Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 41963
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ፋኖ ኢትዮጵያዊ ሲሆን አርበኛ ማስረሻ ሰጤን ይመስላል!

Post by Horus » 20 Dec 2025, 12:44

እነ ዘበነ ኩሴና እነ ብር ወዳጁ የሻቢያና ወያኔ ተላላኪ ሆነው ፍርስርሳቸው የወጣው የኢትዮጵያ ጥቅምና አጀንዳ ከድተው የግብጽና የሻቢያ ገረዶች ስለሆኑ ነው! እስቲ በፈጣሪ ይሁንባችሁና ማስረሻ ሰጤና ምሬ ወዳጆን በኢትዮጵያ ሚዛን ላይ አስቀምቷቸው? ፋኖ ለምን እንደ ፈረሰ ያኔ ፍትው ይልላሁዋል ።


Axumezana
Senior Member
Posts: 18994
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ፋኖ ኢትዮጵያዊ ሲሆን አርበኛ ማስረሻ ሰጤን ይመስላል!

Post by Axumezana » 20 Dec 2025, 13:09

ሆረስ፥ ኢትዮጵያዊነት አብይን ከመደገፍ ወይም ከመቃወም ጋር ምን አገናኘው?

Odie
Member+
Posts: 6888
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ፋኖ ኢትዮጵያዊ ሲሆን አርበኛ ማስረሻ ሰጤን ይመስላል!

Post by Odie » 20 Dec 2025, 13:17

Axumezana wrote:
20 Dec 2025, 13:09
ሆረስ፥ ኢትዮጵያዊነት አብይን ከመደገፍ ወይም ከመቃወም ጋር ምን አገናኘው?
Hoe was trained only to support one side during the EPRP years. He grew up that way and whoever that does not support his side is an enemy and shot at!

Masresha sete is now a parrot and soon will work hard to excel cadre Hoe-rus or even better Fat sheep Getachew :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 41963
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ፋኖ ኢትዮጵያዊ ሲሆን አርበኛ ማስረሻ ሰጤን ይመስላል!

Post by Horus » 20 Dec 2025, 13:25

Axumezana wrote:
20 Dec 2025, 13:09
ሆረስ፥ ኢትዮጵያዊነት አብይን ከመደገፍ ወይም ከመቃወም ጋር ምን አገናኘው?
አክሱም፣
አንተ በ24 ሰዓት ውስጥ አንዴ ትግሬ ትሆናለህ አንዴ ኢትዮጵያዊ ትሆናለህ! ትግሬነትና ኢትዮጵያዊነት ማዋሃድ ያልቻልክ ሰው ነህ! አንተ ኢትዮጵያ የምትሆነው ኢትዮጵያን አንተ ስትገዛት ብቻ ነው! መቼ ነው ኢትዮጵያን ማንም ገዛት ማ የምትወዳትና ጥቅሟ እንዲጠበቅ የምትሟገተው?

አንተና አቢይ የተጣላችሁትኮ ስልጣን በመቃማት ነው እንጂ ሌላ ምን ጠብ አላችሁ?

አቢይ አህመድ አሊ ኦሮሞ ሆነ ሴጣን አማራ ሆነ ጊሚራ ኢትዮፕያን ይወዳል! አለቀ !

ዛሬ የመጡት ፋንዲያ ጩሎዎች ግን እንሱ የሚወዱት ሰው ስልጣን ላይ ካልወጣላቸው አገራቸውን ለጠላት የሚሸጡ ባንዳ የጽጉር ቅማሎች ናቸው!

እነሱን ደሞ ኢትዮጵያ ተራ በተራ ታራግፋለች! አንድ አገር ብቻ ነው ያለን ! እንጠብቃታለን ።

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅሞች ከብዙ በጥቂቱ... አቢይ አህመድ እነዚህ ፕሮጀክቶች ሁሉ እየሰራ ነው! :!: :!: :!:

