Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

ታላቁ ፕሮፌሰር እና የ ኦህዴድ ብልፅግና መከታ የ ት/ት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ ከ 600 ሺህ ተፈታኝ ተማሪ 8 ፐርሰንት በማሳለፍ ባስመዘገቡት ውጤት ተኩራርተዋል

Post by Za-Ilmaknun » 15 Sep 2025, 19:29

:mrgreen: ብርሃኑ ነጋ፣ የትውልድን ራእይ በማጨለም ፣ ኢትዮዽያዊያን ወጣቶችን ወደ ውትድርናው በመግፋት የ ኦህዴድን አገዛዝ ማስጠበቂያ እያደረጉት ስለመሆኑ እየተነገረ ነው፣፣

585 ሺህ ተማሪ አስፈትኖ 8 በመቶውን ብቻ በማሳለፍ በ አለም ላይ ክብረወሰን የጨበጡ ታላቅ የትምህርት ሚኒስትር ስለመሆናቸው እየተነገረ ነው፣፣ የ አጠቃላይ የተፈታኝ ቁጥር በ ግማሽ በሚባል ደረጃ በቀነሰበት፣ ወደ ኮሌጅ የሚቀላቀሉት ደግሞ ከጊዜ ወደጊዜ ቁጥራቸው እየመነመነ ይገኛል፣፣ በትህነግ ኢህአዴግ የተጀመረው የ ትውልድ ሰበራ እና አደንቁሮ መግዛት፣ በ ኦህዴድ ጊዜ እጅግ ተሻሽሎ ፣ የጭለማ ዘመን ትውልድ ምርቱ እየተከመረ ባለበት፣ የ ኮሪደሩ ጌቶች ግን እየበለፅግን ነው ብለው በፈቃድ ድንቁርናውን ተቀላቅለዋል 😂

https://www.youtube.com/live/43fPMXqkGc ... rv9T--otqG

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ታላቁ ፕሮፌሰር እና የ ኦህዴድ ብልፅግና መከታ የ ት/ት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ ከ 600 ሺህ ተፈታኝ ተማሪ 8 ፐርሰንት በማሳለፍ ባስመዘገቡት ውጤት ተኩራርተዋል

Post by Za-Ilmaknun » 15 Sep 2025, 19:36

"ተማሪዎችን በማሳለፍ ምጣኔ አዲስ አበባ (28.9 በመቶ)፣ ሐረሪ ክልል (21.8) እና አማራ ክልል (12.1) ከክልሎች በቅደም ተከተል ደረጃ ይዘዋል።

አዳሪ ትምህርት ቤቶች "እንደሚጠበቀው" ትልቁን ውጤት ማስመዝገባቸውን የጠቀሱት የትምህርት ሚኒስትሩ፤ የተማሪዎች አማካኝ ውጤት 71 በመቶ መሆኑን ገልፀዋል።

ዝቅተኛው ውጤት ያስመዘገቡት ደግሞ 'የማታ ትምህርት ቤት' ተማሪዎች ሲሆኑ፣ 25.9 በመቶ አምጥተዋል።

መደበኛ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች 30.6 በመቶ፤ የግል ትምህርት ቤቶች 51 በመቶ አማካኝ ውጤት ተመዝግቧል።

በትምህርት ዓይነቶች ከፍለው የገለፁት ሚኒስትሩ ኬሚስትሪ ከፍተኛ ውጤት የተመዘገበበት የትምህርት ዓይነት ሲሆን፤ 'አፕቲትዩድ' ደግሞ ዝቅተኛው ውጤት የተመዘገበበት ሆኗል።

አንድም ተማሪ ያላሳለፉት ትምህርት ቤቶች በ2016 ትምህርት ዘመን 1363 የነበሩ ሲሆን በ2017 እነዚህ ትምህርት ቤቶች 1249 ናቸው።

"የተሻለ ውጤት" ለመመዝገቡ ተቋማቸው ባደረገው የመጀመሪያ ዙር ግምገማ የተለያዩ ምክንያቶች ቢጠቅሱም "የወላጆች እና የተማሪዎች ብርታት እና ጥረት" ትልቁን ድርሻ ይይዛል ብለዋል። :mrgreen: :lol:

https://www.bbc.com/amharic/articles/c75qd5196y6o

Affable
Member
Posts: 619
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: ታላቁ ፕሮፌሰር እና የ ኦህዴድ ብልፅግና መከታ የ ት/ት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ ከ 600 ሺህ ተፈታኝ ተማሪ 8 ፐርሰንት በማሳለፍ ባስመዘገቡት ውጤት ተኩራርተዋል

