Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 17385
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

ዓብይ አህመድና የሶዶ ስልጤ ሃድያ ካድሬዎቹ የትግራይን ሕዝብ አስርበው እየተበቀሉት ነው።

Post by Misraq » 22 Dec 2025, 11:55

Axumzena the believer of prosperity gospel is in the topic of "Abiy bring back the red sea". The Weyanne buchilas do underestimate their former listros when they invoke the "Kush Politics". A code word to exterminate certain people







Abere
Senior Member
Posts: 15174
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ዓብይ አህመድና የሶዶ ስልጤ ሃድያ ካድሬዎቹ የትግራይን ሕዝብ አስርበው እየተበቀሉት ነው።

Post by Abere » 22 Dec 2025, 12:25

እጅግ የሚያሳዝን ክስተት ነው። ወያኔ የሚባል እርጉም ለአማራ ህዝብ ባለው ጥላቻ ምክንያት ብቻ እራሱ ጠፍጥፎ በሰራው ኦሮሙማ በትግራይ ህዝብ ላያ የሲዖል ዶፍ እንድወርድበት አደረገ። የሚገርመው ግን አልሞትኩም ባይ ወያኔ አሁንም 1 ቁጥር ጥላቴ ብሎ የሚደነፋው በአማራ ህዝብ ላይ ነው - እየወረደ ያለውን መከራ፤ የንጹሃን ሰዎች ርሃብ እና ጥማት ሳይሆን ወልቃይት-ሁመራ እና ራያ ኮረም-አላማጣ ላይ የሙጥኝ ይሰጠኝ እንጅ ኦነግ-ኦሮሙማ ላይ አይደለም። ወያኔ በአማራ ላይ እያፋቀ (hiccup) እስከቀጠለ ድረስ ይህ ስቃይ ፤ የሲዖል ኑሮ ይቀጥላል - ኦሮሙማ ደግሞ ተመችቶት ህዝብ በስቃይ አለንጋ እየሸነቆጠ ይቀጥላል።

All stupid Woyanes are still salivating for Humera -Welqait & Raya, yet opened the flood gate of horror to Tigray; in stead of demolishing tribal region and tearing off the so-called Dedebit-constitution they are fighting for it - yet, Tigres are the most disadvantage if tribal slaughter house (region allowed to exist).

Post Reply