Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39963
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Horus » 23 Aug 2025, 21:19

እዝጌር (አግዚአብሄር)
ደንገኘ (ሃብታም)
እንደ ጋኞች እንደ ክስታኔ የቃል መጨረሻቸው 'ነ' ነው! ያበነ ፣ ያጥፋልነ !!!! ምርቃትም ሲዘጉ ልክ እንደ ክስቶ 'ሙለን ' ይላሉ!
እኔ ድሮ በስህተተ እንደ ጋኞች የሚጋቡት ከሃዲያ ሳይሆን ከወላይታ ይመስለኝ ነበር ።

Dama
Member+
Posts: 6336
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Dama » 23 Aug 2025, 21:52

Horus wrote:
23 Aug 2025, 21:19
እዝጌር (አግዚአብሄር)
ደንገኘ (ሃብታም)
እንደ ጋኞች እንደ ክስታኔ የቃል መጨረሻቸው 'ነ' ነው! ያበነ ፣ ያጥፋልነ !!!! ምርቃትም ሲዘጉ ልክ እንደ ክስቶ 'ሙለን ' ይላሉ!
እኔ ድሮ በስህተተ እንደ ጋኞች የሚጋቡት ከሃዲያ ሳይሆን ከወላይታ ይመስለኝ ነበር ።
There are lots you will learn about Gurage. I sensed deficiencies long time ago all because you were petty and narrow
Keep learning!
At the end, you will find that Gurages have a lit in common than separates them, no differences in culture but minor differences tongues. But these seemingly neglible differebces, your folks use them to drive politocally motivated wages. Time and again.

I would ask you to not consider Odious a Gurage any more. He left to be on a "higher ground". He is an Amara now.

Horus
Senior Member+
Posts: 39963
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Horus » 23 Aug 2025, 22:06

ዶማው፣
ስለ ጉራጌ ብሄርነት አንተ አትነግረኝም! በቂ እውቀትም አለኝ ። ግ ን ያቀረብኩትን ሃሳብ አትሽሽ ። የእንደ ጋኙ ባሊቅ ስለ ጎሳቸው ስረ መሰረት ሲናገሩ ምንድን ነው ያሉት? አያቶቻችን ከሶዶ መጡ ብለውሃል! ወደ ፊት ሳይንሳዊ ዲ ኤን ኤ ጥናት ተደረጎ እያንዳንዱ ጎሳ ስንት % ከማን ማን ጋር እንደ ተጋባና ዲ ኤን ኤ እንደ ሚጋራ በደምብ ይታወቃል ። ነገር ግ ን ጉራጌ የሚባሉት የሴም ዘሮች ከአክሱማዊ ስልጣኔ ወይም ክዚያ በፊት መሃል ኢትዮጵያ ሰፈሩ የሚባለው አይመለል ላይ ነው ።

አሁን በቋንቋና ዲ ኤ ኤ ጥናት መሰረት እንዲያውም ይህ ቋንቋ ኦሪጂናል እራሱን የቻለ ትንታዊ የሴም አፍ ሲሆን ሕዝቡም ኦሪጂናል የመሃል ኢትዮጵያ ዘር ናቸው የሚል ነው ። አንተ ግ ን አንድ ነገር ላምዴ ለሁሌም በክስታኔ ላይ ዘመቻ አቁም ። እስልምና ከመፈጠሩ በፊት ጉራጌ ክርስቲያን ነበር አትርሳ!


Dama
Member+
Posts: 6336
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Dama » 23 Aug 2025, 22:37

Horus wrote:
23 Aug 2025, 21:19
እዝጌር (አግዚአብሄር)
ደንገኘ (ሃብታም)
እንደ ጋኞች እንደ ክስታኔ የቃል መጨረሻቸው 'ነ' ነው! ያበነ ፣ ያጥፋልነ !!!! ምርቃትም ሲዘጉ ልክ እንደ ክስቶ 'ሙለን ' ይላሉ!
እኔ ድሮ በስህተተ እንደ ጋኞች የሚጋቡት ከሃዲያ ሳይሆን ከወላይታ ይመስለኝ ነበር ።
In Chaha, m indicates past tense of a verb
Werem, went(male)..werechim(female))
Benam, ate(male)..benachim(female
sechem, drank.....sechechim
chenem, came...chenechim
notem, ran.. notechim

Odie
Member+
Posts: 6099
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Odie » 23 Aug 2025, 22:56

Horus wrote:
23 Aug 2025, 21:19
እዝጌር (አግዚአብሄር)
ደንገኘ (ሃብታም)
እንደ ጋኞች እንደ ክስታኔ የቃል መጨረሻቸው 'ነ' ነው! ያበነ ፣ ያጥፋልነ !!!! ምርቃትም ሲዘጉ ልክ እንደ ክስቶ 'ሙለን ' ይላሉ!
እኔ ድሮ በስህተተ እንደ ጋኞች የሚጋቡት ከሃዲያ ሳይሆን ከወላይታ ይመስለኝ ነበር ።
እንደጋኝ ማለት ሃድያ boarder ላይ ያሉ ጉራጌዎች ናቸው:: አንዱ ስውዬ በማይገባ ቁዋንቋ ሲናገር ስምቸዋለሁ:: ሃድይኛ መስለኝ:: የተቀረው 100% ስምቻቸዋለሁ:: ትንሽ ፊደል ከማጣመም በስተቀር ያው እነሞር ውስጥ የሚወራው ጉራጊኛ ነው ሲያወሩ የስማሁዋቸው:: ጎማረ ጌታ ቸሃ እኖር እስማለሁ:: እዣና ሙህርን ምን ያህል እንደሚገባኝ አላውቅም አልሞከርኩም:: ጉዋደኞች ቢናሩኝም በአማርኛ ነበር የምናወራው:: ከእንደጋኞችም ጋር እንዲሁ:: እ ንደጋኞቹ ከአማራው ህብረተስብ በጣም ይቀራረባሉ:: እንደሞህሮቹ 100% ኦርቶዶክስ ናቸው:: አአ መንገድና በህንፃ ተቋራጭነት ኤነሮቹ ደግሞ በስጋ ቤት ንግድ የተካኑ ናቸው::
ስለ አክሱምና ስሜን አመጣጥ ስውየው የዘረዘሩት ትንሽ አስገርሞኛል:: ከወደ እዣና ሞህር ቢሆን የስማሁት አልገረምም ነበር:: ድሮ ከመሃል እነሞር ጋር ይልቅ ከሃድያ ጋር በንግድ በኑሮ ይቀራረቡ ስለነበር መሃል ኢኖሮች እንተርባቸው ነበር:: እንደሃዲያ ያረጋቸዋል እያልን:: በጣም hard worker and infact well off part of Gurage ናቸው:: ገጠርና ከተማ አቀናጅተው ይኖራሉ! ሃይለኛ ካቲካላ/አረቄ አላቸው!
ደኤሳ ጋቢውና ነጠላ የጉራጌም እንደሆነ ከቪድዮው ይመልከት! እርሱ እንደ ስልጤ የ ግራኝ ዘር ነኝ ይል ይሆናል:: ስውየው ከአክሱም/ምናልባትም ኤርትራ እንደመጣ ታቦት ቆጥሮ ነግሮታል:: ጉራጌ ክርስቲያን ከተረፈም tradition የሚከተል እንጂ እስላም አልነበረም:: ግራኝ ሲገባ ነው የተለወጠው:: ይሄ ሽማግሌዎችም ያወሩታል::
አንተ ሁሬሳም የኦሮሞ ጉድፌቻ ገቦች ስለፈሱብህና ለንግድ ብለህ ስርህን ሽጠሃል:: ሶዶ ከዳንሱና ከባህሉ በስተቀር ሙሉ የጉራጌ ስነልቦና ይቀረዋል:: እራሱን የጉራጌ ተወካይ ለመሆንም ይቃጣዋል:: ግን በአንተ የብልፅግና ባርያነት የተነሳ መቸም በጉራጌነቱ የሚኮራው ክርስቲያኑ ሶዶን can not be thrown out with bath water. አንተ ለሁሉም ኢትዮዽያዊ የቆምክ ብትሆን ስንጀምር እንደነበር አከብርህ ነበር:: ዝም ብለህ ለዚህ አጭበርባሪ ስርአት መጮህህን ከቀጠልክ ትወቃለህ!

