Re: ፕሮፌሰር መረራ አብይን ለምን ይጠየፈዋል? 30 ሚሊዮን ህዝብ እየተራበ ያገር ሃብት ‘ማስዋብ’ ላይ ያፈሳል
ይጠየፋዋል። ሰውየው ያን ቃል የተነፈሰ አይመስለኝም።
ለምን አኢህአፓና የመራራውን ፓርቲ አቢይ ዋጋ አልሰጥ አለ። ደጋፊ የላቸውም። ኢህአፓው ከመሪዎቹ ሌላ አንድ የ እድር አዳራሽ የሚሞላ ደጋፊ የላቸውም። መራራ ከአያቶላ —Jawar— ጋር የአንድ ሳምንት ፍቅር የመሰረተ ሰሞን የወደፊቱን የፓለቲካ ምኞቱን ገደለ። ከዛ ማንሰራራት አልቻለም።
I really do believe whether it is አህዳዊ — your word— or tribal, the existing Ethiopian political parties are ancient. They do not meet the needs of the time.
I really, really believe Ethiopia will be better off if the old politicians learn to give it up.
They have no the knowledge, the know-how, and the culture of the time to lead an እድር let alone a country.
The sonner this fact sinks in, the better for everyone.
ለምን አኢህአፓና የመራራውን ፓርቲ አቢይ ዋጋ አልሰጥ አለ። ደጋፊ የላቸውም። ኢህአፓው ከመሪዎቹ ሌላ አንድ የ እድር አዳራሽ የሚሞላ ደጋፊ የላቸውም። መራራ ከአያቶላ —Jawar— ጋር የአንድ ሳምንት ፍቅር የመሰረተ ሰሞን የወደፊቱን የፓለቲካ ምኞቱን ገደለ። ከዛ ማንሰራራት አልቻለም።
I really do believe whether it is አህዳዊ — your word— or tribal, the existing Ethiopian political parties are ancient. They do not meet the needs of the time.
I really, really believe Ethiopia will be better off if the old politicians learn to give it up.
They have no the knowledge, the know-how, and the culture of the time to lead an እድር let alone a country.
The sonner this fact sinks in, the better for everyone.
Re: ፕሮፌሰር መረራ አብይን ለምን ይጠየፈዋል? 30 ሚሊዮን ህዝብ እየተራበ ያገር ሃብት ‘ማስዋብ’ ላይ ያፈሳል
እኔ መራራን አውቀዋለሁ ፤ እሱ ለመሪነት የተፈጠረ ሰው አይደለም ። የኦሮሞች ችግር የተማረ ሁሉ መሪ የማድረጋቸው አባዜ ነው ። መራራ በጣም ፈሪና አስተማሪ ለመሆን እንጂ እንደ ኢትዮጵያ ባለ አስቸጋሪ አገር መምራት የሚችል ብቻ ሳይሆን መምራት የማይፈልግ ሰው ነው። በመሰረቱ ፖለቲካ የሚወድ ሰው አይደለም ። እሱ ልክ እንደ ፕሮፌሰር መስፍን ያለ ሰው ነው። ፕሮፊሰር መስፍን በሙሉ ሕይወቱ የፓርቲ ሰው ሆኖ አያውቅም ፣ እሱ ምሁር እንጂ ፖለቲከኛ አልነንበረምAffable wrote: ↑04 Jul 2025, 00:24ይጠየፋዋል። ሰውየው ያን ቃል የተነፈሰ አይመስለኝም።
ለምን አኢህአፓና የመራራውን ፓርቲ አቢይ ዋጋ አልሰጥ አለ። ደጋፊ የላቸውም። ኢህአፓው ከመሪዎቹ ሌላ አንድ የ እድር አዳራሽ የሚሞላ ደጋፊ የላቸውም። መራራ ከአያቶላ —Jawar— ጋር የአንድ ሳምንት ፍቅር የመሰረተ ሰሞን የወደፊቱን የፓለቲካ ምኞቱን ገደለ። ከዛ ማንሰራራት አልቻለም።
I really do believe whether it is አህዳዊ — your word— or tribal, the existing Ethiopian political parties are ancient. They do not meet the needs of the time.
I really, really believe Ethiopia will be better off if the old politicians learn to give it up.
They have no the knowledge, the know-how, and the culture of the time to lead an እድር let alone a country.
The sonner this fact sinks in, the better for everyone.
Re: ፕሮፌሰር መረራ አብይን ለምን ይጠየፈዋል? 30 ሚሊዮን ህዝብ እየተራበ ያገር ሃብት ‘ማስዋብ’ ላይ ያፈሳል
Horus wrote: ↑04 Jul 2025, 00:54እኔ መራራን አውቀዋለሁ ፤ እሱ ለመሪነት የተፈጠረ ሰው አይደለም ። የኦሮሞች ችግር የተማረ ሁሉ መሪ የማድረጋቸው አባዜ ነው ። መራራ በጣም ፈሪና አስተማሪ ለመሆን እንጂ እንደ ኢትዮጵያ ባለ አስቸጋሪ አገር መምራት የሚችል ብቻ ሳይሆን መምራት የማይፈልግ ሰው ነው። በመሰረቱ ፖለቲካ የሚወድ ሰው አይደለም ። እሱ ልክ እንደ ፕሮፌሰር መስፍን ያለ ሰው ነው። ፕሮፊሰር መስፍን በሙሉ ሕይወቱ የፓርቲ ሰው ሆኖ አያውቅም ፣ እሱ ምሁር እንጂ ፖለቲከኛ አልነንበረምAffable wrote: ↑04 Jul 2025, 00:24ይጠየፋዋል። ሰውየው ያን ቃል የተነፈሰ አይመስለኝም።
ለምን አኢህአፓና የመራራውን ፓርቲ አቢይ ዋጋ አልሰጥ አለ። ደጋፊ የላቸውም። ኢህአፓው ከመሪዎቹ ሌላ አንድ የ እድር አዳራሽ የሚሞላ ደጋፊ የላቸውም። መራራ ከአያቶላ —Jawar— ጋር የአንድ ሳምንት ፍቅር የመሰረተ ሰሞን የወደፊቱን የፓለቲካ ምኞቱን ገደለ። ከዛ ማንሰራራት አልቻለም።
I really do believe whether it is አህዳዊ — your word— or tribal, the existing Ethiopian political parties are ancient. They do not meet the needs of the time.
I really, really believe Ethiopia will be better off if the old politicians learn to give it up.
They have no the knowledge, the know-how, and the culture of the time to lead an እድር let alone a country.
The sonner this fact sinks in, the better for everyone.