Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39851
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የባለቅኔ ክቡር መንግስቱ ለማ ምሽት ነው! ዛሬ አዳረ!!!

Post by Horus » 25 Jul 2025, 21:49

የስነጽሁፍ ፍቅር ያሲያዙኝ ተቀዳሚው ልሳነ ማሩ መንግስቱ! ግጥምና ቲያትሮቻችውን ስንት ግዜ ደጋግመን እንዳነበብን ፈጣሪ ነው የሚያውቀው !!! ይህን እዚህ የምትሰሙት ባሻ አሸብር ባሜሪካ በጥቁር አሜሪካኖች የነጻነት ትግል ላይ የተቀኙት ቅኔ ሲሆን ልደት አዳራሽ ውስጥ በያመቱ የግጥም መድብል ወቅት ሲያብቡት ነው!

እስረኛ ግጥሞቼ በሚለው መድብላቸው ውስጥ ይህን ብለው ነበር ...
"ወይ ካላካበቱ ወይም ካላምታቱ
ማን ለማ ይሰጣል ከዚያ ከሱረቱ"

ንጉስ ኃይለ ስላሴና መኳንቶቻቸው ለስልጣኔ እንዲመች ብሄራዊ ቋንቋችን እንግሊዝኛ ይሁን አይሁን ብለው ሲሟገቱ ገና ሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሆኖ የብሄራዊ ቋንቋና የአገር ክብር ት ስ ስ ር በማስረዳት ኃይለ ስላሴን ያሳመነው ያልተዘመረለት ታላቅ ሰው መንግስቱ ለማ !!!!!!!!!!!!!

የኛ ትውልድ እድለኛ የተባረከ ትውልድ !!!! ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር !



Horus
Senior Member+
Posts: 39851
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የባለቅኔ ክቡር መንግስቱ ለማ ምሽት ነው! ዛሬ አዳረ!!!

Post by Horus » 25 Jul 2025, 21:56

ልደት አዳራሽ
የግጥሙ ምስጢር ለማታውቁ መንግስቱ ለማ ዋሽንግቶን መጥተው ጥቁሮች ሊገቡ የማይችሉበት የነጭ ኮፊ ሾፕ ለመግባት ሲሞክር የሚገረግ ግብ ግብ ነው !!!!


Horus
Senior Member+
Posts: 39851
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የባለቅኔ ክቡር መንግስቱ ለማ ምሽት ነው! ዛሬ አዳረ!!!

Post by Horus » 25 Jul 2025, 22:03

ታላቁ መንግስቱ ለስራ ባህልና ለኢትዮጵያ መዘመን ሲታገር ኖረ ያለፈ ሊቅ!!!



Odie
Member+
Posts: 6031
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: የባለቅኔ ክቡር መንግስቱ ለማ ምሽት ነው! ዛሬ አዳረ!!!

Post by Odie » 25 Jul 2025, 22:56

አጭበርባሪ ሌባ :lol:


Post Reply