Horus
Senior Member+
Posts: 39963
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Horus » 23 Aug 2025, 22:59

Dama wrote:
23 Aug 2025, 22:37
Horus wrote:
23 Aug 2025, 21:19
እዝጌር (አግዚአብሄር)
ደንገኘ (ሃብታም)
እንደ ጋኞች እንደ ክስታኔ የቃል መጨረሻቸው 'ነ' ነው! ያበነ ፣ ያጥፋልነ !!!! ምርቃትም ሲዘጉ ልክ እንደ ክስቶ 'ሙለን ' ይላሉ!
እኔ ድሮ በስህተተ እንደ ጋኞች የሚጋቡት ከሃዲያ ሳይሆን ከወላይታ ይመስለኝ ነበር ።
In Chaha, m indicates past tense of a verb
Werem, went(male)..werechim(female))
Benam, ate(male)..benachim(female
sechem, drank.....sechechim
chenem, came...chenechim
notem, ran.. notechim
በክስታኔኛም እንደዚያው ነው
በላም በላትም
ሮጠም ሮጠትም

በመ መጨረስ መሰረታዊ የግዕዝ መሰረታችን ነው
ክነም እነሱ
ኩልም ኩልም ግ ዕዝ
ቶነም ተቀመጡ
ኧለፍም ሂዱ


Horus
Senior Member+
Posts: 39963
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Horus » 23 Aug 2025, 23:44

ኦዴ
አንተኮ ቶክሲክ የፖለቲካ ገዋ ስለሆንክ እኔ አንተን አላስተምርም ! የጉራጌ እትብት የተቀበረችው አይመለል ነው ። አይመለል ማለት ሃይመ ላለ የሰሜን ሕዝብ ማለት ነው ። ሃይመ ዛሬም በእብራይስጥ ፣ ሕዝብ፣ ህብረት ማለት ነው። ከዚያ በኋላ የተኛው ቤተሰብ ወዴት ሄዶ እየተራባ የራሱ ጎሳ ሆነ ሌላ ታሪክ ነው ። ይህው እነዚህ የእንደ ጋኝ ጎሳ ራሳቸውን አቢኮ ይላሉ ፣ በኔ ግምት የአንድ አቢ ፣ የአንድ አባት ልጆች ማለት ነው።

ክስታኔ እራሱ ቢያንስ 22 የውስጥ ክላኖች አሉት ፣ ስለዚህ እከሌ እከሌን ይወክላል የሚባል ባህል በጉራጌ የለም ። ጎርደና ማለት በአገር ጉባኤ የተወሰነ ማለት ነው ። አንድ ማንኛውም ቤተሰብ ከየትም አገር መጥቶ ከክስታኔ ጋር ተጋብቶ አንድ ለመሆን ከፈለገ ትያቄውን ከጎርገና ያገር ሸንጎ አቅርቦ ስለ ማንነቱ ኃይማኖቱ ፣ ግብረ ገብናነቱ (ገብና ጸባየ መልካም ብቻ ሳይሆን እው ቀቱ) ሻምግሎች መስክረውለት ክስታኔ ይሆናል! አለቀ ። ከዚያ በኋላ የራሱን ልጅ ልጆች አፍርቶ አንዱ የክስታኔ ክላን ይሆናል ። ዛሬ ላይ የታወቁ 22 ክላኖች አሉ ። ስለዚህ አንተ ስለ ክስታኔ የምትቀባጥረው ትላቻ ውሃ አይቁጥርም።

እንደ ጋኞች ልክ እንደ ክስታኔ ከምንሊክ ጋር ሆነው አዲስ አበባ የገነቡ ሕዝብ ናቸው ። ከአርመንና ግሪክ ጣሊያን ጋር ሆነ የምኒልክ ሕንጻዎችና ቤተስኪያኖች የገነቡ ማስተር መሃንዲሶች ናቸው ። በዚያን ዘመን አዲሳባ ጫካ ሆና ክስታኔ ጎላ ሰፈርና ገጃ ሰፈር ሲኖር እንደ ጋኝ ዶር ማነቂያና ሰራተኛ ሰፈር የዛሬ ፒያሳ ነበር የሚኖሩት ። እኔ አያቶቿ ዶሮ ማንቂያ የሚኖሩ የእንደጋኝ ገርል ፍሬን ነበረችኝ! ልክ እንደ ምሁር አክሊልና ክስቶ እነሱም ገዳም ገምቢ ሕዝብ ናቸው ።

ስለ እስላም መስፋፋት ትክክል ነው ። የጉራጌ ሙስሊሞች ከሞላ ጎደል የመሃመድ መረራ ውጤት ናቸው ። ከዛይ ፣ አዘርነት፣ ኡርባረግ እስከ ሃላባ ስልጤ ወለኔ መስቃል እስከ ሰባት ቤት በሙሉ እስልምናቸው የሚጀምረው 1530 ዓም ነው። ከዚያ በፊት ወይም ክርስቲያን አልያም የቦዠ ፣ የመገኖ አምላኪዎች ነበሩ!

Dama
Member+
Posts: 6336
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Dama » 24 Aug 2025, 00:31

Horus wrote:
23 Aug 2025, 22:59
Dama wrote:
23 Aug 2025, 22:37
Horus wrote:
23 Aug 2025, 21:19
እዝጌር (አግዚአብሄር)
ደንገኘ (ሃብታም)
እንደ ጋኞች እንደ ክስታኔ የቃል መጨረሻቸው 'ነ' ነው! ያበነ ፣ ያጥፋልነ !!!! ምርቃትም ሲዘጉ ልክ እንደ ክስቶ 'ሙለን ' ይላሉ!
እኔ ድሮ በስህተተ እንደ ጋኞች የሚጋቡት ከሃዲያ ሳይሆን ከወላይታ ይመስለኝ ነበር ።
In Chaha, m indicates past tense of a verb
Werem, went(male)..werechim(female))
Benam, ate(male)..benachim(female
sechem, drank.....sechechim
chenem, came...chenechim
notem, ran.. notechim
በክስታኔኛም እንደዚያው ነው
በላም በላትም
ሮጠም ሮጠትም

በመ መጨረስ መሰረታዊ የግዕዝ መሰረታችን ነው
ክነም እነሱ...hino
ኩልም ኩልም ግ ዕዝ...enim gizye
ቶነም ተቀመጡ...chonom...tora for sit down
ኧለፍም ሂዱ...werem


Dama
Member+
Posts: 6336
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Dama » 24 Aug 2025, 00:45

