ሶስት አትሌቶች ቶኪዮ ሮጡ:: የሚመስለው የክልልና የዘር ውክልና ነው ሩጫው!! አንድ ክልል አራሙማ ሁለት ክልል TPLF ሶስት ክልል መሃል:: ቶክዮ ሄደው የሮጡት ለክል ላቸውና ለዘራቸው በሚመስል መልኩ ነው:: አልተነጋገሩም:: ከ 3 አገር እንደመጣ ስው:: እንደ ጠላትና ተፎካካሪ:: በመጨረሻም የተጠበቀው ውጤት የውሃ ሽታ ሆነ:: የድሮ የአንድ አገር ልጅነት መንፈስ ስለሞተ:: አገሪቱ ግንጥልጥሏ መውጣት ወይም ይህን የዘር ስርአት መመንገል አማራጭ ብቻ ሳይሆን ግድ የሆነበት ስአት ላይ ተደርሷል!!
ለዚህ ነው ይሄ ንፍጣም ሶዶ ሆረስ የሚባል ስው በባዶ ሲጋልብ ስናየው የሚያስጠላን!
የመጀመሪያዎቹ 2 ደቂቃዎች ይመልከቱ!