Dedeb. Your wilfull ignorance is your curse. No Fano or any Amara or even the Ayatollah of Amarannet Dr.Taye W.semayat ever condemned Ethiopiawinnet as you put it.Horus wrote: ↑11 Nov 2025, 00:09ዶማው ጥርስ አውጥቶ ስለ ኢትዮጵያ ፖለቲካ ማውራት ጀመረ!
አው አንድ ጎሳ ችግሩ ኢትዮጵያዊ መሆኑ ከሆነ አንድም ተገንጣይ አንድም ባንዳ ነው! በኢትዮጵያ 90 ጎሳዎች አሉ ። እያንዳንዳቸው ያገሪቱ ባለቤት ናቸው ፣ ያገባቸዋል ፣ ይመለከታቸዋል። ማንኛውም ጎሳ በቁጥር ብዙ ሆነ ጥቂት ተነስቶ የ90 ጎሳ ሃብት የሆነችውን አገር ሊረብሽ ሊያፈርስ ፣ ለጠላት ሊሸጥ ፣ ኢኮኖሚዋን ሊያውክ ፣ ድምበሯን ሊታስደፍር ፣ አይችልም በፍጹም ! ኢትዮጵያ ካልተስማማቸው አንቀጽ 39 ጠቅሶ እብስ ጥርግ ነው ። ፋኖ የተባለ የግብጽና ሻቢያ ተላላኪ ይህን ሃቅ እየመረረው መጋት አለበት ። በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገረግ ሃገራዊ ለውጥም ሆነ ብሄራዊ ጥቅማችንን የሚመለከት ጉዳይ የ130 ሕዝብና የ90 ጎሳዎች የጋራ ውሳኔ ነው ! አለቀ ደቀደ!
ይህን ንትርክ አድምጥ
Rather Amarannet is just a preferred ideology to easily organize the people, easier for the people of Amara to understand, to get the message simply so to arise, to get aroused for itself, rather than asking it to fight for a far greater cause of Ethiopiawinnet.
Your gov made mistake by disbanding Amara militia that just returned from war saving Abiy Ahmed's throne while keeping the hostile tplf army intact. You should own it. Apologize to Amara, end the war, pay war compensation to Amara in 100s of billions of birr, and integrate Fano as members of Ethiopian Defence Forces.