ሆረስ ነኝ ፤ ቃላት አልፈልጥም። አንጎል ያለው አማራ ከኢትዮጵያ መንግስት አብሮ እራሱን ከወያኔና ሻቢያ ወረራ ይከላከል። ያ ካልሆነ ወልቃይትና ራያን እስከ ወዲያኛው ያሰናብት ። የጎሳ ፖለቲካን የፈለፈለችው ወያኔ በራሷ የትግሬ ጎሳዎች መበታተኗ አይቀሬነትን ሚክዱ ጂሎች ብቻ ናቸው! ኢትዮጵያም ቀይ ባህር መውጣቷን ሚጠራጠሩ እንዲሁ! በኬር ሰንብቱ
ኢትዮጵያና ፋኖ ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ!!!
ሆረስ ነኝ ፤ ቃላት አልፈልጥም። አንጎል ያለው አማራ ከኢትዮጵያ መንግስት አብሮ እራሱን ከወያኔና ሻቢያ ወረራ ይከላከል። ያ ካልሆነ ወልቃይትና ራያን እስከ ወዲያኛው ያሰናብት ። የጎሳ ፖለቲካን የፈለፈለችው ወያኔ በራሷ የትግሬ ጎሳዎች መበታተኗ አይቀሬነትን ሚክዱ ጂሎች ብቻ ናቸው! ኢትዮጵያም ቀይ ባህር መውጣቷን ሚጠራጠሩ እንዲሁ! በኬር ሰንብቱ
Re: ኢትዮጵያና ፋኖ ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ!!!
ሁሬሳ የአንተ ውታፍ አነቃቀል ያስደንቃል። ለዚህ ስንት ይከፈልሃል? ሳትደብቅ ተናገር እስኪ? የፋኖ ጉዳይ ሆድህን እየቆረጠው ነው። ኮሎኔሎች እና ጀነራሎች ግን ቆስለው ተማርከው ከተኙበት አልጋ ላይ የሚናገሩት የሚደንቅ ነው። ፋሲል ግንብ ሳይሆን መከላከያ እየፈረሰ ነው እያሉ ነው።
Re: ኢትዮጵያና ፋኖ ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ!!!
A repulsive pooper deserve inddividuals like Right.
Re: ኢትዮጵያና ፋኖ ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ!!!
ሽፍታና ስልጣኔ! ዱባና ቅል!!!
Re: ኢትዮጵያና ፋኖ ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ!!!
ልጅ ሆኜ ስሰማ ያደኩኝ ፋኖ ማለት እና አርበኛ ማለት ትልቅ ክብር ማለት ነዉ።
ከዉጪ የመጣን ወራሪ ስለመከቱ በእነሱ ላብ፣ ደም፣ እና አጥንቶች ላይ ተረማምደን ያደግን ይመስለኛል።
እንደዛ የተከበረ ስምን ፋንዶ ማለትን ሳነብ ይህስ ወርቅ ስያነጥፉለት ፋንድያ የተባለዉ ትንቢት ሆነ ወይ ኣስብሎኛል።
የልጅ ጫወታ ቅዝምዝም ይዞ ከፍየሎች ጋር ነዉ።
ሰነፍ ልጅ ቅዝምዝምን ወርዉሮ ፊየልን መሳት ነዉ።
እኔም ልጅ ሆኜ ቅዝምዝም ወርዉሬ ኣዉቃለሁ።
ኣንድ ቀን ጨለም ሲል ዳማ የሆነ የቤተሰብ ትልቅ ኣገልጋይ ፈረስን ወደ በረት ልመልሰዉ ሄድኩ።
