Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

ከፈረሱ አፍ ስማው “ ብልፅግና በድንገት እጃችን ላይ ይበተናል፣፣ መከላከያው እንኳን የ አስተዳደር መዋቅሩን ፣ እራሱንም መጠበቅ ተስኖታለ”

Post by Za-Ilmaknun » 23 Sep 2025, 14:50

:mrgreen: እንግዲህ እነ ጭሎ በፓኪስታኑ አፍ ሰለመንግስታቸው እና ግፈኛ ጦራቸው ብዙ ቢዘበዝቡም፣ የ ብልፅግና መኳንንት እና ሹማምንት ግን፣ በመኖሪያ ቤታቸው እንኳን ማደር እነደተሳናቸው እየተናገሩ ነው፣፣

የ ኦህዴድ ብልፅግና ሰራዊት መሳሪያ ተሸክሞ እንገፍ እንገፍ የሚል መንጋ እንጂ፣ ሃገራዊ ጦር ሆኖ ስርዐት ማስከበር አይችልም ነው፣፣ የ ተኩስ ድምፅ በሰማ ቁጥር እጁን አንጨፍሮ የሚበረከከው የ ብርሃኑ ነጋ እና ጁላ ሰራዊት ፣ ብትንትኑ ሊወጣ አንድ አሙስ ቀርቶታል፣፣ እየጠበቅን ያለነው የነ አይነኩሉን ምተሃተኛ ትንቢት ብቻ ነው 😂😂😂