Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11378
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Gebeta Lehager ገበታ ለሀገር Robbing Ministry of Revenues የገቢዎች ሚኒስቴር 100s of Millions of Birr Payable Tax

Post by sarcasm » 31 Jan 2021, 20:56

Gebeta Lehager / Prime Minister's Office is pressuring big corporations such as Ethio Telecom, banks, insurance companies and factories to make huge donations. For example, Ethio Telecom has donated 500 million Birr so far. This means, Ethio Telecom will pay 500 million Birr less tax because in tax laws, if you make charitable donations, you will get an amount matching the donations deducted from your taxable profit.

When the tax payable for the year is calculated, charitable donation are treated as allowable expenses for tax purposes and the amount paid as donation is deducted from the tax the company pays. So the Ministry of Revenues የገቢዎች ሚኒስቴር will lose 100s of millions Birr tax that would have been paid. It would not make a difference for the companies. With the donations they are buying (at least ) close relationship with people in charge. They would have paid the money as tax anyway. But the government (Ministry of Revenues) and the public are losing money when these organizations pay donations to Gebeta Lehager. So The Prime Minister's charity is robbing the governments money that would have been paid as tax.

የተለያዩ ተቋማት ለገበታ ለሀገር ቃል የገቡትን ገንዘብ ገቢ አደረጉ


አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የመንግስት እና የግል ተቋማት ለገበታ ለሀገር ቃል የገቡትን ገንዘብ ገቢ አደረጉ።

በዚህ መሰረት ፤-

ኢትዮ ቴሌኮም – አጠቃላይ 500 ሚሊየን ብር
(350 ሚሊየን አስቀድሞ የተገለጸ)

ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ – 10 ሚሊየን ብር

መሐመድ ላሎ ቢዝነስ ግሩፕ – 5 ሚሊየን ብር

ፋሔም ኮፊ ፕላንቴሽን – 5 ሚሊየን ብር

ኤስ. ሳራ ቡና ላኪ ኢንተርፕራይዝ – 5 ሚሊየን ብር

ዋልያ ስቲል ኢንደስትሪ – 5 ሚሊየን ብር

ሌሎች ተሳታፊ ተቋማትም የ5 እና የ10 ሚሊየን ብር አስተዋጾአቸውን ባንክ ያስገቡበትን ደረሰኝ በ[email protected] እንዲያደርሱ ጥሪ ቀርቧል።

ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ ላደረጉና ደረሠኙን በመላክ ላሳወቁ ዘጠነኛ ዙር ተቋማት ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ምስጋና አቅርቧል





https://www.fanabc.com/%E1%8B%A8%E1%89% ... %E1%8C%88/

sarcasm
Senior Member
Posts: 11378
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: Gebeta Lehager ገበታ ለሀገር Robbing Ministry of Revenues የገቢዎች ሚኒስቴር 100s of Millions of Birr Payable Tax

Post by sarcasm » 31 Jan 2021, 22:01

Money paid as tax falls under scrutiny of the Parliament and will be used on education, health, defense, and etc budgets. But money paid to Gebeta Lehager falls under the prime minister and will not be audited or controlled by the parliament. Abiy told the parliament once ተለምኖ የተገኘ ገንዘብ ምክር ቤቱ ሊጠይቀኝ ኣይችልም

It is like when you move money that should have gone into your family bank account to your secret bank account : )

FF around 1:22

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12882
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: Gebeta Lehager ገበታ ለሀገር Robbing Ministry of Revenues የገቢዎች ሚኒስቴር 100s of Millions of Birr Payable Tax

Post by DefendTheTruth » 01 Feb 2021, 04:19

sarcasm wrote:
31 Jan 2021, 20:56
Gebeta Lehager / Prime Minister's Office is pressuring big corporations such as Ethio Telecom, banks, insurance companies and factories to make huge donations. For example, Ethio Telecom has donated 500 million Birr so far. This means, Ethio Telecom will pay 500 million Birr less tax because in tax laws, if you make charitable donations, you will get an amount matching the donations deducted from your taxable profit.

When the tax payable for the year is calculated, charitable donation are treated as allowable expenses for tax purposes and the amount paid as donation is deducted from the tax the company pays. So the Ministry of Revenues የገቢዎች ሚኒስቴር will lose 100s of millions Birr tax that would have been paid. It would not make a difference for the companies. With the donations they are buying (at least ) close relationship with people in charge. They would have paid the money as tax anyway. But the government (Ministry of Revenues) and the public are losing money when these organizations pay donations to Gebeta Lehager. So The Prime Minister's charity is robbing the governments money that would have been paid as tax.

