Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39842
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የመኮንኖች ሹመትና መፈንቅለ መንግስት

Post by Horus » 20 Sep 2025, 23:56

ከጥቂት ሳምንታት በፊት THE ABC OF REGIME CHANGE በሚለው ሃረጌ በፖለቲካ ሳይንስ ውስጥ 4 አይነት መፈንቅለ መንግስቶች እንዳሉ ጥቅሼ ነበር ። በዚያ ሃረድ ውስጥ ድርጅታዊ ፣ ማህበረሰባዊና ግለሰባዊ መፈንቅለ መንግስት ሊኖር የሚችልበት ሁኔታ እንደሌለ ጠቅሼ ነበር። አራተኛው መፈንቅል ኮርፖሬታዊ መፈንቅል ይባላል። ይህ የሚሆነው ወታደሩ በራሱ ውስጣዊ ብሶት ምክኛት የሚደረግ መፈንቅል ነው ። ማለትም ወታደሩ የሚያስፈልጉት ትጥቅና ስንቅ ሲያጣ ፣ የደሞዝ፣ የዝውውርና እረፍት ችግር ሲጠነክርበትና በየእርከኑ መኖር ያለበት ሹመትና እድገት ሲጓደልና ኢፍትሃዊ ሲሆን ወታደሩ ለራሱ ውስጣዊ ጥቅም ሲል የሚመታው መፈንቅል ነው። የአቢይ መንግስት ዛሬ ያደረገው የጄኔሪአሎች ሹመት ይህን የኮርፖሬት መፈንቅለ መንግስት እንዳይኖር የሚያደርግ እርምጃ ነው!

Odie
Member+
Posts: 6024
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: የመኮንኖች ሹመትና መፈንቅለ መንግስት

Post by Odie » 21 Sep 2025, 00:13

Horus wrote:
20 Sep 2025, 23:56
ከጥቂት ሳምንታት በፊት THE ABC OF REGIME CHANGE በሚለው ሃረጌ በፖለቲካ ሳይንስ ውስጥ 4 አይነት መፈንቅለ መንግስቶች እንዳሉ ጥቅሼ ነበር ። በዚያ ሃረድ ውስጥ ድርጅታዊ ፣ ማህበረሰባዊና ግለሰባዊ መፈንቅለ መንግስት ሊኖር የሚችልበት ሁኔታ እንደሌለ ጠቅሼ ነበር። አራተኛው መፈንቅል ኮርፖሬታዊ መፈንቅል ይባላል። ይህ የሚሆነው ወታደሩ በራሱ ውስጣዊ ብሶት ምክኛት የሚደረግ መፈንቅል ነው ። ማለትም ወታደሩ የሚያስፈልጉት ትጥቅና ስንቅ ሲያጣ ፣ የደሞዝ፣ የዝውውርና እረፍት ችግር ሲጠነክርበትና በየእርከኑ መኖር ያለበት ሹመትና እድገት ሲጓደልና ኢፍትሃዊ ሲሆን ወታደሩ ለራሱ ውስጣዊ ጥቅም ሲል የሚመታው መፈንቅል ነው። የአቢይ መንግስት ዛሬ ያደረገው የጄኔሪአሎች ሹመት ይህን የኮርፖሬት መፈንቅለ መንግስት እንዳይኖር የሚያደርግ እርምጃ ነው!
Military corruption!
Can’t you see?
ዳፍንታም ሶዶ!

Post Reply