Odie wrote:
23 Aug 2025, 22:56
Horus wrote:
23 Aug 2025, 21:19
እዝጌር (አግዚአብሄር)
ደንገኘ (ሃብታም)
እንደ ጋኞች እንደ ክስታኔ የቃል መጨረሻቸው 'ነ' ነው! ያበነ ፣ ያጥፋልነ !!!! ምርቃትም ሲዘጉ ልክ እንደ ክስቶ 'ሙለን ' ይላሉ!
እኔ ድሮ በስህተተ እንደ ጋኞች የሚጋቡት ከሃዲያ ሳይሆን ከወላይታ ይመስለኝ ነበር ።
እንደጋኝ ማለት ሃድያ boarder ላይ ያሉ ጉራጌዎች ናቸው:: አንዱ ስውዬ በማይገባ ቁዋንቋ ሲናገር ስምቸዋለሁ:: ሃድይኛ መስለኝ:: የተቀረው 100% ስምቻቸዋለሁ:: ትንሽ ፊደል ከማጣመም በስተቀር ያው እነሞር ውስጥ የሚወራው ጉራጊኛ ነው ሲያወሩ የስማሁዋቸው:: ጎማረ ጌታ ቸሃ እኖር እስማለሁ:: እዣና ሙህርን ምን ያህል እንደሚገባኝ አላውቅም አልሞከርኩም:: ጉዋደኞች ቢናሩኝም በአማርኛ ነበር የምናወራው:: ከእንደጋኞችም ጋር እንዲሁ:: እ ንደጋኞቹ ከአማራው ህብረተስብ በጣም ይቀራረባሉ:: እንደሞህሮቹ 100% ኦርቶዶክስ ናቸው:: አአ መንገድና በህንፃ ተቋራጭነት ኤነሮቹ ደግሞ በስጋ ቤት ንግድ የተካኑ ናቸው::
ስለ አክሱምና ስሜን አመጣጥ ስውየው የዘረዘሩት ትንሽ አስገርሞኛል:: ከወደ እዣና ሞህር ቢሆን የስማሁት አልገረምም ነበር:: ድሮ ከመሃል እነሞር ጋር ይልቅ ከሃድያ ጋር በንግድ በኑሮ ይቀራረቡ ስለነበር መሃል ኢኖሮች እንተርባቸው ነበር:: እንደሃዲያ ያረጋቸዋል እያልን:: በጣም hard worker and infact well off part of Gurage ናቸው:: ገጠርና ከተማ አቀናጅተው ይኖራሉ! ሃይለኛ ካቲካላ/አረቄ አላቸው!
ደኤሳ ጋቢውና ነጠላ የጉራጌም እንደሆነ ከቪድዮው ይመልከት! እርሱ እንደ ስልጤ የ ግራኝ ዘር ነኝ ይል ይሆናል:: ስውየው ከአክሱም/ምናልባትም ኤርትራ እንደመጣ ታቦት ቆጥሮ ነግሮታል:: ጉራጌ ክርስቲያን ከተረፈም tradition የሚከተል እንጂ እስላም አልነበረም:: ግራኝ ሲገባ ነው የተለወጠው:: ይሄ ሽማግሌዎችም ያወሩታል::
አንተ ሁሬሳም የኦሮሞ ጉድፌቻ ገቦች ስለፈሱብህና ለንግድ ብለህ ስርህን ሽጠሃል:: ሶዶ ከዳንሱና ከባህሉ በስተቀር ሙሉ የጉራጌ ስነልቦና ይቀረዋል:: እራሱን የጉራጌ ተወካይ ለመሆንም ይቃጣዋል:: ግን በአንተ የብልፅግና ባርያነት የተነሳ መቸም በጉራጌነቱ የሚኮራው ክርስቲያኑ ሶዶን can not be thrown out with bath water. አንተ ለሁሉም ኢትዮዽያዊ የቆምክ ብትሆን ስንጀምር እንደነበር አከብርህ ነበር:: ዝም ብለህ ለዚህ አጭበርባሪ ስርአት መጮህህን ከቀጠልክ ትወቃለህ!
Ante yamara baria
Gurage is not some netela or gabi that you wear or you do not wear at will. Either you are and be loyal to it or stay the fck ou of it.
I gonna make your life hell on earth constantly until you learn the discpline and obligation to be a member of a nation.
Ahiya!!

Dama
Member+
Posts: 6336
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Dama » 24 Aug 2025, 00:57

Kistane, Mesqan and Silte are new additions to historical Gurage. These are very recent names adopted by each group fitting their own circumstances. Historical records show differen names for each at approximately same locations. You don't find them in their present names when you back into history such as the 17th century. I had provided an aearlier map made 1645 by a Portugues explore. Gurage is exacly located where 7bet is with the word Gurage occupying its present location.
Also only 7bet Gurage has a region called Gura. If Gurages came from Gura, Eritrea, the settlers renamed their new place Gura as a memorial. This should make sense to even a novice in history.

Odie
Member+
Posts: 6099
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Odie » 24 Aug 2025, 08:23

Horus wrote:
23 Aug 2025, 23:44
ኦዴ
አንተኮ ቶክሲክ የፖለቲካ ገዋ ስለሆንክ እኔ አንተን አላስተምርም ! የጉራጌ እትብት የተቀበረችው አይመለል ነው ። አይመለል ማለት ሃይመ ላለ የሰሜን ሕዝብ ማለት ነው ። ሃይመ ዛሬም በእብራይስጥ ፣ ሕዝብ፣ ህብረት ማለት ነው። ከዚያ በኋላ የተኛው ቤተሰብ ወዴት ሄዶ እየተራባ የራሱ ጎሳ ሆነ ሌላ ታሪክ ነው ። ይህው እነዚህ የእንደ ጋኝ ጎሳ ራሳቸውን አቢኮ ይላሉ ፣ በኔ ግምት የአንድ አቢ ፣ የአንድ አባት ልጆች ማለት ነው።

ክስታኔ እራሱ ቢያንስ 22 የውስጥ ክላኖች አሉት ፣ ስለዚህ እከሌ እከሌን ይወክላል የሚባል ባህል በጉራጌ የለም ። ጎርደና ማለት በአገር ጉባኤ የተወሰነ ማለት ነው ። አንድ ማንኛውም ቤተሰብ ከየትም አገር መጥቶ ከክስታኔ ጋር ተጋብቶ አንድ ለመሆን ከፈለገ ትያቄውን ከጎርገና ያገር ሸንጎ አቅርቦ ስለ ማንነቱ ኃይማኖቱ ፣ ግብረ ገብናነቱ (ገብና ጸባየ መልካም ብቻ ሳይሆን እው ቀቱ) ሻምግሎች መስክረውለት ክስታኔ ይሆናል! አለቀ ። ከዚያ በኋላ የራሱን ልጅ ልጆች አፍርቶ አንዱ የክስታኔ ክላን ይሆናል ። ዛሬ ላይ የታወቁ 22 ክላኖች አሉ ። ስለዚህ አንተ ስለ ክስታኔ የምትቀባጥረው ትላቻ ውሃ አይቁጥርም።

እንደ ጋኞች ልክ እንደ ክስታኔ ከምንሊክ ጋር ሆነው አዲስ አበባ የገነቡ ሕዝብ ናቸው ። ከአርመንና ግሪክ ጣሊያን ጋር ሆነ የምኒልክ ሕንጻዎችና ቤተስኪያኖች የገነቡ ማስተር መሃንዲሶች ናቸው ። በዚያን ዘመን አዲሳባ ጫካ ሆና ክስታኔ ጎላ ሰፈርና ገጃ ሰፈር ሲኖር እንደ ጋኝ ዶር ማነቂያና ሰራተኛ ሰፈር የዛሬ ፒያሳ ነበር የሚኖሩት ። እኔ አያቶቿ ዶሮ ማንቂያ የሚኖሩ የእንደጋኝ ገርል ፍሬን ነበረችኝ! ልክ እንደ ምሁር አክሊልና ክስቶ እነሱም ገዳም ገምቢ ሕዝብ ናቸው ።