Post by Affable » 15 Sep 2025, 21:57

ይህን በብርሀኑ ላይ ለመጫን መሞከር ድንቁርና መሰለኝ። እነዚህ ፈተናውን ያለፉ ኢትዪጺያኖች በማንኛውም አገር ዩኒርቨስቲ ተማሪ የመሆን ብቃት ያላቸው ናቸው። ዪኒቨርስቲ የ 12ኛን የመልቂያ ፈተና የወሰደ ሁሉ የሚገባበት አይደለም። የዩኒቨርስቲውን ግብ የሚመጥኑ ተማሪዎችን የሚያስተናግድ እንጂ። መለሰ ኢህአደግ እስከሆነ ድረስ ማንም ሰው ሊቅ ነው ያለውን — የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስቴር ቃል በቃል quote አላረኩ ይሆናል። ይቅርታ — ትርክት ለመስበር ግዜ ይፈጃል።
ለኔ ትልቁ ምኟቴ እነዚህ ተማሪዎች ተመርቀው በተማሩት መስክ ስራ ያግኙ የሚል ነው።
ይህን ያህል ሰዎች ዪኒቨርስቲ ገቡ ከሚለው የድሮ የ ኢህአደግ ፕሮፓጋንዳ ጋር ብንፋታ ጥሩ መሰለኝ።
ማንም አገር ዪኒቨርስቲ የሚገቡ ተማሪዎቹ ቁጥር አመርቂ ቢሆን አይጠላም። ያንን ምኞት ለማሳካት ከተማሪዎች የሚጠበቀውን የትምህርት ችሎታ ማሰነስ ግን በአገር ላይ ወንጀል መፈፀም ነው። ብርሀኑ በዛ አይከሰሰም።

Odie
Member+
Posts: 6018
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ታላቁ ፕሮፌሰር እና የ ኦህዴድ ብልፅግና መከታ የ ት/ት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ ከ 600 ሺህ ተፈታኝ ተማሪ 8 ፐርሰንት በማሳለፍ ባስመዘገቡት ውጤት ተኩራርተዋል

Post by Odie » 15 Sep 2025, 22:37

Affable wrote:
15 Sep 2025, 21:57
ይህን በብርሀኑ ላይ ለመጫን መሞከር ድንቁርና መሰለኝ። እነዚህ ፈተናውን ያለፉ ኢትዪጺያኖች በማንኛውም አገር ዩኒርቨስቲ ተማሪ የመሆን ብቃት ያላቸው ናቸው። ዪኒቨርስቲ የ 12ኛን የመልቂያ ፈተና የወሰደ ሁሉ የሚገባበት አይደለም። የዩኒቨርስቲውን ግብ የሚመጥኑ ተማሪዎችን የሚያስተናግድ እንጂ። መለሰ ኢህአደግ እስከሆነ ድረስ ማንም ሰው ሊቅ ነው ያለውን — የቀድሞውን ጠቅላይ ሚኒስቴር ቃል በቃል quote አላረኩ ይሆናል። ይቅርታ — ትርክት ለመስበር ግዜ ይፈጃል።
ለኔ ትልቁ ምኟቴ እነዚህ ተማሪዎች ተመርቀው በተማሩት መስክ ስራ ያግኙ የሚል ነው።
ይህን ያህል ሰዎች ዪኒቨርስቲ ገቡ ከሚለው የድሮ የ ኢህአደግ ፕሮፓጋንዳ ጋር ብንፋታ ጥሩ መሰለኝ።
ማንም አገር ዪኒቨርስቲ የሚገቡ ተማሪዎቹ ቁጥር አመርቂ ቢሆን አይጠላም። ያንን ምኞት ለማሳካት ከተማሪዎች የሚጠበቀውን የትምህርት ችሎታ ማሰነስ ግን በአገር ላይ ወንጀል መፈፀም ነው። ብርሀኑ በዛ አይከሰሰም።
Your argument is wrong and I don’t judge you bs you are low tier cadre!
Although the pass rate has improved, it is ridiculously low! This may indicate how pre-college education is dead in the country. Firstly the teaching learning process and environment may not be well facilitated or amicable. Also politically motivated courses or study subject adminstration can affect student focus and results. There is huge disparity in pass rate between private and gov schools which speaks volumes. In old days the pass rate would be limited simply because universities could not take in all high schoolers and that would influence the passing scale and the number of students who pass. The other question is instead of using a scale and psychologically hurting the youth by saying failed and passed, is there a way to make the exam as expression of college preparedness based on the score of which universities decide who to accept or not instead of ministry of education telling the students you failed or passed. Obviously there is a lot to be done to improve education in Ethiopia but doubt there is innovative and enabling policy as well as free political will!

