የመኮንኖች ሹመትና መፈንቅለ መንግስት
ከጥቂት ሳምንታት በፊት THE ABC OF REGIME CHANGE በሚለው ሃረጌ በፖለቲካ ሳይንስ ውስጥ 4 አይነት መፈንቅለ መንግስቶች እንዳሉ ጥቅሼ ነበር ። በዚያ ሃረድ ውስጥ ድርጅታዊ ፣ ማህበረሰባዊና ግለሰባዊ መፈንቅለ መንግስት ሊኖር የሚችልበት ሁኔታ እንደሌለ ጠቅሼ ነበር። አራተኛው መፈንቅል ኮርፖሬታዊ መፈንቅል ይባላል። ይህ የሚሆነው ወታደሩ በራሱ ውስጣዊ ብሶት ምክኛት የሚደረግ መፈንቅል ነው ። ማለትም ወታደሩ የሚያስፈልጉት ትጥቅና ስንቅ ሲያጣ ፣ የደሞዝ፣ የዝውውርና እረፍት ችግር ሲጠነክርበትና በየእርከኑ መኖር ያለበት ሹመትና እድገት ሲጓደልና ኢፍትሃዊ ሲሆን ወታደሩ ለራሱ ውስጣዊ ጥቅም ሲል የሚመታው መፈንቅል ነው። የአቢይ መንግስት ዛሬ ያደረገው የጄኔሪአሎች ሹመት ይህን የኮርፖሬት መፈንቅለ መንግስት እንዳይኖር የሚያደርግ እርምጃ ነው!
Re: የመኮንኖች ሹመትና መፈንቅለ መንግስት
Military corruption!Horus wrote: ↑20 Sep 2025, 23:56ከጥቂት ሳምንታት በፊት THE ABC OF REGIME CHANGE በሚለው ሃረጌ በፖለቲካ ሳይንስ ውስጥ 4 አይነት መፈንቅለ መንግስቶች እንዳሉ ጥቅሼ ነበር ። በዚያ ሃረድ ውስጥ ድርጅታዊ ፣ ማህበረሰባዊና ግለሰባዊ መፈንቅለ መንግስት ሊኖር የሚችልበት ሁኔታ እንደሌለ ጠቅሼ ነበር። አራተኛው መፈንቅል ኮርፖሬታዊ መፈንቅል ይባላል። ይህ የሚሆነው ወታደሩ በራሱ ውስጣዊ ብሶት ምክኛት የሚደረግ መፈንቅል ነው ። ማለትም ወታደሩ የሚያስፈልጉት ትጥቅና ስንቅ ሲያጣ ፣ የደሞዝ፣ የዝውውርና እረፍት ችግር ሲጠነክርበትና በየእርከኑ መኖር ያለበት ሹመትና እድገት ሲጓደልና ኢፍትሃዊ ሲሆን ወታደሩ ለራሱ ውስጣዊ ጥቅም ሲል የሚመታው መፈንቅል ነው። የአቢይ መንግስት ዛሬ ያደረገው የጄኔሪአሎች ሹመት ይህን የኮርፖሬት መፈንቅለ መንግስት እንዳይኖር የሚያደርግ እርምጃ ነው!
Can’t you see?
ዳፍንታም ሶዶ!