ስለ እስላም መስፋፋት ትክክል ነው ። የጉራጌ ሙስሊሞች ከሞላ ጎደል የመሃመድ መረራ ውጤት ናቸው ። ከዛይ ፣ አዘርነት፣ ኡርባረግ እስከ ሃላባ ስልጤ ወለኔ መስቃል እስከ ሰባት ቤት በሙሉ እስልምናቸው የሚጀምረው 1530 ዓም ነው። ከዚያ በፊት ወይም ክርስቲያን አልያም የቦዠ ፣ የመገኖ አምላኪዎች ነበሩ!
ጩልሌው!
የሞርካቶ ፖለቲካ ኪስ አውላቂ! ነፋሱን አይቶ እጥፍጥፍ!
ጉራጌ ሲተርት “በሁዌት ስንዳ ይበራ/ይቨራ" ይላል:: በሁለት ቢላዋ የሚበላ ማለት ነው:: የማይታመን አጭበርባሪ ማለት ነው:: "ጋዋነቴ" በእርግጥ ይሻለኛል እንዳንተ እዚህ ፎረም ለፒፒ ከማጨናብር:: Honesty is the best policy! አንተ እኮ ልክ እንደሳሙና "እንደ ጌታህ" ነው የምትሙለጨለጨው! ይህ የጉራጌ ባህል አይደለም:: አገሩን የሚወድ 50% ጥሎ 50% አይወድም:: ልጅን ከወደዱ እስከነንፍጡ ነው:: የሃገሪቱን ግማሽ በድሮን የሚቀጠቅጥ በራሱ free way የሚነጉድ ህፃናት እና አዛውንት እየተገደሉ ጂም የሚዝናና hammock ላይ የሚንጠለጠል የአረብ ሜርስናሪ አንተ ስለስደብከኝ የምደግፍ ስው አይደለሁም:: አንተ መልካም በምታደርግበትና ጠቃሚ ነገር በምትስራበት ጊዜህ ተከፋይ ካድሬ ሆነህ እዚህ ፎረም ላይ ስትፈነጭ የታሪክ ኡደት ክንውኑ አያቋርጥም አንተና ብርሃኑ ድጋሚ እንደ ኢሃፓው ጊዜ you are and will be losers. ያንተ አቋም ሁሉንም አይመለል ባይወክልም በስሜንና ስሜን ምስራቅ ጉራጌዎች የበሉበት ማደር prostitution tendency ከመጣው ሁሉ የማጨብጨብ ጉራጌነታቸው በጥቅም የመሽጥ ባህሪ በጥርጥሬና በንቀት ማየቴን እቀጥላለሁ!

Dama
Member+
Posts: 6336
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Dama » 24 Aug 2025, 09:31

Odie wrote:
24 Aug 2025, 08:23
Horus wrote:
23 Aug 2025, 23:44
ኦዴ
አንተኮ ቶክሲክ የፖለቲካ ገዋ ስለሆንክ እኔ አንተን አላስተምርም ! የጉራጌ እትብት የተቀበረችው አይመለል ነው ። አይመለል ማለት ሃይመ ላለ የሰሜን ሕዝብ ማለት ነው ። ሃይመ ዛሬም በእብራይስጥ ፣ ሕዝብ፣ ህብረት ማለት ነው። ከዚያ በኋላ የተኛው ቤተሰብ ወዴት ሄዶ እየተራባ የራሱ ጎሳ ሆነ ሌላ ታሪክ ነው ። ይህው እነዚህ የእንደ ጋኝ ጎሳ ራሳቸውን አቢኮ ይላሉ ፣ በኔ ግምት የአንድ አቢ ፣ የአንድ አባት ልጆች ማለት ነው።

ክስታኔ እራሱ ቢያንስ 22 የውስጥ ክላኖች አሉት ፣ ስለዚህ እከሌ እከሌን ይወክላል የሚባል ባህል በጉራጌ የለም ። ጎርደና ማለት በአገር ጉባኤ የተወሰነ ማለት ነው ። አንድ ማንኛውም ቤተሰብ ከየትም አገር መጥቶ ከክስታኔ ጋር ተጋብቶ አንድ ለመሆን ከፈለገ ትያቄውን ከጎርገና ያገር ሸንጎ አቅርቦ ስለ ማንነቱ ኃይማኖቱ ፣ ግብረ ገብናነቱ (ገብና ጸባየ መልካም ብቻ ሳይሆን እው ቀቱ) ሻምግሎች መስክረውለት ክስታኔ ይሆናል! አለቀ ። ከዚያ በኋላ የራሱን ልጅ ልጆች አፍርቶ አንዱ የክስታኔ ክላን ይሆናል ። ዛሬ ላይ የታወቁ 22 ክላኖች አሉ ። ስለዚህ አንተ ስለ ክስታኔ የምትቀባጥረው ትላቻ ውሃ አይቁጥርም።

እንደ ጋኞች ልክ እንደ ክስታኔ ከምንሊክ ጋር ሆነው አዲስ አበባ የገነቡ ሕዝብ ናቸው ። ከአርመንና ግሪክ ጣሊያን ጋር ሆነ የምኒልክ ሕንጻዎችና ቤተስኪያኖች የገነቡ ማስተር መሃንዲሶች ናቸው ። በዚያን ዘመን አዲሳባ ጫካ ሆና ክስታኔ ጎላ ሰፈርና ገጃ ሰፈር ሲኖር እንደ ጋኝ ዶር ማነቂያና ሰራተኛ ሰፈር የዛሬ ፒያሳ ነበር የሚኖሩት ። እኔ አያቶቿ ዶሮ ማንቂያ የሚኖሩ የእንደጋኝ ገርል ፍሬን ነበረችኝ! ልክ እንደ ምሁር አክሊልና ክስቶ እነሱም ገዳም ገምቢ ሕዝብ ናቸው ።

ስለ እስላም መስፋፋት ትክክል ነው ። የጉራጌ ሙስሊሞች ከሞላ ጎደል የመሃመድ መረራ ውጤት ናቸው ። ከዛይ ፣ አዘርነት፣ ኡርባረግ እስከ ሃላባ ስልጤ ወለኔ መስቃል እስከ ሰባት ቤት በሙሉ እስልምናቸው የሚጀምረው 1530 ዓም ነው። ከዚያ በፊት ወይም ክርስቲያን አልያም የቦዠ ፣ የመገኖ አምላኪዎች ነበሩ!
ጩልሌው!
የሞርካቶ ፖለቲካ ኪስ አውላቂ! ነፋሱን አይቶ እጥፍጥፍ!
ጉራጌ ሲተርት “በሁዌት ስንዳ ይበራ/ይቨራ" ይላል:: በሁለት ቢላዋ የሚበላ ማለት ነው:: የማይታመን አጭበርባሪ ማለት ነው:: "ጋዋነቴ" በእርግጥ ይሻለኛል እንዳንተ እዚህ ፎረም ለፒፒ ከማጨናብር:: Honesty is the best policy! አንተ እኮ ልክ እንደሳሙና "እንደ ጌታህ" ነው የምትሙለጨለጨው! ይህ የጉራጌ ባህል አይደለም:: አገሩን የሚወድ 50% ጥሎ 50% አይወድም:: ልጅን ከወደዱ እስከነንፍጡ ነው:: የሃገሪቱን ግማሽ በድሮን የሚቀጠቅጥ በራሱ free way የሚነጉድ ህፃናት እና አዛውንት እየተገደሉ ጂም የሚዝናና hammock ላይ የሚንጠለጠል የአረብ ሜርስናሪ አንተ ስለስደብከኝ የምደግፍ ስው አይደለሁም:: አንተ መልካም በምታደርግበትና ጠቃሚ ነገር በምትስራበት ጊዜህ ተከፋይ ካድሬ ሆነህ እዚህ ፎረም ላይ ስትፈነጭ የታሪክ ኡደት ክንውኑ አያቋርጥም አንተና ብርሃኑ ድጋሚ እንደ ኢሃፓው ጊዜ you are and will be losers. ያንተ አቋም ሁሉንም አይመለል ባይወክልም በስሜንና ስሜን ምስራቅ ጉራጌዎች የበሉበት ማደር prostitution tendency ከመጣው ሁሉ የማጨብጨብ ጉራጌነታቸው በጥቅም የመሽጥ ባህሪ በጥርጥሬና በንቀት ማየቴን እቀጥላለሁ!
Good God! I am sure you are mental. Thats why I advised you to seek psychiatric help.
Your madness lies in your disgusting and disrespectful behavior. The way you talk to Horus like one talks to a little child while you admit hevis more educated and better skilled than you are in understanding politics utterly despicable and ignorant.
Stop and think for a minute! You can't go on with your toxicity like this. You are so unhealthy. You should be locked up in a reha center.
You should learn how to talk and convince persuasively rather than verbal lashes as a weapon. What a fool. You won't win him. What kinda mother brpught you up!
Extremist Pente!
Yamara baria
I guess you think it is an honor to be yamara baria.