Dama
Member+
Posts: 6241
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ታላቁ ፕሮፌሰር እና የ ኦህዴድ ብልፅግና መከታ የ ት/ት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ ከ 600 ሺህ ተፈታኝ ተማሪ 8 ፐርሰንት በማሳለፍ ባስመዘገቡት ውጤት ተኩራርተዋል

Post by Dama » 15 Sep 2025, 22:59

Why did private school students score higher than public school students? Birratu Naga should have explained. His job is not only to give stats of pass and fail but also why.
If it due to lack of resources, he should have asked his boss for it. For continuous 4 years, pass percentage has been a single digit.
Last edited by Dama on 16 Sep 2025, 01:50, edited 1 time in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 39826
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ታላቁ ፕሮፌሰር እና የ ኦህዴድ ብልፅግና መከታ የ ት/ት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ ከ 600 ሺህ ተፈታኝ ተማሪ 8 ፐርሰንት በማሳለፍ ባስመዘገቡት ውጤት ተኩራርተዋል

Post by Horus » 15 Sep 2025, 23:17

ይህን የአህያዎች እርስ በርስ መለፋደድ እኔ እጅግ እጅግ በጣም ተስማምቶኛል! ቀጥሉበት! አይደለም ብርሃኑ ነጋን አቢይ አህመድን ፣ የኦሮሞ መንግስት ለምን መጣል አይደለም በትክክል የመቃወም ብቃት የሌላችሁ መሃይም መሆናቹን መላ ኢትዮጵያ አይቶ ይገረም! የነዚህ አህዮች መንግስት ወያኔ ሲገዛ 3% ነበር የሚያልፉት በ4 አመት ውስጥ 8.4% ማሳደግ ማለት 3 እጥፍ ማለት ነው ። እንደናንተ አይነት ታክሲ ነጂና የፈረጅ ገረዶች ፕሮፌሰሩን ብትዘልፉ ትዝብቱን ለ30 ሚሊዮኑ የኢትዮጵያ ተማሪዎችና ወላጆቻቸው መተው ነው ።

አንድ ነገር ግ ን በእርግጠኘት መናገር ይቻላል! እናንተ አህያ ባንዳዎች 1000% ተሸብፋቹ ወደ ትቢያ ተጥላችኋል! እዚሁ ለሃጭክን አባክነህ ወደ መሬት ትወርዳለህ ! ያጣ ለማኝ ተሳድቦ ይሄዳል!

አሁን ቀጥሉ እስቲ የተለየ ስድብ ካላችሁ እንስማው! የሴተኛ አዳሪ ልጅ ሁላ !

Affable
Member
Posts: 619
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: ታላቁ ፕሮፌሰር እና የ ኦህዴድ ብልፅግና መከታ የ ት/ት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ ከ 600 ሺህ ተፈታኝ ተማሪ 8 ፐርሰንት በማሳለፍ ባስመዘገቡት ውጤት ተኩራርተዋል

Post by Affable » 16 Sep 2025, 00:02

Odie, there is much improvement from your’s TPLF time. You just keep saying the obvious, cadres’ talk. Anywhere in the world private school students do better than public schools. That is why people spend their money on their kids ደንቆሮ።
ብርሀኑ had been chosen to be a minister of education because he is well educated, and non- tribal in his politics. That is what the Ethiopian education system needs.
Among many of the ministers that Abiy has chosen, Birhanu is undeniably the best. I know this very well statement might induce a heart attack to the TPLF cadres. Let it be.

