Matthew (ማቴዎስ) 5:3-12
3 “በመንፈስ ድኾች የሆኑ ብፁዓን ናቸው፤ መንግሥተ ሰማይ የእነርሱ ናትና።
4 የሚያዝኑ ብፁዓን ናቸው፤ መጽናናትን ያገኛሉና።
5 የዋሆች ብፁዓን ናቸው፤ ምድርን ይወርሳሉና።
6 ጽድቅን የሚራቡና የሚጠሙ ብፁዓን ናቸው፤ ይጠግባሉና።
7 ምሕረት የሚያደርጉ ብፁዓን ናቸው፤ ምሕረትን ያገኛሉና።
8 ልባቸው ንጹሕ የሆነ ብፁዓን ናቸው፤ እግዚአብሔርን ያዩታልና።
9 ሰላምን የሚያወርዱ ብፁዓን ናቸው፤ የእግዚአብሔር ልጆች ተብለው ይጠራሉና።
10 ስለ ጽድቅ ብለው የሚሰደዱ ብፁዓን ናቸው፤ መንግሥተ ሰማይ የእነርሱ ናትና።
11 “ሰዎች በእኔ ምክንያት ቢሰድቧችሁ፣ ቢያሳድዷችሁና ክፉውን ሁሉ በሐሰት ቢያስወሩባችሁ፤ ብፁዓን ናችሁ።
12 በሰማይ የምትቀበሉት ዋጋ ታላቅ ስለ ሆነ ደስ ይበላችሁ፤ ሐሤት አድርጉ፤ ከእናንተ በፊት የነበሩትን ነቢያት እንደዚሁ አሳደዋቸዋልና።
Re: The Beatitudes.
እንቁዎቻችሁን በእርያ ፊት አታኑሩ።
Re: The Beatitudes.
Just in case one in a thousand picks some life and healing!
Let even the cadres, the killers and the nay sayers hear there is a moral code and ethics in life that all we do will be accounted fore before the maker one day!
It is not my business to identify who is Judas, who is meek, who has good heart…
Those who are of peace, God and good heart will pick something, search for the bible and straighten their way!
Let even the cadres, the killers and the nay sayers hear there is a moral code and ethics in life that all we do will be accounted fore before the maker one day!
It is not my business to identify who is Judas, who is meek, who has good heart…
Those who are of peace, God and good heart will pick something, search for the bible and straighten their way!