የተለያዩ ተቋማት ለገበታ ለሀገር ቃል የገቡትን ገንዘብ ገቢ አደረጉ


አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የመንግስት እና የግል ተቋማት ለገበታ ለሀገር ቃል የገቡትን ገንዘብ ገቢ አደረጉ።

በዚህ መሰረት ፤-

ኢትዮ ቴሌኮም – አጠቃላይ 500 ሚሊየን ብር
(350 ሚሊየን አስቀድሞ የተገለጸ)

ብሔራዊ አልኮልና አረቄ ፋብሪካ – 10 ሚሊየን ብር

መሐመድ ላሎ ቢዝነስ ግሩፕ – 5 ሚሊየን ብር

ፋሔም ኮፊ ፕላንቴሽን – 5 ሚሊየን ብር

ኤስ. ሳራ ቡና ላኪ ኢንተርፕራይዝ – 5 ሚሊየን ብር

ዋልያ ስቲል ኢንደስትሪ – 5 ሚሊየን ብር

ሌሎች ተሳታፊ ተቋማትም የ5 እና የ10 ሚሊየን ብር አስተዋጾአቸውን ባንክ ያስገቡበትን ደረሰኝ በ[email protected] እንዲያደርሱ ጥሪ ቀርቧል።

ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ ላደረጉና ደረሠኙን በመላክ ላሳወቁ ዘጠነኛ ዙር ተቋማት ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ምስጋና አቅርቧል





https://www.fanabc.com/%E1%8B%A8%E1%89% ... %E1%8C%88/
It seems that you don't even understand the difference between the basic concepts of tax-deductable and tax-replacable but still dare to mix yourself into the internal affairs of a soverign country to spew your venom.

But don't assume you can mislead people with your ignorance combined with wicked view, get out of here!

Is this nick that of gimHead, anyway?

sarcasm
Senior Member
Posts: 11378
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: Gebeta Lehager ገበታ ለሀገር Robbing Ministry of Revenues የገቢዎች ሚኒስቴር 100s of Millions of Birr Payable Tax

Post by sarcasm » 01 Feb 2021, 09:00

የደቡብ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት የወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ወሰኑ

በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ይፋ ለተደረገው ገበታ ለሀገር የኮይሻና አካባቢው ልማት ፕሮጀክት ድጋፍ እንዲውል የደቡብ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ወሰኑ።

አመራሮቹ የወር ደመወዛቸውን ለመስጠት እንደወሰኑ የተገለጸው እየተካሄደ ባለው የፕሮጀክቱ ይፋ ማድርጊያ ክልላዊ የውይይት መድረክ ነው።

በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሰብሳቢነት እየተካሄደ ባለው በዚሁ መድረክ እንደተገለጸው ለፕሮጀክቱ የክልሉን ህዝብ በማስተባበር አንድ ቢሊዮን ብር ገቢ ለማሰባሰብ ታቅዷል።

ገበታ ለሀገር የኮይሻና አካባቢው ልማት ፕሮጀክት ይፋ ማድረጊያና የማስፈጸሚያ ዕቅድ ውይይት የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እየተሳተፉ ነው።


https://www.ethioliving.com/featured/%E ... %E1%88%80/

Now my questions are:

How much tax will the regional and federal governments loose when they raised the 1 billion Birr donations (obviously from corporations and government departments)?

How much work will be the Debub Kilili officials have to do to raise the money. How many man-hour paid by the region will be lost on work that should be paid for by Prime Minister's office? Charitable Fund raising is not their core mandate.

I will come back with a list of questions later ........

sarcasm
Senior Member
Posts: 11378
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: Gebeta Lehager ገበታ ለሀገር Robbing Ministry of Revenues የገቢዎች ሚኒስቴር 100s of Millions of Birr Payable Tax

Post by sarcasm » 02 Feb 2021, 21:17

The Prime Minister's Charity Raid on £278.4 million Birr Public Funds

8 poor Regions and Addis Ababa Admin donated £278.4 million birr funds that were supposed to be spent on hospitals, schools, health centres, roads etc. Gebeta Lehager will spend the money on parks that are too expensive even to the rich Addis Abebes. The PM's charity is conducting a reverse Robbing Hood. Robbing the poor to spend on entertainment projects to the super rich.




በ’ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ ላደረጉ ተቋማት ምስጋና ቀረበ

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በ“ገበታ ለሀገር” ለመሳተፍ በስምንተኛ ዙር ገንዘብ ገቢ ያደረጉ እና ደረሰኙን በመላክ ላሳወቁ ክልሎች እና ተቋማት ምስጋና አቀረበ