Right
Member
Posts: 4238
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ታላቁ ፕሮፌሰር እና የ ኦህዴድ ብልፅግና መከታ የ ት/ት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ ከ 600 ሺህ ተፈታኝ ተማሪ 8 ፐርሰንት በማሳለፍ ባስመዘገቡት ውጤት ተኩራርተዋል

Post by Right » 16 Sep 2025, 06:43

የኦሮሞ መንግስት ለምን መጣል …….የሴተኛ አዳሪ ልጅ ሁላ !
I have news for you. One way or the other, the rejected and most hated Oromo government, Oromo Abiye Ahmed & his midget puppet the opportunist pig Dr Birr who has never hold a meaningful non political job in all of his life will be removed by the Ethiopian people.

Underestimate the Ethiopian people in your perils.

The mothers you are insulting in a daily basis including yours aren’t responsible for the ethnic quagmire you are in.
Also, guaranteed Oromo will swallow Sodo. We have no issues as long as Sodo is voluntarily allowed itself to be swallowed.

Odie
Member+
Posts: 6018
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ታላቁ ፕሮፌሰር እና የ ኦህዴድ ብልፅግና መከታ የ ት/ት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ ከ 600 ሺህ ተፈታኝ ተማሪ 8 ፐርሰንት በማሳለፍ ባስመዘገቡት ውጤት ተኩራርተዋል

Post by Odie » 16 Sep 2025, 07:16

Affable wrote:
16 Sep 2025, 00:02
Odie, there is much improvement from your’s TPLF time. You just keep saying the obvious, cadres’ talk. Anywhere in the world private school students do better than public schools. That is why people spend their money on their kids ደንቆሮ።
ብርሀኑ had been chosen to be a minister of education because he is well educated, and non- tribal in his politics. That is what the Ethiopian education system needs.
Among many of the ministers that Abiy has chosen, Birhanu is undeniably the best. I know this very well statement might induce a heart attack to the TPLF cadres. Let it be.
ራሱን የሽጠ አህያው!
አንተና ስባራው ሶዶ ሁራሳ/ሆረስ ይገባችሁዋል ማለት ዋጋ ቢስ ነው!
እንደገና አግድም ምን ማለት እንደፈለግሁ ላስረዳህ ጊዜ አልፈጅም:: ኡሽ እየተባለ ከሚጫኑና ከሚያናፉ አህዮች ጋር!
የኢትዮዽያ ትምህርት ቤት ውስጥ ድጋሚ ልጅ ሆኜ ተማር ብባል እኔም ሆነ ልጆቼ አላስተምርም ነበር:: ይህ አብይና ብርሃኑን ለመቃወም ሳይሆን እውነታው ነው:: ኢትዮዽያ ውስጥ ትምህርት ትምርት ይባላል እንጂ ትምህርት አይደለም!!
የኢትዮዽያ ትምህርት በጣም previleged and talented የሆኑ ልጆች ለቅሞ የሚያወጣ እንጂ average joe ተምሮ ኮሌጅ ለመማር የሚወጣበት አይደለም!
ጥምብ አራሙማ🤮

Odie
Member+
Posts: 6018
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ታላቁ ፕሮፌሰር እና የ ኦህዴድ ብልፅግና መከታ የ ት/ት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ ከ 600 ሺህ ተፈታኝ ተማሪ 8 ፐርሰንት በማሳለፍ ባስመዘገቡት ውጤት ተኩራርተዋል

Post by Odie » 16 Sep 2025, 07:26

Horus wrote:
15 Sep 2025, 23:17
ይህን የአህያዎች እርስ በርስ መለፋደድ እኔ እጅግ እጅግ በጣም ተስማምቶኛል! ቀጥሉበት! አይደለም ብርሃኑ ነጋን አቢይ አህመድን ፣ የኦሮሞ መንግስት ለምን መጣል አይደለም በትክክል የመቃወም ብቃት የሌላችሁ መሃይም መሆናቹን መላ ኢትዮጵያ አይቶ ይገረም! የነዚህ አህዮች መንግስት ወያኔ ሲገዛ 3% ነበር የሚያልፉት በ4 አመት ውስጥ 8.4% ማሳደግ ማለት 3 እጥፍ ማለት ነው ። እንደናንተ አይነት ታክሲ ነጂና የፈረጅ ገረዶች ፕሮፌሰሩን ብትዘልፉ ትዝብቱን ለ30 ሚሊዮኑ የኢትዮጵያ ተማሪዎችና ወላጆቻቸው መተው ነው ።

አንድ ነገር ግ ን በእርግጠኘት መናገር ይቻላል! እናንተ አህያ ባንዳዎች 1000% ተሸብፋቹ ወደ ትቢያ ተጥላችኋል! እዚሁ ለሃጭክን አባክነህ ወደ መሬት ትወርዳለህ ! ያጣ ለማኝ ተሳድቦ ይሄዳል!