Odie
Member+
Posts: 6099
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Odie » 24 Aug 2025, 09:48

Dama wrote:
24 Aug 2025, 09:31
Odie wrote:
24 Aug 2025, 08:23
Horus wrote:
23 Aug 2025, 23:44
ኦዴ
አንተኮ ቶክሲክ የፖለቲካ ገዋ ስለሆንክ እኔ አንተን አላስተምርም ! የጉራጌ እትብት የተቀበረችው አይመለል ነው ። አይመለል ማለት ሃይመ ላለ የሰሜን ሕዝብ ማለት ነው ። ሃይመ ዛሬም በእብራይስጥ ፣ ሕዝብ፣ ህብረት ማለት ነው። ከዚያ በኋላ የተኛው ቤተሰብ ወዴት ሄዶ እየተራባ የራሱ ጎሳ ሆነ ሌላ ታሪክ ነው ። ይህው እነዚህ የእንደ ጋኝ ጎሳ ራሳቸውን አቢኮ ይላሉ ፣ በኔ ግምት የአንድ አቢ ፣ የአንድ አባት ልጆች ማለት ነው።

ክስታኔ እራሱ ቢያንስ 22 የውስጥ ክላኖች አሉት ፣ ስለዚህ እከሌ እከሌን ይወክላል የሚባል ባህል በጉራጌ የለም ። ጎርደና ማለት በአገር ጉባኤ የተወሰነ ማለት ነው ። አንድ ማንኛውም ቤተሰብ ከየትም አገር መጥቶ ከክስታኔ ጋር ተጋብቶ አንድ ለመሆን ከፈለገ ትያቄውን ከጎርገና ያገር ሸንጎ አቅርቦ ስለ ማንነቱ ኃይማኖቱ ፣ ግብረ ገብናነቱ (ገብና ጸባየ መልካም ብቻ ሳይሆን እው ቀቱ) ሻምግሎች መስክረውለት ክስታኔ ይሆናል! አለቀ ። ከዚያ በኋላ የራሱን ልጅ ልጆች አፍርቶ አንዱ የክስታኔ ክላን ይሆናል ። ዛሬ ላይ የታወቁ 22 ክላኖች አሉ ። ስለዚህ አንተ ስለ ክስታኔ የምትቀባጥረው ትላቻ ውሃ አይቁጥርም።

እንደ ጋኞች ልክ እንደ ክስታኔ ከምንሊክ ጋር ሆነው አዲስ አበባ የገነቡ ሕዝብ ናቸው ። ከአርመንና ግሪክ ጣሊያን ጋር ሆነ የምኒልክ ሕንጻዎችና ቤተስኪያኖች የገነቡ ማስተር መሃንዲሶች ናቸው ። በዚያን ዘመን አዲሳባ ጫካ ሆና ክስታኔ ጎላ ሰፈርና ገጃ ሰፈር ሲኖር እንደ ጋኝ ዶር ማነቂያና ሰራተኛ ሰፈር የዛሬ ፒያሳ ነበር የሚኖሩት ። እኔ አያቶቿ ዶሮ ማንቂያ የሚኖሩ የእንደጋኝ ገርል ፍሬን ነበረችኝ! ልክ እንደ ምሁር አክሊልና ክስቶ እነሱም ገዳም ገምቢ ሕዝብ ናቸው ።

ስለ እስላም መስፋፋት ትክክል ነው ። የጉራጌ ሙስሊሞች ከሞላ ጎደል የመሃመድ መረራ ውጤት ናቸው ። ከዛይ ፣ አዘርነት፣ ኡርባረግ እስከ ሃላባ ስልጤ ወለኔ መስቃል እስከ ሰባት ቤት በሙሉ እስልምናቸው የሚጀምረው 1530 ዓም ነው። ከዚያ በፊት ወይም ክርስቲያን አልያም የቦዠ ፣ የመገኖ አምላኪዎች ነበሩ!
ጩልሌው!
የሞርካቶ ፖለቲካ ኪስ አውላቂ! ነፋሱን አይቶ እጥፍጥፍ!
ጉራጌ ሲተርት “በሁዌት ስንዳ ይበራ/ይቨራ" ይላል:: በሁለት ቢላዋ የሚበላ ማለት ነው:: የማይታመን አጭበርባሪ ማለት ነው:: "ጋዋነቴ" በእርግጥ ይሻለኛል እንዳንተ እዚህ ፎረም ለፒፒ ከማጨናብር:: Honesty is the best policy! አንተ እኮ ልክ እንደሳሙና "እንደ ጌታህ" ነው የምትሙለጨለጨው! ይህ የጉራጌ ባህል አይደለም:: አገሩን የሚወድ 50% ጥሎ 50% አይወድም:: ልጅን ከወደዱ እስከነንፍጡ ነው:: የሃገሪቱን ግማሽ በድሮን የሚቀጠቅጥ በራሱ free way የሚነጉድ ህፃናት እና አዛውንት እየተገደሉ ጂም የሚዝናና hammock ላይ የሚንጠለጠል የአረብ ሜርስናሪ አንተ ስለስደብከኝ የምደግፍ ስው አይደለሁም:: አንተ መልካም በምታደርግበትና ጠቃሚ ነገር በምትስራበት ጊዜህ ተከፋይ ካድሬ ሆነህ እዚህ ፎረም ላይ ስትፈነጭ የታሪክ ኡደት ክንውኑ አያቋርጥም አንተና ብርሃኑ ድጋሚ እንደ ኢሃፓው ጊዜ you are and will be losers. ያንተ አቋም ሁሉንም አይመለል ባይወክልም በስሜንና ስሜን ምስራቅ ጉራጌዎች የበሉበት ማደር prostitution tendency ከመጣው ሁሉ የማጨብጨብ ጉራጌነታቸው በጥቅም የመሽጥ ባህሪ በጥርጥሬና በንቀት ማየቴን እቀጥላለሁ!
Good God! I am sure you are mental. Thats why I advised you to seek psychiatric help.
Your madness lies in your disgusting and disrespectful behavior. The way you talk to Horus like one talks to a little child while you admit hevis more educated and better skilled than you are in understanding politics utterly despicable and ignorant.
Stop and think for a minute! You can't go on with your toxicity like this. You are so unhealthy. You should be locked up in a reha center.
You should learn how to talk and convince persuasively rather than verbal lashes as a weapon. What a fool. You won't win him. What kinda mother brpught you up!
Extremist Pente!
Yamara baria
I guess you think it is an honor to be yamara baria.
አይበቃህም!
የስው ውሻ!
ሲዘጉህም አትረዳም? በማያገባህ ነገር እንደዝንብ ተፍ ትላለህ!