1) የኢትዮጵያ ባህር በር እና ባህር ኃይል ጥያቄ
(2) የህዳሴ ግድብና ሌሎች አባይ ላይ ስለሚገነቡ ግድቦች
(3) የኢትዮጵያ የውሃ ህብትና የውሃ ኃይል ጥያቄ
(4) የአረንጓዴ አገር አቀፍ የደን ልማት ጥያቄ
(5) ኮሪደርና የኢትዮጵያ ከተሞች ዝመና ጥያቄ
(6) የኢትዮጵያ እርሻ ዝመናና የመስኖ ልማት ጥያቄ
(7) የማዳበሪያ ፋብሪካ ግምባታ
(8) የእርሻ ትራክተር ፋብሪካ ግምባታ
(9) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
(10) የኢትዮጵያ አየር መንገድ
(11) የኢትዮጵያ ቴሌኮም
(12) የዲጂታል ኢትዮጵያ ፕሮጀክት
(13) የኢትዮጵያ ሰው ሰራሽ ክህሎት ፕሮጀክት
(14) የኢትዮጵያ እስፔስ ሳይንስ ምርምር ጉዳይ
(15) የኢትዮጵያ ኑክሊየር ኃይል ምርመር ጉዳይ
(16) የኢትዮጵያ እስቶክ ማርኬት ጉዳይ
(17) የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪያላይዜሽን ፕሮጀክት
(18) የኢትዮጵያ ቱሪዝም ኢንዱስትሪ ፕሮጀክት
(19) የኢትዮጵያ እስታጽቲክስ ሳይንስ እድገት
(20) የኢትዮጵያ አርትና ስነጽሑፍ እድገት ጉዳይ
(21) የኢትዮጵያ ማዕድን ኢንዱስትሪ እድገት ጉዳይ
(22) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምክክር ኮሚሽን
(23) የኢትዮጵያ ብረት ኢንዱስትሪ
(24) የነዳጅ ኢንዱስትሪ መገንባት
(25) ግዙፍና ዘመናዊ የአገር መከላከያ ጦር መገንባት
(26) የኢትዮጵያ ምድር ባቡር አካዳሚና የምድር ባቡር ኢንዱስትሪ ልማት
(27) ሴራሚክስ ኢንዱስትሪ

Odie
Member+
Posts: 6888
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ፋኖ ኢትዮጵያዊ ሲሆን አርበኛ ማስረሻ ሰጤን ይመስላል!

Post by Odie » 20 Dec 2025, 13:31

Hoe-rus is minority by Oromuma ethnic politics who is not part of the movers and shakers. Like a little frog sitting on the back of an elephant crossing a bridge that says we moved the bridge when the bridge moves because of the elephant.
In ethnic politics he and his clans are a noise only!
He should be treated as annoying parasite and noise. That is, it. We know sodo shouts "Ethiopia" when able to steal :lol:

Big SODO FARRRRRRRRRRRRRRRRRRT! Irrelevant!

Axumezana
Senior Member
Posts: 18994
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ፋኖ ኢትዮጵያዊ ሲሆን አርበኛ ማስረሻ ሰጤን ይመስላል!

Post by Axumezana » 20 Dec 2025, 13:49

Horus I hope you can easily understand the following natural order( not as cadre but as a human being) !
Self( Axumezana)
Family
District
Tigray
Ethiopia
Africa
World

Axumezana was born as Ethiopian. Have lived as Ethiopian( no change of nationality) and shall die as Ethiopian.


Odie
Member+
Posts: 6888
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ፋኖ ኢትዮጵያዊ ሲሆን አርበኛ ማስረሻ ሰጤን ይመስላል!

Post by Odie » 20 Dec 2025, 15:07

Horus wrote:
20 Dec 2025, 14:59
Dude, this paid YouTubers, cadre's like you, nobody listens to them. People go for something independent.
Nobody listens this garbage. I don't think you even listen to this Teodros guy who is another flip flopper thief like you, lidetu, Getachew, Redwan, Masresha et al.
You have obsession for posting and go ahead post your usual 9 posts/day as if you are in a toilet.

Keep on crying more than the Oromuma themselves :lol:

Right
Member
Posts: 4650
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ፋኖ ኢትዮጵያዊ ሲሆን አርበኛ ማስረሻ ሰጤን ይመስላል!

Post by Right » 20 Dec 2025, 15:18

Horus was worshiping Albania in the 70s

He was worshiping Mengistu in the 80s

Shabia’s pet boy in the 90s

Abiye’s pet boy in 2023+

In 2025 he is converted to Hindu and a believer of Dwali.

It is a prostitution culture where he came from, he can’t change at 80.
In other words he is GARBAGE.

Horus
Senior Member+
Posts: 41963
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ፋኖ ኢትዮጵያዊ ሲሆን አርበኛ ማስረሻ ሰጤን ይመስላል!

Post by Horus » 20 Dec 2025, 16:24

Right,
It is my honor that you closely follow my daily activities and life long journey !!! But you are 90% wrong. And, I did not start using ER in 2013. I was reader of the physical magazine in 1993/1994. And I have used this forum for over 20 years. You can go back to 2005 and read my post, it feels like written today. In an other 5 years, you all will expire into nothingness I would still be writing here or on my own two web sites.

Right
Member
Posts: 4650
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ፋኖ ኢትዮጵያዊ ሲሆን አርበኛ ማስረሻ ሰጤን ይመስላል!

Post by Right » 20 Dec 2025, 17:36

on my own two web sites.
Who the fk will visit your websites. You are a comedian.
Disgusting Cadre. It is a curse to be a cadre.

Post Reply