Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12536
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ሹልቃ ዬት ደረሰ እባካችዉ፣ የአያችሁት አላችዉ?

Post by DefendTheTruth » 18 Jul 2025, 12:35

ሹልቃ በስድስት ወር ዉስጥ የኢትዮጵያን መንግስት ገልብጦ ወደ ቤተመንግስት ልገስግስ ና ከዚያም በራሱ ተርም መንግስትን ልፈጥር ካወጀ ድፍን 3 አመት ልሞለዉ ነዉ፣ አሁን ላይ ድምፁም አይሰማም ና ያያችሁት ካላችዉ? ረቬሌሽን የተባለ የፎረሙ አንዱ ደነዝ አንድ ወቅት ላይ ለሹልቃዉ በአደባባይ ይሰግድ ነበር፣ ከፈጣሪ በላይ። ዬት እንደደረሰ ልነግረን ይችል ይሁን?

ሪቬለሽን ሹልቃ የት ደረሰ?

ሹልቃ ማን እንደሆነ የልተረዳችዉ ካለች፣ ያ የተረገመዉ የባንዳ ልጅ ና ሌባዉ የዳዊት ወልደጊዮርግስ ልጅ ነዉ።

Abere
Senior Member
Posts: 13972
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሹልቃ ዬት ደረሰ እባካችዉ፣ የአያችሁት አላችዉ?

Post by Abere » 18 Jul 2025, 13:16

DDT,

የአንተ ነገር ማስላት አትችልም - ማውራት እንጅ።ክቡር ሻለቃ ዳዊትን በአካል ማየት ነው የፈልግኸው ወይ የትግል ዓላማቸው? በአካል ማየት ከፈለግህ አድራሻቸውን ማፈላለግ ነው፤ ዓላማቸውን ከሆነ ደግሞ ዛሬ የአማራ ፋኖ ገዝፎ እና ተደራጅቶ የኦሮሙማ ግሪሳን እጁን ወደ ላይ አንከርፍፎ እየተማረከ በፋኖ እንደ በግ እየተነዳ ነው። ዛሬ የግፍ ምድር የነበረችው እነ አይሻ ሰይድ እንደ በግ የታረዱባት ቢዛሞ ክ/ሀገር ፋኖ ህግ እያስከበረባት ይገኛል። የሰው ልጅ በዓላማ እና በህልሙ ነው የሚለካው።

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12536
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ሹልቃ ዬት ደረሰ እባካችዉ፣ የአያችሁት አላችዉ?

Post by DefendTheTruth » 18 Jul 2025, 13:49

ሹልቃ ተኝቶ እየቶከሰ ነዉ ማለት ነዉ፣ ይህን የኦሮሙማ ወታደር በገፍ ለመማረክ? አሁን ገና በራሱ ተርም ሕገ መንግስቱን ልነድፍ ነዉ፣ አንተ ደግሞ የሱ ክቡር ዘበኛ ትሆናለህ፣ በርታ!

Abere
Senior Member
Posts: 13972
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሹልቃ ዬት ደረሰ እባካችዉ፣ የአያችሁት አላችዉ?

Post by Abere » 18 Jul 2025, 15:25


4-ኪሎ የጨነቀ ዕለት ሁኗል ይባላል። እራሴ ልዘምት ነኝ ያዙኝ ልቀቁኝ ፋኖ እጄን ሳይዘው እያለ ነው ይባላል የበሻሻው ቱልቱላ - የሿሿው ዐርበኛ። :mrgreen: ኮሪዴሩ የክረምት ውሃ ሊበላው። ምን ትለጣጥፉ ይሆን የኦሮሙማ ቆንጆዎቹ?! :mrgreen:

Post Reply