Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12893
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ለምንድነዉ፣ አማርኛ ተናጋሪዎች አፋን ኦሮሞን ለመናገር እንደዚህ የምታጋሉት?

Post by DefendTheTruth » 10 Dec 2025, 15:18

ለምንድነዉ፣ አማርኛ ተናጋሪዎች አፋን ኦሮሞን ለመናገር እንደዚህ የምታጋሉት?

ብዙዉን ጊዜ አማሮች (አማርኛ ተናጋሪዎች) አንድን የኦሮሞ ስም እንኳን በትክክል ለመጥራት ብዙ ይታገላሉ።

ብርቱካን መደቅሳ (ሚዳቅሳ)
ጌትነት አልማዉ ጥሩነህ አባዱላ ገመደ (Gemeda) ለማለት ብዙ ጣረ ና ገመዳ (Gemmedda) ብሎት ቁጭ አለ፣ ለክፋት አይመስለኝም፣ ልጁ በጣም አርበኛ ኢትዮጵያዊ ነዉ ና የጥላቻ ወይም የንቀትም አይደለም፣ በእርግጠኝነት ለመናገር የምችል ጉዳይ ነዉ። ያለመቻል ጉዳይ ነዉ፣ እንጂ።