Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
sarcasm
Senior Member
Posts: 11144
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

"የፌደራል መንግስት ይሁንታ ካለበት እንተባበራለን" ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ

Post by sarcasm » 24 Jun 2025, 06:32

በመቶዎች ሺዎች የሚቆጠሩ የትግራይ ቤተሰቦች በስደተኛ መጠለያ 5 ዓመት እንዲያሳልፉ ያደረገው አቢይ ነው፤ ደመቀ ማለት የአቢይ ሹመኛ፤ አቢይ ያለው የሚያደርግ ማለት ነው።


sarcasm
Senior Member
Posts: 11144
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: "የፌደራል መንግስት ይሁንታ ካለበት እንተባበራለን" ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ

Post by sarcasm » 24 Jun 2025, 06:39

"ከመከላከያ ጋር መተባበር መብት ብቻ ሳይሆን ግዴታቸን ነው። ከአማራ መንግስትና ከአቢይ መንግስት ጋር ጎን መቆም የሁላችን ግዴታ ነው።" ኮ/ል ደመቀ ዘውዱ


Post Reply