ሌላ ግዜ ምንም ዐመል የሌለዉ እና የሚታዘዝ ፈረስ የዛን ቀን ወዲህ ወድያ እያለ በጣም ኣስቸገረኝ።
ብዙ ታግሼዉ ብያናድደኝ በእጄ ይዤ የነበረን ቅዝምዝም በሀይል ወረወርኩበት።
ቅዝምዝሙ በጎን ሳይሆን በኣንድ ጫፉ ሀይለኛ ምት መታዉ። ፈረሱ ወድያዉ ፈረጠጠ። እኔ ደነገጥኩኝ። ኣንድ ዐይኑን የተመታ ነዉ የመሰለኝ።
ንዴቴን ይዤ ወደየት እንደፈረጠጠ ሳላዉቅ ወደቤት ተመለስኩኝ።
ቤት ስደርስ የምያድርበት ቦታ ቆሞ ፊት ለፊት ተያየን። ኣየኝ። ኣሳዘነኝ። ቀኝ ዐይኑ አጠገብ ነበር የተመታዉ።
ከሁሉ በላይ ያገለግል የነበረ እናትም ደንግጣ ቆማ ኣየኋት።
ኣፍሬ ኣስቸግሮኝ ነዉ ብዬ አንገቴን ደፍቼ ዝም ኣልኩኝ። ከዛ በኋላ ምንም መናገሯን ኣላስታዉስም።
ጠፍቶ ጅብ ያገኘዉ ይሆን ብዬ የሰጋሁለት ፈረስ በሀይለኛ ቅዝምዝም ተቀጥቶ በሩጫ ቀድሞኝ ቤት ደርሶ ጠበቀኝ።
ይህ የልጅነት ትዉስታ ነዉ።
የዕድሜ እና የማይናቅ ዕዉቀት ባለጸጋ መሆን ቀዳማዊ ፕሮፌት ፈረኦዉ ወዲህ፣ ዳግማዊ ፕሮፌት ሙጬ ወድያ ያስብላል።
ከዉጪ የመጣን ወራሪ ስለመከቱ በእነሱ ላብ፣ ደም፣ እና አጥንቶች ላይ ተረማምደን ያደግን ይመስለኛል።
እንደዛ የተከበረ ስምን ፋንዶ ማለትን ሳነብ ይህስ ወርቅ ስያነጥፉለት ፋንድያ የተባለዉ ትንቢት ሆነ ወይ ኣስብሎኛል።
የልጅ ጫወታ ቅዝምዝም ይዞ ከፍየሎች ጋር ነዉ።
ሰነፍ ልጅ ቅዝምዝምን ወርዉሮ ፊየልን መሳት ነዉ።
እኔም ልጅ ሆኜ ቅዝምዝም ወርዉሬ ኣዉቃለሁ።
ኣንድ ቀን ጨለም ሲል ዳማ የሆነ የቤተሰብ ትልቅ ኣገልጋይ ፈረስን ወደ በረት ልመልሰዉ ሄድኩ።
ሌላ ግዜ ምንም ዐመል የሌለዉ እና የሚታዘዝ ፈረስ የዛን ቀን ወዲህ ወድያ እያለ በጣም ኣስቸገረኝ።
ብዙ ታግሼዉ ብያናድደኝ በእጄ ይዤ የነበረን ቅዝምዝም በሀይል ወረወርኩበት።
ቅዝምዝሙ በጎን ሳይሆን በኣንድ ጫፉ ሀይለኛ ምት መታዉ። ፈረሱ ወድያዉ ፈረጠጠ። እኔ ደነገጥኩኝ። ኣንድ ዐይኑን የተመታ ነዉ የመሰለኝ።
ንዴቴን ይዤ ወደየት እንደፈረጠጠ ሳላዉቅ ወደቤት ተመለስኩኝ።
ቤት ስደርስ የምያድርበት ቦታ ቆሞ ፊት ለፊት ተያየን። ኣየኝ። ኣሳዘነኝ። ቀኝ ዐይኑ አጠገብ ነበር የተመታዉ።
ከሁሉ በላይ ያገለግል የነበረ እናትም ደንግጣ ቆማ ኣየኋት።
ኣፍሬ ኣስቸግሮኝ ነዉ ብዬ አንገቴን ደፍቼ ዝም ኣልኩኝ። ከዛ በኋላ ምንም መናገሯን ኣላስታዉስም።
ጠፍቶ ጅብ ያገኘዉ ይሆን ብዬ የሰጋሁለት ፈረስ በሀይለኛ ቅዝምዝም ተቀጥቶ በሩጫ ቀድሞኝ ቤት ደርሶ ጠበቀኝ።
ይህ የልጅነት ትዉስታ ነዉ።
የዕድሜ እና የማይናቅ ዕዉቀት ባለጸጋ መሆን ቀዳማዊ ፕሮፌት ፈረኦዉ ወዲህ፣ ዳግማዊ ፕሮፌት ሙጬ ወድያ ያስብላል።