Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

ግርድና ያደነደነው የ ብአዴን ምንደኛ ካድሬ ፋኖ ሊበላኝ ነው በሚል ወልዲያን ለቆ እየተሰደደ ነው ፣)

Post by Za-Ilmaknun » 24 Sep 2025, 14:56

ሰበር ዜና!

የሰሜን ወሎ ዞን አመራሮች ወልድያ ከተማ አናድርም በሚል ምሽቱን ወደ ሐራና ጭፍራ መጓዛቸው ተሰምቷል።😂😁😳

አመራሮቹ፡ ዛሬ በፋኖ ከመማረክ የተረፉ የሰሜን ምስራቅ ዕዝ ወታደሮችንና የጦር መሣሪያዎችን ከእያሉበት በመለቃቀም ታጅበው ነው የተጓዙት ተብሏል።

አመራሮቹ፡ ፋኖ ዛሬ አዳሩን ወልድያ ከተማን ሊቆጣጠር ይችላል በሚል ስጋት ነው ከተማዋን ለቀው እየወጡ የሚገኙት ሲሉ ምንጮቻችን ገልፀዋል።

በተያዘ ዜና!

የሰሜን ምስራቅ ዕዝ አዛዥ ሌ/ጄነራል አሰፋ ቸኮል የቁም እስረኛ መደረጉ ተሰምቷል።

ሌተናል ጄነራሉ ከሳምታት በፊት በአፋር ሰመራ ከተማ ምክትል ኢታማዦር ሹሙ በተገኙበት የግምገማ መድረክ ላይ ከፍተኛ የሆነ ትችት አስተናግዶ እንደነበር መረብ ሚዲያ ወታደራዊ ምንጮቹን ዋቢ አድርጎ መዘገቡ አይዘነጋም።

በግምገማ መድረኩ ነሐሴ 03/2017 ዓ/ም ራያ ቆቦ ላይ በፋኖ ስለተማረከው ዙ23 ጉዳይ ተነስቶ ኢታማዦር ሹሙ አበባው ታደሰ፡ ፀያፍ ቃላቶችን በመጠቀም ጭምር አሰፋ ቸኮልን በስድብ እንደወረፉት ነው በዘገባችን አካትተን የነበረው።

በዛሬው ውጊያ ደግሞ በፋኖ የተገደለውንና የተማረከውን የዕዙን ጦር መሣሪያ እና ሰራዊት ውለድ ተብሎ ምሽቱን የቁም እስረኛ ተደርጓል ሲሉ የመረጃ ምንጮቻችን ገልፀዋል።

ሌ/ጄነራሉን የሚዘውሩት በስሩ የሚገኙ የኦሮሞ ተወላጅ የሆኑ የበታች አመራሮች "ማዕረግህን በሳንጃ ቆርጠን እንጥልልሀለን" በሚል ቃል በቃል እንደተናገሩት ነው የተሰማው።

"አሰፋ ቸኮል ምሽቱን የቁም እስረኛ ተደርጓል፡ ነገ ወደ አዲስ አበባ ይወሰዳል እዛ ከደረሰ በኋላ ወይ ማዕረጉን ተነጥቆ ይታሰራል አልያም ሊረሸን ይችላል" ሲሉ ነው መረጃውን ያደረሱን ምንጮቻችን የገለፁት።

አፋብሃ እንደዘገበው፣

https://www.facebook.com/share/p/1CoV1K ... tid=wwXIfr

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ግርድና ያደነደነው የ ብአዴን ምንደኛ ካድሬ ፋኖ ሊበላኝ ነው በሚል ወልዲያን ለቆ እየተሰደደ ነው ፣)

Post by Za-Ilmaknun » 24 Sep 2025, 17:09

https://africa.dailynewsegypt.com/amhar ... -captured/

ነገርየው ፣ በሰፊው መነጋገሪያ ሆኖልሃል 👊! የ ሰሜን ምስራቅ ቀጠና ማዘዣው ፈርሷል :mrgreen: :mrgreen:

Post Reply