Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

“የብልጽግና መንግሥት መመሪያ ወንጌል” ዋንኛ መገለጫው፡ በተሰጠው ጸጋ አለመርካትና “ተመስገን አለማለት” ነው። እውነት ወይም ውሸት በል።

You may select 1 option

 
 
View results

Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

“የብልጽግና መንግሥት መመሪያ ወንጌል” ዋንኛ መገለጫው፡ በተሰጠው ጸጋ አለመርካትና “ተመስገን አለማለት” ነው። እውነት ወይም ውሸት በል።

Post by Meleket » 19 Sep 2025, 04:44

“የብልጽግና መንግሥት መመሪያ ወንጌል” ዋንኛ መገለጫው፡ በተሰጠው ጸጋ አለመርካትና “ተመስገን አለማለት” ነው። እውነት ወይም ውሸት በል።

ሀ. እውነት
ለ. ውሸት

Meleket
Member
Posts: 4773
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: “የብልጽግና መንግሥት መመሪያ ወንጌል” ዋንኛ መገለጫው፡ በተሰጠው ጸጋ አለመርካትና “ተመስገን አለማለት” ነው። እውነት ወይም ውሸት በል።

Post by Meleket » 20 Sep 2025, 04:16

መራጮችን ግንዛቤ ለማስያዝ ሊረዳ ስለሚችል ነው፡ viewtopic.php?f=2&t=235240&

የክርስቶስ መንግሥት ወንጌል፡ "የሰው ገንዘብ አትመኝ" ይላል።

የብልጽግና መንግሥት ወንጌል፡ "የሰው ገንዘብ ከተቻለ በሰላም ካልተቻለ ደግሞ በኃይልም ቀማ" ብሎ ይሰብካል!

ለዚህ ይመስላል ደራሲው “ሌላኛው ወንጌል” የሚል አርእስት ሰጥተው ስለ “የብልጽግና ወንጌል” ያላቸውን ግንዛቤ ያካፈሉን።

Post Reply