Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Odie
Member+
Posts: 6023
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

የመደመር መንግስት ውጤት:: ስለሞን ባረጋ ስንሮጥ ከሶሰት አገር እንደመጣ ስው ሳንነጋገር ውድድሩን ጨረስን!

Post by Odie » 21 Sep 2025, 15:05

የሶዶ ውሻ ኢትዮዽያዬ እያለ ንፍጥ የሚቀባው የበሻሻው ዱርዬ የመደመር መንግስት ቀመርን ditch it :lol:

ሶስት አትሌቶች ቶኪዮ ሮጡ:: የሚመስለው የክልልና የዘር ውክልና ነው ሩጫው!! አንድ ክልል አራሙማ ሁለት ክልል TPLF ሶስት ክልል መሃል:: ቶክዮ ሄደው የሮጡት ለክል ላቸውና ለዘራቸው በሚመስል መልኩ ነው:: አልተነጋገሩም:: ከ 3 አገር እንደመጣ ስው:: እንደ ጠላትና ተፎካካሪ:: በመጨረሻም የተጠበቀው ውጤት የውሃ ሽታ ሆነ:: የድሮ የአንድ አገር ልጅነት መንፈስ ስለሞተ:: አገሪቱ ግንጥልጥሏ መውጣት ወይም ይህን የዘር ስርአት መመንገል አማራጭ ብቻ ሳይሆን ግድ የሆነበት ስአት ላይ ተደርሷል!!
ለዚህ ነው ይሄ ንፍጣም ሶዶ ሆረስ የሚባል ስው በባዶ ሲጋልብ ስናየው የሚያስጠላን!

የመጀመሪያዎቹ 2 ደቂቃዎች ይመልከቱ!