Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ልዩ ጽህፈት ቤት ኃላፊ: በምግብ ሳይንስ እና በምርት አሰባሰብ ቴክኖሎጂ ባለሙያ ሳንዶካ ደበበ የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኃይል ኮሚሽን ኮሚሽነር እንዲሆኑ በጠቅላዩ ተሾሙ

Post by Za-Ilmaknun » 14 Oct 2025, 19:15

አቶ ሳንዶካን ከሐሮማያ ዩኒቨርስቲ በ2001 ዓ.ም. በምግብ ሳይንስ እና በምርት አሰባሰብ ቴክኖሎጂ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን፣ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ደግሞ በምግብ ሳይንስ እና ኒዩትሪሽን ሁለተኛ ዲግሪያቸውን ይዘዋል። :lol: :mrgreen: Now you know how farce this thing is. :lol: :lol: :mrgreen:

https://www.bbc.com/amharic/articles/crmx2wp8v0go