አሁን ቀጥሉ እስቲ የተለየ ስድብ ካላችሁ እንስማው! የሴተኛ አዳሪ ልጅ ሁላ !
ቆርቆሮ ለቃሚ ስባራው ሶዶ :lol:
እንደ ጋሪ ፈረስ በስሜት ስትነዳ እንጂ የተባ ሃሳብ ባለመፃፍ የታወቅክ ነህ!
በል ትንቢት ተናገራ ስለነገ እና ተመልሶ ፉርሽ ሲሆን ይሳቅብህ!
አብይ በወያኔ አሳብ እና developmental democracy የተቸከለ አንተና ብር ለቃሚ ብርሃኑ የከስረ የኢሃፓ ርዝራዥ!! ትውልድ የሚዋጅ የትምህርት ስርአት ከናንተ ማን ይጠብቃል?🤮
አሁን አይርፈድብህ በስሙኒ አንድ ቪድዮ ለስሙኒ አየለቀምክ ለጥፍ!!
የመርካቶ ማጅራት መቺ!

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ታላቁ ፕሮፌሰር እና የ ኦህዴድ ብልፅግና መከታ የ ት/ት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ ከ 600 ሺህ ተፈታኝ ተማሪ 8 ፐርሰንት በማሳለፍ ባስመዘገቡት ውጤት ተኩራርተዋል

Post by Za-Ilmaknun » 16 Sep 2025, 15:44

There are about 42 public universities and 35 private higher education institution in Ethiopia. The Birhanu education ministry is only letting in about 49k students, which translates in to 1K student per Uni assuming that none goes to the private institutions. Addis Ababa university only has the capacity to accommodate about 45K students. One wonders what all the excess capacities in the higher institution is going to be used for. All this is done so that the youth would only goes to be a cannon fodder for the endless war OPDO is waging against the people it was supposed to serve. :x Birhanu Nega is helping writing the bloodiest part of the country in the entirety of its existence. :x

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ታላቁ ፕሮፌሰር እና የ ኦህዴድ ብልፅግና መከታ የ ት/ት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ ከ 600 ሺህ ተፈታኝ ተማሪ 8 ፐርሰንት በማሳለፍ ባስመዘገቡት ውጤት ተኩራርተዋል

Post by Za-Ilmaknun » 17 Sep 2025, 17:45

እራስህ በቀረጽከው ስርዓት ትምህርት ( Curriculum)ና ባዘጋጀኸው የማስተማርያና የመማርያ ግብአት ላይ ተመርኩዘህ ለአራት ዓመት ያስተማርከው ሀገር ተረካቢ ትውልድ በአምስት መቶ ሺዎች ፈተና ሲወድቅ ድንኳን ጥለህ ማቅ ለብስ በራስህ ውድቀት ማዘንና መጸጸት ሲገባህ በትውልዱ ኪሳራ ላይ መዘባበትና ማላገጥ በውስጥህ የሰረጸ የጥላቻ መንፈስ ካልኖረህ በስተቀር ታዳጊ ወጣት ልጅ ባለው ሰው ሰብእና ልክ የሚቻል አይደለም።

ላለፉት አራት ዓመታት በቢሊዮኖች የወጣበትና በየመድረኩ ሲደለቅለት የከረመው የትምህርት ስርዓት ኩረጃን ከመከላከል ባሻገር እስከ አሁን አንዳችም የፈየደው ነገር እንደሌለ ዘንድሮም አስረግጦ አልፏል። ፈተና ያለፉት ተማሪዎች የፐርሰንትም ሆነ የቁጥር እድገትም በየዓመቱ በሚሊየኖች የሚጨምረው የተማሪዎች አንጻራዊ የተፈታኝ ቁጥር እድገት ተጽኖ እንጂ መሬት የወረደ ወሳኝ የቁጥር ለውጥ እንዳልሆነ ተራ ስሌት የሚያስረዳው ሆኗል።

