Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39901
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ጎዣሜ አማራነት በቃኝ አለ አንዴ?

Post by Horus » 05 Sep 2025, 01:14


Odie
Member+
Posts: 6088
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ጎዣሜ አማራነት በቃኝ አለ አንዴ?

Post by Odie » 05 Sep 2025, 04:12

Horus wrote:
05 Sep 2025, 01:14
የአራሙማ ቅምጥ የጭን አጫዋች!
ካረጁ አይበጁ :lol:
ጎጃሜ ጋፋቴ ነው ጋፋቴ አለመሌ ነው አለመሌ ሲመቸው ክስታኔ አማራ ነው ኦሮሙማ ሲመጣ ደግሞ ሶዶ ጎደና ሶዶ ጅዳ ነው ጥቅሙ እንዳይጎልበት!
ተመልስህ ደግሞ ጎጃሜ አማራነቱን ተወ? ጎጃሜን ጋፋት== ሶዶ አይመለል አርገኸው ነበር ትላንት!

የሆነ የስው ጭንቅላት ሳይሆን የተዛባ ሶፍት ዌር የተገጠመለት ስክሪኑ የሚርገበገብ ዴስክ ቶፕ ነው የሆንከው!

ሶዶ the opportunist :lol:

የቆምክበትና የምትደግፈው ስው ግፍ አንድ ቀን ይበላሃል::

Post Reply