የተወረወረዉን ወረቀት ከመሬት ላይ ማን ቀድሞ እንዳነሳዉ ተማሪዉ ኣያስታዉስም።

የተወረወረዉ ወረቀት ሲታይ ለተማሪዉ የተላከ ደብዳቤ መሆኑ ታወቀ።

ስለዚህ ደብዳቤዉን ከፍቶት ኣነበበ። ማለፉን ይጠብቅ ስለነበረ ኣልተገረመም።

ጥቁር አንበሳ ተመደብ መባሉን ስያነብ በጣም ደነገጠ። በወጣትነቱ የሜዲካል ዶክተር ሆኖ መስራት ቀርቶ ሆስፒታል ሄዶ ሰዉ መጠየቅን የማይወድ ነበር።

ስለዚህ ጥቁር አንበሳ ሄዶ መማር ከማትሪክ ፈተና በኋላ ከመረጣቸዉ ሶስት ስፍራዎች ዉጪ ነበረ። ፍላጎቱ ስላልሆነ ብቻ ነዉ።

ለዚህም ያልመረጠዉ ቦታ ተመደብ መባልን ስያነብ በጣም ደንግጦ በሩጫ የከተማዉ ስልክ ቤት ደርሶ ወደ አዲስ አበባ ደዉሎ ለታላቅ ወንድሙ መልዕክት እንዲደርሰዉ ጣረ።

መልዕክቱ ለታላቅ ወንድሙ ደርሶ ሀሳቡን ኣነሳ።

ተማሪዉ በኣንደኛ ደረጃ የመረጠዉ ስፍራ ሄዶ ተማረ። ፍላጎት ሆኖ ሊሆን ይችላል የተማሪዉ የመጀመርያ ሰምስተር ዉጤት ከሁሉ የላቀ ሆነ።

ታሪካዊ ገጠመኙ በወቅቱ ግጥምጥሞሽ ወይም ኮይንሲደንስ መስሎ ታለፈ።

ከብዙ ዓመታት በኋላ እዚህ መድረክ ላይ መልስ ሲሆን ክስተት ይመስላል። ይህ ክስተት ኣንድ ምልክት ቢመስልም ብቸኛ ክስተት ኣይመስልም።

ስለዚህ ለእኔ ብለህ ሳይሆን ለጓዶችህ ብለህ ይህ ታሪካዊ ገጠመኝ ሊሆን የሚችል ምድራዊ ፕሮባቢሊቲ ነዉ ማለት ትችላለህ?

Horus
Senior Member+
Posts: 41919
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ETHIOPIA: A CLASS!

Post by Horus » 04 Jan 2026, 22:53

Sesame,
አንተ አገር ስለሌለህና ተለይቶ የተቀመጠ አላማ ስለሌለህ ያሻህን አዲስና አርጎጌ ጽንሰ ሃሳብ ከዚም ከዛም እያመጣህ ራስክ ታዝናናለህ!

Catastrophe theory has very little application to the organization and dynamics of human society, not only human society in general but to that of an ethnically organized society.

The event of catastrophe is a subset of self-organization of physical systems. Not only an element of self-organized system, it is an element of self-organized criticality - all of them concepts that can explain processes in the physical natural world.

Your basic problem is this. You are not able to tell the distinction between the evolutionary changes taking place in the physical world and one that takes place in purpose driven socio-cultural systems that are driven by human brain, human thought, human consciousness and human intention.

Human society is not a blindly self-organizing system. It is largely a consciously, intentionally, and purposely organized system. The mathematical model of catastrophe or sandpile theory has little relevance to the theory and practice of social organization or social revolution.

It you want to know how social revolution happens, read my post on the ABC of Regime change which I posted many months ago.

Post Reply