Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Union
Senior Member
Posts: 11949
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: አፋሕድ አገው ምህረት ወዳጆን ከአፋብኅ አባረረ።

Post by Union » 05 Jun 2025, 17:09

አስገራሚ ማብራሪያ ነው አፋሕድ የሰጠው። ምን ያህል ሸዋን ተቆጣጥረው ህዝቡ የራሱን መንግርስት መስርቶ እራሱን እያስተዳደረ እንደሆነ አስረድቷል።

VIVA አፋሕድ

VIVA ታላቁ እስክንድር

Union
Senior Member
Posts: 11949
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: አፋሕድ አገው ምህረት ወዳጆን ከአፋብኅ አባረረ።

Post by Union » 05 Jun 2025, 17:47

አፋሕድ ስለ አገው ምህረት ወዳጆ እርካሽእነት ዝም ብሎ ቆይቶ በአሁን ሰአት መናገሩ ምንን ያመለክታል።፡እስቲ ንገሩን የኛ ፖለቲካ አዋቂዎች :lol:

Misraq
Senior Member
Posts: 15419
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: አፋሕድ አገው ምህረት ወዳጆን ከአፋብኅ አባረረ።

Post by Misraq » 05 Jun 2025, 18:27

ምሬ ወሎ ቤተአማራን በሙሉ ከአፋሕድ ስላፀዳ ለዛ መልስ መስጠትሽ ነው ወላሞው ጥሌ :lol: :lol:

Abere
Senior Member
Posts: 13862
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: አፋሕድ አገው ምህረት ወዳጆን ከአፋብኅ አባረረ።

Post by Abere » 05 Jun 2025, 19:12

Please do not make such a big lie. ወሎ ቤተአማራ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በጀኔራል ፋንታሁን ሙሃባው የሚመራ ነው። በርዕሰ-ፋኖ እስክንድር ነጋ ስር ከሚገኘው አንዱ ክፍለ ሀገር። ምሬ ወዳጆ የራያ አካባቢን እንኳን መምራት አልቻለም - ወያኔ እየጨፈረችበት ይገኛል። በተደጋጋሚ የቤተ አማራ ፋኖዎች ምሬ ወዳጆ ከወያኔ ጋር ግንኙነት አለው የወሎን ትግል ለማስነጠቅ እየተጠቀሙበት ነው በማለት ከእስክንድር ጎን እንደሚቆሙ ገልጸዋል። ዛሬ በሳይንት፤ አቀስታ፤ ገነቴ ፤ መቅደላ፤ ተንታ፤ አምባሰል፤ ወዘተ ግዙፉ የወሎ ክፍል በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት የሚመራ ነው።

Please do not spread fabricated YouTube stories by ሮሃ media from America. Anyone one can create fiction if the interest is to divide, not to help real people in Amhara.




Misraq wrote:
05 Jun 2025, 18:27
ምሬ ወሎ ቤተአማራን በሙሉ ከአፋሕድ ስላፀዳ ለዛ መልስ መስጠትሽ ነው ወላሞው ጥሌ :lol: :lol:

ethiopian
Member+
Posts: 5901
Joined: 09 Oct 2011, 21:29

Re: አፋሕድ አገው ምህረት ወዳጆን ከአፋብኅ አባረረ።

Post by ethiopian » 05 Jun 2025, 21:09

Misraq wrote:
05 Jun 2025, 18:27
ምሬ ወሎ ቤተአማራን በሙሉ ከአፋሕድ ስላፀዳ ለዛ መልስ መስጠትሽ ነው ወላሞው ጥሌ :lol: :lol:
Wow, Misrak, you’re really torching this guy. Why can’t he be a fano ?

Union
Senior Member
Posts: 11949
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: አፋሕድ አገው ምህረት ወዳጆን ከአፋብኅ አባረረ።

Post by Union » 05 Jun 2025, 23:06

Abere

አገውወአጋሜ ተፈራ ማሞ እና አገው ደሳለኝን እስክንድር ዘምቶባቸው ድራሻቸውን ከሸዋ ምድር እንዳጠፋቸው አሁን በቅርብ ግዜ አገው ምህረት ላይም ሊዘምቱበት ነው።

ዋይ ዋይ ልትል ነው አገው misraq የፈረደባት


Abere wrote:
05 Jun 2025, 19:12
Please do not make such a big lie. ወሎ ቤተአማራ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በጀኔራል ፋንታሁን ሙሃባው የሚመራ ነው። በርዕሰ-ፋኖ እስክንድር ነጋ ስር ከሚገኘው አንዱ ክፍለ ሀገር። ምሬ ወዳጆ የራያ አካባቢን እንኳን መምራት አልቻለም - ወያኔ እየጨፈረችበት ይገኛል። በተደጋጋሚ የቤተ አማራ ፋኖዎች ምሬ ወዳጆ ከወያኔ ጋር ግንኙነት አለው የወሎን ትግል ለማስነጠቅ እየተጠቀሙበት ነው በማለት ከእስክንድር ጎን እንደሚቆሙ ገልጸዋል። ዛሬ በሳይንት፤ አቀስታ፤ ገነቴ ፤ መቅደላ፤ ተንታ፤ አምባሰል፤ ወዘተ ግዙፉ የወሎ ክፍል በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት የሚመራ ነው።

Please do not spread fabricated YouTube stories by ሮሃ media from America. Anyone one can create fiction if the interest is to divide, not to help real people in Amhara.




Misraq wrote:
05 Jun 2025, 18:27
ምሬ ወሎ ቤተአማራን በሙሉ ከአፋሕድ ስላፀዳ ለዛ መልስ መስጠትሽ ነው ወላሞው ጥሌ :lol: :lol:

Post Reply