በዚህም መሰረት:-

ጋምቤላ ክልል – 11.7 ሚሊየን ብር

ሐረሪ ክልል – 5 ሚሊየን ብር

ሱማሌ ክልል – 5 ሚሊየን ብር

አፋር ክልል – 4.7 ሚሊየን ብር

አማራ ክልል – 22 ሚሊየን ብር

ኦሮሚያ ክልል – 70 ሚሊየን ብር

ሲዳማ ክልል – 10 ሚሊየን ብር

ደቡብ ክልል – 50 ሚሊየን ብር

የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር – 100 ሚሊየን ብር

ናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ – 40 ሚሊየን ብር

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን – 80 ሚሊየን ብር

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ – 13.7 ሚሊየን ብር

አያት ሪል ስቴት – 5 ሚሊየን ብር

አቢሲንያ ኢንተግሬትድ ስቲል ኃ.የተ.ኩባንያ – 5 ሚሊየን ብር

ሰኢድ ያሲን ኃ.የተ.ኩባ – 10 ሚሊየን ብር

ሴንቲነል ስቲል ኃ.የተ.ኩባንያ – 5 ሚሊየን ብር

ሙለጌ ኃ.የተ.ኩባንያ – 5 ሚሊየን ብር

ሳንታ ማሪያ ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.ኩባንያ – 5 ሚሊየን ብር

ሆሴዕ ትሬዲንግ ሀውስ ኃ.የተ.ኩባንያ – 5 ሚሊየን ብር

ትራኮን ትሬዲንግ – 10 ሚሊየን ብር

ኖህ ሪል ስቴት – 5 ሚሊየን ብር

ወረታ ኢንተርናሽናል ቢዝነስ – 5 ሚሊየን ብር

ብርሃን ትሬዲንግ – 5 ሚሊየን ብር

ቢ.ኤን.ቲ.ኤን ዲ.ኤን.ዲ. ትሬድ – 5 ሚሊየን ብር

ቢአኬካ ትሬዲንግ – 10 ሚሊየን ብር

አለማየሁ ከተማ – 10 ሚሊየን ብር

ሰንሻይን ኮንስትራክሽን – 5 ሚሊየን ብር

የንኮማድ ኮንስትራክሽን (እምሩ ነጋ) – 10 ሚሊየን ብር

ራማ ኮንስትራክሽን – 10 ሚሊየን ብር

አሴር ኮንስትራክሽን – 5 ሚሊየን ብር

ማርካን ኮንስትራክሽን – 5 ሚሊየን ብር

ድሪባ ደፈርሻ – 5 ሚሊየን ብር

ዲ.ኤም.ሲ – 5 ሚሊየን ብር

ፋሌ ኃ.የተ.ኩባንያ- 5 ሚሊየን ብር

ክብሽ ኃ.የተ.ኩባንያ- 5 ሚሊየን ብር

ዮቴክ ኮንስትራክሽን – 5 ሚሊየን ብር

ገምሹ በየነ ኃ.የተ.ኩባንያ- 10 ሚሊየን ብር

ባህራን ትሬዲንግ – 5 ሚሊየን ብር

ማክሮ ጀነራል ኮንትራክተር – 5 ሚሊየን ብር

ኤልስሜድ ሄልዝኬር ሶሉሽንስ – 5.9 ሚሊየን ብር

ዊዝደም ትሬዲንግ ኃ.የተ.ኩባንያ – 5 ሚሊየን ብር

ጊፍት ሪል ስቴት – 5 ሚሊየን ብር

እንይ ኮንስትራክሽን – 5 ሚሊየን ብር

ሞተር ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ኢትዮጵያ (ሞኤንኮ) – 10 ሚሊየን ብር

አምደሁን ጀነራል ትሬዲንግ – 5 ሚሊየን ብር

አልሳም ኃ.የተ.ኩባንያ – 5 ሚሊየን ብር

https://waltainfo.com/am/%E1%8B%A8%E1%8 ... %E1%8C%88/

sarcasm
Senior Member
Posts: 11378
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: Gebeta Lehager ገበታ ለሀገር Robbing Ministry of Revenues የገቢዎች ሚኒስቴር 100s of Millions of Birr Payable Tax

Post by sarcasm » 10 Feb 2021, 21:30

sarcasm wrote:
31 Jan 2021, 20:56


የተለያዩ ተቋማት ለገበታ ለሀገር ቃል የገቡትን ገንዘብ ገቢ አደረጉ


አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የመንግስት እና የግል ተቋማት ለገበታ ለሀገር ቃል የገቡትን ገንዘብ ገቢ አደረጉ።

በዚህ መሰረት ፤-

ኢትዮ ቴሌኮም – አጠቃላይ 500 ሚሊየን ብር
(350 ሚሊየን አስቀድሞ የተገለጸ)

ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ ላደረጉና ደረሠኙን በመላክ ላሳወቁ ዘጠነኛ ዙር ተቋማት ጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ምስጋና አቅርቧል
The Fitch downgrade of Ethiopian rating to CCC report say that Ethio Telecom and EA have $3.3 billlion debt to a private creditor which costs around $200 million per year to service. Now some of the questions a sensible person should ask are:

Why is Ethio Telecom wasting 500 million birr on poxy park project when it has millions of dollars interest to pay every year to service expensive debt from private lender?

Do the donations show prudent stewardship of public funds?

Are there any directors who sit on both Ethio Telecom and Gebeta Lehager boards?


Excerpt from the report

"The bulk of Ethiopia's public external debt is official multilateral and bilateral debt. Government and government-guaranteed external debt was USD25 billion in fiscal year 2020 (FY20, which ended in June 2020). Of this, USD3.3 billion was owed to private creditors. This includes Ethiopia's outstanding USD1 billion Eurobond (1% of GDP) due in December 2024, with minimal annual debt service of USD66 million until the maturity; and USD2.3 billion government-guaranteed debt owed to foreign commercial banks and suppliers. Other SOE debt to private creditors which relates to Ethio Telecom and Ethiopian Airlines is a further USD3.3 billion. While this is not guaranteed by the government, it represents a potential contingent liability."

https://www.fitchratings.com/research/s ... or%20below.


Post Reply