ሹልቃ በስድስት ወር ዉስጥ የኢትዮጵያን መንግስት ገልብጦ ወደ ቤተመንግስት ልገስግስ ና ከዚያም በራሱ ተርም መንግስትን ልፈጥር ካወጀ ድፍን 3 አመት ልሞለዉ ነዉ፣ አሁን ላይ ድምፁም አይሰማም ና ያያችሁት ካላችዉ? ረቬሌሽን የተባለ የፎረሙ አንዱ ደነዝ አንድ ወቅት ላይ ለሹልቃዉ በአደባባይ ይሰግድ ነበር፣ ከፈጣሪ በላይ። ዬት እንደደረሰ ልነግረን ይችል ይሁን?
ሪቬለሽን ሹልቃ የት ደረሰ?
ሹልቃ ማን እንደሆነ የልተረዳችዉ ካለች፣ ያ የተረገመዉ የባንዳ ልጅ ና ሌባዉ የዳዊት ወልደጊዮርግስ ልጅ ነዉ።
-
- Senior Member
- Posts: 12536
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ሹልቃ ዬት ደረሰ እባካችዉ፣ የአያችሁት አላችዉ?
DDT,
የአንተ ነገር ማስላት አትችልም - ማውራት እንጅ።ክቡር ሻለቃ ዳዊትን በአካል ማየት ነው የፈልግኸው ወይ የትግል ዓላማቸው? በአካል ማየት ከፈለግህ አድራሻቸውን ማፈላለግ ነው፤ ዓላማቸውን ከሆነ ደግሞ ዛሬ የአማራ ፋኖ ገዝፎ እና ተደራጅቶ የኦሮሙማ ግሪሳን እጁን ወደ ላይ አንከርፍፎ እየተማረከ በፋኖ እንደ በግ እየተነዳ ነው። ዛሬ የግፍ ምድር የነበረችው እነ አይሻ ሰይድ እንደ በግ የታረዱባት ቢዛሞ ክ/ሀገር ፋኖ ህግ እያስከበረባት ይገኛል። የሰው ልጅ በዓላማ እና በህልሙ ነው የሚለካው።
የአንተ ነገር ማስላት አትችልም - ማውራት እንጅ።ክቡር ሻለቃ ዳዊትን በአካል ማየት ነው የፈልግኸው ወይ የትግል ዓላማቸው? በአካል ማየት ከፈለግህ አድራሻቸውን ማፈላለግ ነው፤ ዓላማቸውን ከሆነ ደግሞ ዛሬ የአማራ ፋኖ ገዝፎ እና ተደራጅቶ የኦሮሙማ ግሪሳን እጁን ወደ ላይ አንከርፍፎ እየተማረከ በፋኖ እንደ በግ እየተነዳ ነው። ዛሬ የግፍ ምድር የነበረችው እነ አይሻ ሰይድ እንደ በግ የታረዱባት ቢዛሞ ክ/ሀገር ፋኖ ህግ እያስከበረባት ይገኛል። የሰው ልጅ በዓላማ እና በህልሙ ነው የሚለካው።
-
- Senior Member
- Posts: 12536
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ሹልቃ ዬት ደረሰ እባካችዉ፣ የአያችሁት አላችዉ?
ሹልቃ ተኝቶ እየቶከሰ ነዉ ማለት ነዉ፣ ይህን የኦሮሙማ ወታደር በገፍ ለመማረክ? አሁን ገና በራሱ ተርም ሕገ መንግስቱን ልነድፍ ነዉ፣ አንተ ደግሞ የሱ ክቡር ዘበኛ ትሆናለህ፣ በርታ!
Re: ሹልቃ ዬት ደረሰ እባካችዉ፣ የአያችሁት አላችዉ?
4-ኪሎ የጨነቀ ዕለት ሁኗል ይባላል። እራሴ ልዘምት ነኝ ያዙኝ ልቀቁኝ ፋኖ እጄን ሳይዘው እያለ ነው ይባላል የበሻሻው ቱልቱላ - የሿሿው ዐርበኛ።

