ምን በወለደች አረፈች ይባል ነበር። አሁን DDT ሮቦት ጭልፊቱን ኳ! አድርጎ በብር በመግዛቱ በኢንተርኔት ውጊያ አረፍ ብሏል ምድር ላይ ግን አማራ ፋኖ እያራወጠው ነው። ፋኖ ሲማርካቸው አህያ እስኪ ፈሳ አያደርሳቸው።
Re: ምን በወለደች አረፈች ይባል ነበር። አሁን DDT ሮቦት ጭልፊቱን ኳ! አድርጎ በመግዛቱ በኢንተርኔት ውጊያ አረፍ ብሏል ምድር ላይ ግን ፋኖ እያራወጠው ነው።
ክራይ ሰብሳቢ DDT አዛውንቱን ሮቦት ከአቅም በላይ ከጥቅም ውጭ እያደረገው ነው። DDT በተረኝነት ወይም ወንጀለኛውን ፒፑ ቡድኑን መሰረት አድርጎ የኢትዮጵያን ህዝብ በኪራይ ሰብሳቢነት የቦጠቦጠውን ተጠቅሞ ሽማግሌውን ቆጣሪው ንሮ እስከ ወዲያኛው እንድያንቀላፋ እያደረገው ነው። አንገት ከሚሰበር ባይበላስ ቢቀር ...
Re: ምን በወለደች አረፈች ይባል ነበር። አሁን DDT ሮቦት ጭልፊቱን ኳ! አድርጎ በመግዛቱ በኢንተርኔት ውጊያ አረፍ ብሏል ምድር ላይ ግን ፋኖ እያራወጠው ነው።
ቱስ ቱስ ጭልፊቱ ቢያንስ አራት ሌላ አካውንት ና ፐርሰናሊቲ አለው፤ አንዱ ዲዲቲ ይባላል!