Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 6758
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Please find me a literate Ethiopian or Eritrean who can read and interpret these lines

Post by Naga Tuma » 15 Sep 2025, 15:05

መጽሓፉን ተሸካሚ ነዉ ዕዉሩ
ምዕራፍ ኣስራ ሁለት፣ ሁለት ነዉ ቁጥሩ
የዳንኤል ትንቢት ነዉ ምስጥሩ
ሬይነሳንስ ከሳሽ እንጂ ተከሳሽ ኣይዴለም ነዉ ነገሩ
እሬቻ ከሳሽ እንጂ ተከሳሽ ኣይዴለም ነዉ ነገሩ
ሳትጋደም ወለደችን ሲቀባጥሩ ስለኣልኖሩ

ጳጉሜ 5፣ 2017 ዓመተ ምህረት
Last edited by Naga Tuma on 15 Sep 2025, 15:18, edited 1 time in total.

Naga Tuma
Member+
Posts: 6758
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: Please find me a literate Ethiopian or Eritrean who can read and interpret these lines

Post by Naga Tuma » 15 Sep 2025, 15:09

ሁሉም ነብዮች ነን ቢሉ
ቀዳሚዉ የትኛዉ ነበር ኣይሉ

ቀድሞ ትልቋን ኮከብ የበየነዉ
የጥንቷ ኢትዮጵያ ንጉስ የሆነዉ

ሳይሰነብት ለስደት የተዳረገዉ
የሴት መሠሪነትን ያስከሰሰዉ

በረሃ ዉስጥ ኳትኖ መልዓክ የሆነዉ
የእስራኤሎች ኣምላክ ንጉስ የሆነዉ

ዱረቱ ዱረት ያ ጉረ ዱበርቲ ያስባለዉ
ታዓምሩን በእጆችዋ ቀድሞ ያዋለደዉ

ትልቋን የብርሃን ኮከብ ቀድሞ የበየነዉ
ኮከብ ኣይዋሽምን ቀድሞ ያስተዋለዉ
ለዘላለሙ የማይሻር ህያዉ የሆነ ነዉ

ንስሃ ለሴቷ ምድራዊ መሠሪነት ነዉ
ይቅርታ የዘላለሙ መለኮታዊ ብይን ነዉ
ተዓምሮቹ ከሰዉ ልጅ ቁጥጥር ዉጪ ናቸዉ
ለዘላለሙ በስፍራዉ የሚመለስ ነዉ

መስከረም 3፣ 2018 ዓመተ ምህረት

Naga Tuma
Member+
Posts: 6758
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: Please find me a literate Ethiopian or Eritrean who can read and interpret these lines

Post by Naga Tuma » 15 Sep 2025, 15:17

የለፋሁለት እና ብዬ ነበር ለማለት ሳይሆን በእኔ አስተሳሰብ ኢትዮጵያ መሠረታዊ እና የማይናወጥ እድገት የምትጀምረዉ ይህን ማስተዋልን ማንበብ እና ማስተማር የሚችሉ ምሁሮችን በብዛት ስታፈራ ነዉ ለማለት ነዉ።

Post Reply