Dama
Member+
Posts: 6336
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Dama » 24 Aug 2025, 10:57

Odie wrote:
24 Aug 2025, 09:48
Dama wrote:
24 Aug 2025, 09:31
Odie wrote:
24 Aug 2025, 08:23
Horus wrote:
23 Aug 2025, 23:44
ኦዴ
አንተኮ ቶክሲክ የፖለቲካ ገዋ ስለሆንክ እኔ አንተን አላስተምርም ! የጉራጌ እትብት የተቀበረችው አይመለል ነው ። አይመለል ማለት ሃይመ ላለ የሰሜን ሕዝብ ማለት ነው ። ሃይመ ዛሬም በእብራይስጥ ፣ ሕዝብ፣ ህብረት ማለት ነው። ከዚያ በኋላ የተኛው ቤተሰብ ወዴት ሄዶ እየተራባ የራሱ ጎሳ ሆነ ሌላ ታሪክ ነው ። ይህው እነዚህ የእንደ ጋኝ ጎሳ ራሳቸውን አቢኮ ይላሉ ፣ በኔ ግምት የአንድ አቢ ፣ የአንድ አባት ልጆች ማለት ነው።

ክስታኔ እራሱ ቢያንስ 22 የውስጥ ክላኖች አሉት ፣ ስለዚህ እከሌ እከሌን ይወክላል የሚባል ባህል በጉራጌ የለም ። ጎርደና ማለት በአገር ጉባኤ የተወሰነ ማለት ነው ። አንድ ማንኛውም ቤተሰብ ከየትም አገር መጥቶ ከክስታኔ ጋር ተጋብቶ አንድ ለመሆን ከፈለገ ትያቄውን ከጎርገና ያገር ሸንጎ አቅርቦ ስለ ማንነቱ ኃይማኖቱ ፣ ግብረ ገብናነቱ (ገብና ጸባየ መልካም ብቻ ሳይሆን እው ቀቱ) ሻምግሎች መስክረውለት ክስታኔ ይሆናል! አለቀ ። ከዚያ በኋላ የራሱን ልጅ ልጆች አፍርቶ አንዱ የክስታኔ ክላን ይሆናል ። ዛሬ ላይ የታወቁ 22 ክላኖች አሉ ። ስለዚህ አንተ ስለ ክስታኔ የምትቀባጥረው ትላቻ ውሃ አይቁጥርም።

እንደ ጋኞች ልክ እንደ ክስታኔ ከምንሊክ ጋር ሆነው አዲስ አበባ የገነቡ ሕዝብ ናቸው ። ከአርመንና ግሪክ ጣሊያን ጋር ሆነ የምኒልክ ሕንጻዎችና ቤተስኪያኖች የገነቡ ማስተር መሃንዲሶች ናቸው ። በዚያን ዘመን አዲሳባ ጫካ ሆና ክስታኔ ጎላ ሰፈርና ገጃ ሰፈር ሲኖር እንደ ጋኝ ዶር ማነቂያና ሰራተኛ ሰፈር የዛሬ ፒያሳ ነበር የሚኖሩት ። እኔ አያቶቿ ዶሮ ማንቂያ የሚኖሩ የእንደጋኝ ገርል ፍሬን ነበረችኝ! ልክ እንደ ምሁር አክሊልና ክስቶ እነሱም ገዳም ገምቢ ሕዝብ ናቸው ።

ስለ እስላም መስፋፋት ትክክል ነው ። የጉራጌ ሙስሊሞች ከሞላ ጎደል የመሃመድ መረራ ውጤት ናቸው ። ከዛይ ፣ አዘርነት፣ ኡርባረግ እስከ ሃላባ ስልጤ ወለኔ መስቃል እስከ ሰባት ቤት በሙሉ እስልምናቸው የሚጀምረው 1530 ዓም ነው። ከዚያ በፊት ወይም ክርስቲያን አልያም የቦዠ ፣ የመገኖ አምላኪዎች ነበሩ!
ጩልሌው!
የሞርካቶ ፖለቲካ ኪስ አውላቂ! ነፋሱን አይቶ እጥፍጥፍ!
ጉራጌ ሲተርት “በሁዌት ስንዳ ይበራ/ይቨራ" ይላል:: በሁለት ቢላዋ የሚበላ ማለት ነው:: የማይታመን አጭበርባሪ ማለት ነው:: "ጋዋነቴ" በእርግጥ ይሻለኛል እንዳንተ እዚህ ፎረም ለፒፒ ከማጨናብር:: Honesty is the best policy! አንተ እኮ ልክ እንደሳሙና "እንደ ጌታህ" ነው የምትሙለጨለጨው! ይህ የጉራጌ ባህል አይደለም:: አገሩን የሚወድ 50% ጥሎ 50% አይወድም:: ልጅን ከወደዱ እስከነንፍጡ ነው:: የሃገሪቱን ግማሽ በድሮን የሚቀጠቅጥ በራሱ free way የሚነጉድ ህፃናት እና አዛውንት እየተገደሉ ጂም የሚዝናና hammock ላይ የሚንጠለጠል የአረብ ሜርስናሪ አንተ ስለስደብከኝ የምደግፍ ስው አይደለሁም:: አንተ መልካም በምታደርግበትና ጠቃሚ ነገር በምትስራበት ጊዜህ ተከፋይ ካድሬ ሆነህ እዚህ ፎረም ላይ ስትፈነጭ የታሪክ ኡደት ክንውኑ አያቋርጥም አንተና ብርሃኑ ድጋሚ እንደ ኢሃፓው ጊዜ you are and will be losers. ያንተ አቋም ሁሉንም አይመለል ባይወክልም በስሜንና ስሜን ምስራቅ ጉራጌዎች የበሉበት ማደር prostitution tendency ከመጣው ሁሉ የማጨብጨብ ጉራጌነታቸው በጥቅም የመሽጥ ባህሪ በጥርጥሬና በንቀት ማየቴን እቀጥላለሁ!
Good God! I am sure you are mental. Thats why I advised you to seek psychiatric help.
Your madness lies in your disgusting and disrespectful behavior. The way you talk to Horus like one talks to a little child while you admit hevis more educated and better skilled than you are in understanding politics utterly despicable and ignorant.
Stop and think for a minute! You can't go on with your toxicity like this. You are so unhealthy. You should be locked up in a reha center.
You should learn how to talk and convince persuasively rather than verbal lashes as a weapon. What a fool. You won't win him. What kinda mother brpught you up!
Extremist Pente!
Yamara baria
I guess you think it is an honor to be yamara baria.
አይበቃህም!
የስው ውሻ!
ሲዘጉህም አትረዳም? በማያገባህ ነገር እንደዝንብ ተፍ ትላለህ!
Yamara W*usha. It's yours. Keep it. Better than baria because you only have to l*ck for them. No hard labor.

