Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

የ ኦሮሞ ፣መስፋፋት ፣ ጅምላ ፍጅት እና ጥቅለላ በ ክስታኔ ጉራጌ ላይ ሲፈፀም የኖረ ቢሆንም፣ የዘንድሮው ግን ይለያል!

Post by Za-Ilmaknun » 05 Sep 2025, 12:57

ስማቸው እንኳን የ ኦሮሞ ቢሆን መትረፍ ያልቻሉት የ ክስታኔ ጉራጌዎች፣ በማንነታቸው ብቻ እየተመረጡ መረሸናቸውን ስትሰማ፣ ጆሮኽ ጭው ቢልም፣ መፍትሄውን ከመፈለግ ይልቅ ፣ የ ርስቱ ይርዳው እና የ ብርሃኑ ነጋ ደቀመዛምርት ከ ኦህዴድ ደጃፍ ፣ደጅ በመጥናት ፣ ለጥቂት ፍርፋሪ ህዝባቸውን ፣ እያስፈጁት ነው፣፣

ሰርቶ ለፍቶ አፈር ገፍቶ በ አካባቢው የኖረውን አማራ ካስጨረሱ በሁዋላ ፣ የፍጅቱ ፍላፃ አሁን ላይ ወደ ሚስኪኑ ክስታኔ እየዞረ ነው፣፣ አቡጡጡ በ ሽመልስ በኩል የተያያዘው ተስፋፊነት እና ዘር ማጥፋት በ አማራው ላይ የሚቆም መስሎት መወደሰ አብይ እያወረደ ያለው ምንደኛ ሰሞኑን የ አጎቱን መርዶ ሲሰማ ምን ይል ይሆን ብለን አንጠይቅም፣፣
ከ 9፣12 አካባቢ ጀምሮ ስማው!