ከዚህ በላይ የሚያሳስበው ነገር በቀረበው ግርድፍ መረጃ መሰረት ኢንተርናሽናል ት/ቤቶች 85%፣ የግል ት/ቤቶች ከ50% በላይ አዳሪ ት/ቤቶች 100% ማሳለፋቸውና በተቃራኒው በርካታ የአርሷ አደርና የአርብቶ አደር ልጆች የሚማሩባቸው የመንግስት ት/ቤቶች 5% ገደማ ተማሪ ማሳለፋቸው ጉዳይ ነው።

ይህ የሚስረዳን ነገር ቢኖር ስርዓት ትምህርቱ ና የፈተናው ውጤት ከዓመት ወደ ዓመት ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃና በንጽጽር በኑሮ ደረጃቸው አቅመ ደከማ የሆኑ የማህበረሰባችን አካላት ልጆችን ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መገለላቸው ተጠናክሮ የመቀጠሉ ክስተት አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱ ነው።

በዚህ መሰረትም "አዲስ" የተባለለት ስርዓተ ትምህርት ድሃና ሀብታምን ሳይለይ ትምህርትን በአንጻራዊነት በእኩል ደረጃ ለሁሉም ማዳረስ፣ ማስፋፋትና ሚዛናዊ ዉጤትን ማስጠበቅ ሲኖርበት በአጼ ሐይለ ስላሴ ዘመን እንደ ተዘመተበት (Secter Review) ትምህርት በተለይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የአርሶ አደርና የአርብቶ አደር ልጆችን ዳር በማስያዝ ከፍተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው ወላጆች ልጆችን ቀጣይነት ባለው መንገድ ባለመብት የሚያደርግና በዚሁ መንገድ ውጤቱ እየተዛባና እያገለለ እንደሚቀጥል እየተዘገበ አለማስደንገጡና አለማወያየቱ አስደማሚ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።

በአጠቃላይ የትምህርት ስርዓቱ የአራት ዓመት ግምገማ የተማሪ ጥራትና የቁጥር እድገት ያልታየበት፣ የመማር ማስተማር፣ የተማሪና መምህር ጥመርታ ያልተሰናሰለበት፣ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ የአርሶ አደር፣ የአርብቶ አደር ልጆች በከፍተኛ ደረጃ ከከፍተኛ ትምህርት ተጠቃሚነት ያገለለ፣ ጥግ ያስያዘና በ4 ዓመት ውስጥ ከ2 ሚሊየን በሚበልጡ ወጣቶችን መነሻና መዳረሻ ያሳጣ ሆኗል።

እንደዚህ ዓይነት የትውልድና የሀገር ተስፋን ጥያቄ ላይ የሚጥል ስርዓት ትምህርት ለምን፣ እንዴትና ወዴት በሚሉ መሰረታዊ መስፈርቶች በገለልተኛ አካለትና በባለሙያዎች ኦዲት ተደርጎና ተገምግሞ ወደ ተገቢው አቅጣጫ እንዲያመራ በማድረግ ወጣቱን ከመደናበርና ተስፋ ከመቆረጥ ቤተሰብን ከጭንቀትና ከሐዘን መታደግ ይገባል የሚል ጽኑ እምነት አለኝ።

በተለይ ደግሞ በየዓመቱ መጨረሻ ላይ በከፍተኛ እርካታና አጀብ ተማሪና ሕዝብን በሚያሳዝን መልኩ የሚዘገበው ከ500 ሺህ የሚልቁ ታዳጊ ልጆች ወድቀትና ኪሳራ ከስሜዊነት ተላቆ ሙያዊ በሆነና በሰከነ መንገድ በጥንቃቄ እንዲዘገብና ሙያ ከባለሙያው ጋር እንዲገናኝ ክንዋኔው ወደ ሚኒስትሩ የሕዝብ ግንኙነት ሊመለስ ይገባዋል።

ሙሼ ሰሙ እነደከተበው
https://www.facebook.com/share/p/1YVA2r ... tid=wwXIfr

Post Reply