Odie
Member+
Posts: 6099
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Odie » 24 Aug 2025, 11:46

Dama wrote:
24 Aug 2025, 10:57
Odie wrote:
24 Aug 2025, 09:48
Dama wrote:
24 Aug 2025, 09:31
Odie wrote:
24 Aug 2025, 08:23
Horus wrote:
23 Aug 2025, 23:44
ኦዴ
አንተኮ ቶክሲክ የፖለቲካ ገዋ ስለሆንክ እኔ አንተን አላስተምርም ! የጉራጌ እትብት የተቀበረችው አይመለል ነው ። አይመለል ማለት ሃይመ ላለ የሰሜን ሕዝብ ማለት ነው ። ሃይመ ዛሬም በእብራይስጥ ፣ ሕዝብ፣ ህብረት ማለት ነው። ከዚያ በኋላ የተኛው ቤተሰብ ወዴት ሄዶ እየተራባ የራሱ ጎሳ ሆነ ሌላ ታሪክ ነው ። ይህው እነዚህ የእንደ ጋኝ ጎሳ ራሳቸውን አቢኮ ይላሉ ፣ በኔ ግምት የአንድ አቢ ፣ የአንድ አባት ልጆች ማለት ነው።

ክስታኔ እራሱ ቢያንስ 22 የውስጥ ክላኖች አሉት ፣ ስለዚህ እከሌ እከሌን ይወክላል የሚባል ባህል በጉራጌ የለም ። ጎርደና ማለት በአገር ጉባኤ የተወሰነ ማለት ነው ። አንድ ማንኛውም ቤተሰብ ከየትም አገር መጥቶ ከክስታኔ ጋር ተጋብቶ አንድ ለመሆን ከፈለገ ትያቄውን ከጎርገና ያገር ሸንጎ አቅርቦ ስለ ማንነቱ ኃይማኖቱ ፣ ግብረ ገብናነቱ (ገብና ጸባየ መልካም ብቻ ሳይሆን እው ቀቱ) ሻምግሎች መስክረውለት ክስታኔ ይሆናል! አለቀ ። ከዚያ በኋላ የራሱን ልጅ ልጆች አፍርቶ አንዱ የክስታኔ ክላን ይሆናል ። ዛሬ ላይ የታወቁ 22 ክላኖች አሉ ። ስለዚህ አንተ ስለ ክስታኔ የምትቀባጥረው ትላቻ ውሃ አይቁጥርም።

እንደ ጋኞች ልክ እንደ ክስታኔ ከምንሊክ ጋር ሆነው አዲስ አበባ የገነቡ ሕዝብ ናቸው ። ከአርመንና ግሪክ ጣሊያን ጋር ሆነ የምኒልክ ሕንጻዎችና ቤተስኪያኖች የገነቡ ማስተር መሃንዲሶች ናቸው ። በዚያን ዘመን አዲሳባ ጫካ ሆና ክስታኔ ጎላ ሰፈርና ገጃ ሰፈር ሲኖር እንደ ጋኝ ዶር ማነቂያና ሰራተኛ ሰፈር የዛሬ ፒያሳ ነበር የሚኖሩት ። እኔ አያቶቿ ዶሮ ማንቂያ የሚኖሩ የእንደጋኝ ገርል ፍሬን ነበረችኝ! ልክ እንደ ምሁር አክሊልና ክስቶ እነሱም ገዳም ገምቢ ሕዝብ ናቸው ።

ስለ እስላም መስፋፋት ትክክል ነው ። የጉራጌ ሙስሊሞች ከሞላ ጎደል የመሃመድ መረራ ውጤት ናቸው ። ከዛይ ፣ አዘርነት፣ ኡርባረግ እስከ ሃላባ ስልጤ ወለኔ መስቃል እስከ ሰባት ቤት በሙሉ እስልምናቸው የሚጀምረው 1530 ዓም ነው። ከዚያ በፊት ወይም ክርስቲያን አልያም የቦዠ ፣ የመገኖ አምላኪዎች ነበሩ!
ጩልሌው!
የሞርካቶ ፖለቲካ ኪስ አውላቂ! ነፋሱን አይቶ እጥፍጥፍ!
ጉራጌ ሲተርት “በሁዌት ስንዳ ይበራ/ይቨራ" ይላል:: በሁለት ቢላዋ የሚበላ ማለት ነው:: የማይታመን አጭበርባሪ ማለት ነው:: "ጋዋነቴ" በእርግጥ ይሻለኛል እንዳንተ እዚህ ፎረም ለፒፒ ከማጨናብር:: Honesty is the best policy! አንተ እኮ ልክ እንደሳሙና "እንደ ጌታህ" ነው የምትሙለጨለጨው! ይህ የጉራጌ ባህል አይደለም:: አገሩን የሚወድ 50% ጥሎ 50% አይወድም:: ልጅን ከወደዱ እስከነንፍጡ ነው:: የሃገሪቱን ግማሽ በድሮን የሚቀጠቅጥ በራሱ free way የሚነጉድ ህፃናት እና አዛውንት እየተገደሉ ጂም የሚዝናና hammock ላይ የሚንጠለጠል የአረብ ሜርስናሪ አንተ ስለስደብከኝ የምደግፍ ስው አይደለሁም:: አንተ መልካም በምታደርግበትና ጠቃሚ ነገር በምትስራበት ጊዜህ ተከፋይ ካድሬ ሆነህ እዚህ ፎረም ላይ ስትፈነጭ የታሪክ ኡደት ክንውኑ አያቋርጥም አንተና ብርሃኑ ድጋሚ እንደ ኢሃፓው ጊዜ you are and will be losers. ያንተ አቋም ሁሉንም አይመለል ባይወክልም በስሜንና ስሜን ምስራቅ ጉራጌዎች የበሉበት ማደር prostitution tendency ከመጣው ሁሉ የማጨብጨብ ጉራጌነታቸው በጥቅም የመሽጥ ባህሪ በጥርጥሬና በንቀት ማየቴን እቀጥላለሁ!
Good God! I am sure you are mental. Thats why I advised you to seek psychiatric help.
Your madness lies in your disgusting and disrespectful behavior. The way you talk to Horus like one talks to a little child while you admit hevis more educated and better skilled than you are in understanding politics utterly despicable and ignorant.
Stop and think for a minute! You can't go on with your toxicity like this. You are so unhealthy. You should be locked up in a reha center.
You should learn how to talk and convince persuasively rather than verbal lashes as a weapon. What a fool. You won't win him. What kinda mother brpught you up!
Extremist Pente!
Yamara baria
I guess you think it is an honor to be yamara baria.
አይበቃህም!
የስው ውሻ!
ሲዘጉህም አትረዳም? በማያገባህ ነገር እንደዝንብ ተፍ ትላለህ!
Yamara W*usha. It's yours. Keep it. Better than baria because you only have to l*ck for them. No hard labor.
አንተ ያረጀ ጅብ!
ከአማራ አንገት ብትወርድ እኔንም ብተው ይሻልሃል! እየወቃህ ያለው ማን እንደሆነ እንኳ የገባህ አይመስልም:: አማራ የራሱን ስራ እየስራ መስለኝ!
ቀዥቢ!
አማራ አማራ የሚያስኝ ስይጣን ይዞሃል ጠበል ይረጩሃል!
አማራ አማራ ስላልክ የስለጠንክ መስለህ?
ዘመንህ ሁሉ በጥላቻ ጨርስህ ያለክብር የጃጀህ ዶማ
ክብርህን ብትጠብቅ ይሻልህ ነበር::

Dama
Member+
Posts: 6336
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: አይመለል፡ የኦዴና ዳማ አባት! የእንደጋኝ ምስክርነት!

