ከሰላም ድርድር ውጭ ያለው ሽፍትነት ነው! ፋኖ ኢያሱ አበራ!
በቃ አንጎላማ አማራ ይህ ነው!
Re: ከሰላም ድርድር ውጭ ያለው ሽፍትነት ነው! ፋኖ ኢያሱ አበራ!
የአራት ኪሎ ስልጣን አቋራጭ መንገድ
ለአብይ አደግድጎ እግሩ ስር በመስገድ
ሹረቤና ጌቾ-ስልቾ በጠረጉት
ፋኑዬም ይግባ በሩን ክፈቱለት
ጉሮ ወሸባየ ይኸ ነው ድል ማለት
ለአብይ አደግድጎ እግሩ ስር በመስገድ
ሹረቤና ጌቾ-ስልቾ በጠረጉት
ፋኑዬም ይግባ በሩን ክፈቱለት
ጉሮ ወሸባየ ይኸ ነው ድል ማለት