Post by Dama » 24 Aug 2025, 12:01

Odie wrote:
24 Aug 2025, 11:46
Dama wrote:
24 Aug 2025, 10:57
Odie wrote:
24 Aug 2025, 09:48
Dama wrote:
24 Aug 2025, 09:31
Odie wrote:
24 Aug 2025, 08:23
Horus wrote:
23 Aug 2025, 23:44
ኦዴ
አንተኮ ቶክሲክ የፖለቲካ ገዋ ስለሆንክ እኔ አንተን አላስተምርም ! የጉራጌ እትብት የተቀበረችው አይመለል ነው ። አይመለል ማለት ሃይመ ላለ የሰሜን ሕዝብ ማለት ነው ። ሃይመ ዛሬም በእብራይስጥ ፣ ሕዝብ፣ ህብረት ማለት ነው። ከዚያ በኋላ የተኛው ቤተሰብ ወዴት ሄዶ እየተራባ የራሱ ጎሳ ሆነ ሌላ ታሪክ ነው ። ይህው እነዚህ የእንደ ጋኝ ጎሳ ራሳቸውን አቢኮ ይላሉ ፣ በኔ ግምት የአንድ አቢ ፣ የአንድ አባት ልጆች ማለት ነው።

ክስታኔ እራሱ ቢያንስ 22 የውስጥ ክላኖች አሉት ፣ ስለዚህ እከሌ እከሌን ይወክላል የሚባል ባህል በጉራጌ የለም ። ጎርደና ማለት በአገር ጉባኤ የተወሰነ ማለት ነው ። አንድ ማንኛውም ቤተሰብ ከየትም አገር መጥቶ ከክስታኔ ጋር ተጋብቶ አንድ ለመሆን ከፈለገ ትያቄውን ከጎርገና ያገር ሸንጎ አቅርቦ ስለ ማንነቱ ኃይማኖቱ ፣ ግብረ ገብናነቱ (ገብና ጸባየ መልካም ብቻ ሳይሆን እው ቀቱ) ሻምግሎች መስክረውለት ክስታኔ ይሆናል! አለቀ ። ከዚያ በኋላ የራሱን ልጅ ልጆች አፍርቶ አንዱ የክስታኔ ክላን ይሆናል ። ዛሬ ላይ የታወቁ 22 ክላኖች አሉ ። ስለዚህ አንተ ስለ ክስታኔ የምትቀባጥረው ትላቻ ውሃ አይቁጥርም።

እንደ ጋኞች ልክ እንደ ክስታኔ ከምንሊክ ጋር ሆነው አዲስ አበባ የገነቡ ሕዝብ ናቸው ። ከአርመንና ግሪክ ጣሊያን ጋር ሆነ የምኒልክ ሕንጻዎችና ቤተስኪያኖች የገነቡ ማስተር መሃንዲሶች ናቸው ። በዚያን ዘመን አዲሳባ ጫካ ሆና ክስታኔ ጎላ ሰፈርና ገጃ ሰፈር ሲኖር እንደ ጋኝ ዶር ማነቂያና ሰራተኛ ሰፈር የዛሬ ፒያሳ ነበር የሚኖሩት ። እኔ አያቶቿ ዶሮ ማንቂያ የሚኖሩ የእንደጋኝ ገርል ፍሬን ነበረችኝ! ልክ እንደ ምሁር አክሊልና ክስቶ እነሱም ገዳም ገምቢ ሕዝብ ናቸው ።

ስለ እስላም መስፋፋት ትክክል ነው ። የጉራጌ ሙስሊሞች ከሞላ ጎደል የመሃመድ መረራ ውጤት ናቸው ። ከዛይ ፣ አዘርነት፣ ኡርባረግ እስከ ሃላባ ስልጤ ወለኔ መስቃል እስከ ሰባት ቤት በሙሉ እስልምናቸው የሚጀምረው 1530 ዓም ነው። ከዚያ በፊት ወይም ክርስቲያን አልያም የቦዠ ፣ የመገኖ አምላኪዎች ነበሩ!
ጩልሌው!
የሞርካቶ ፖለቲካ ኪስ አውላቂ! ነፋሱን አይቶ እጥፍጥፍ!
ጉራጌ ሲተርት “በሁዌት ስንዳ ይበራ/ይቨራ" ይላል:: በሁለት ቢላዋ የሚበላ ማለት ነው:: የማይታመን አጭበርባሪ ማለት ነው:: "ጋዋነቴ" በእርግጥ ይሻለኛል እንዳንተ እዚህ ፎረም ለፒፒ ከማጨናብር:: Honesty is the best policy! አንተ እኮ ልክ እንደሳሙና "እንደ ጌታህ" ነው የምትሙለጨለጨው! ይህ የጉራጌ ባህል አይደለም:: አገሩን የሚወድ 50% ጥሎ 50% አይወድም:: ልጅን ከወደዱ እስከነንፍጡ ነው:: የሃገሪቱን ግማሽ በድሮን የሚቀጠቅጥ በራሱ free way የሚነጉድ ህፃናት እና አዛውንት እየተገደሉ ጂም የሚዝናና hammock ላይ የሚንጠለጠል የአረብ ሜርስናሪ አንተ ስለስደብከኝ የምደግፍ ስው አይደለሁም:: አንተ መልካም በምታደርግበትና ጠቃሚ ነገር በምትስራበት ጊዜህ ተከፋይ ካድሬ ሆነህ እዚህ ፎረም ላይ ስትፈነጭ የታሪክ ኡደት ክንውኑ አያቋርጥም አንተና ብርሃኑ ድጋሚ እንደ ኢሃፓው ጊዜ you are and will be losers. ያንተ አቋም ሁሉንም አይመለል ባይወክልም በስሜንና ስሜን ምስራቅ ጉራጌዎች የበሉበት ማደር prostitution tendency ከመጣው ሁሉ የማጨብጨብ ጉራጌነታቸው በጥቅም የመሽጥ ባህሪ በጥርጥሬና በንቀት ማየቴን እቀጥላለሁ!
Good God! I am sure you are mental. Thats why I advised you to seek psychiatric help.
Your madness lies in your disgusting and disrespectful behavior. The way you talk to Horus like one talks to a little child while you admit hevis more educated and better skilled than you are in understanding politics utterly despicable and ignorant.
Stop and think for a minute! You can't go on with your toxicity like this. You are so unhealthy. You should be locked up in a reha center.
You should learn how to talk and convince persuasively rather than verbal lashes as a weapon. What a fool. You won't win him. What kinda mother brpught you up!
Extremist Pente!
Yamara baria
I guess you think it is an honor to be yamara baria.
አይበቃህም!
የስው ውሻ!
ሲዘጉህም አትረዳም? በማያገባህ ነገር እንደዝንብ ተፍ ትላለህ!
Yamara W*usha. It's yours. Keep it. Better than baria because you only have to l*ck for them. No hard labor.
አንተ ያረጀ ጅብ!
ከአማራ አንገት ብትወርድ እኔንም ብተው ይሻልሃል! እየወቃህ ያለው ማን እንደሆነ እንኳ የገባህ አይመስልም:: አማራ የራሱን ስራ እየስራ መስለኝ!
ቀዥቢ!
አማራ አማራ የሚያስኝ ስይጣን ይዞሃል ጠበል ይረጩሃል!
አማራ አማራ ስላልክ የስለጠንክ መስለህ?
ዘመንህ ሁሉ በጥላቻ ጨርስህ ያለክብር የጃጀህ ዶማ
ክብርህን ብትጠብቅ ይሻልህ ነበር::
No, I am talking to you, not Amaras. Don't shrug it off as If you don't undetstand. Or don't be malicious and set me against Amaras.
You said you became an Amara slave out of your own choice. That's you I am talking about. The first person in the history of ethnic relations. You said because of which you are on a higher moral ground.
Yamara baria!

Post Reply