Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 15549
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 01 Jun 2025, 07:24
ኢትዮጵያ የተቀቀሉ የሥጋ ምርቶችን ወደ ቻይና መላክ ልትጀምር መሆኑ ተገለጸ
የታሸጉ የስጋ ምርቶች- ከፋይል የተገኘ
25 ታህሳስ 2024
ኢትዮጵያ የተቀቀሉ የሥጋ ምርቶች እና ተረፈ ምርቶችን ለቻይና ገበያ ልታቀርብ መሆኑን የእንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክትር ዶክተር ሳህሉ ሙሉ ለቢቢሲ ተናገሩ።
ኢትዮጵያ ለመላክ እየተዘጋጀች ያለችው የተቀቀለ የበግ፣ ፍየል፣ የዳልጋ ከብት እና የግመል ስጋን መሆኑ ዶ/ር ሳህሉ ገልጸዋል።
ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ "በዚህ ደረጃ ምርቱን ለሚፈልጉ አገራት ነው እየተሰራ ያለው ግን በአሁን ለጊዜው ዒላማ ያደረግነው የቻይናን ገበያ ነው" ብለዋል።
ዶ/ር ሳህሉ "በዋናናት ታርጌት [ዒላማ] የተደረገው ትልቁ ገበያ የሆነውን የቻይና ገበያ [ነው]" ሲሉ የኢትዮጵያ የተቀቀለ ስጋ ዋና መዳረሻን ጠቁመዋል። ዋና ዳይሬክተሩ "ለቻይና ገበያ ዒላማ አድርገን እንስራ እንጂ ውጤቱ ምርታችንን ለሚፈልጉ ሁሉም ገበያዎች ሁሉ የሚሆን ነው" ሲሉ አክለዋል።
ምክትል ዳይሬክተሩ ከቻይና መንግስት እና ከሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች ጋር በተደረገ ንግግር "ከኢትዮጵያ የተቀቀለ የሥጋ ምርት እና ተረፈ ምርት እንደሚቀበሉ ይሁንታ ተሰጥቷል" ብለዋል።
https://www.bbc.com/amharic/articles/c0q04jnpqxno.amp
-
Odie
- Member
- Posts: 4463
- Joined: 24 Jun 2024, 23:07
Post
by Odie » 01 Jun 2025, 08:20
This is not an informative news. Who is exporting the cooked meat? The government? The government should abandon business to private group, preferably to Ethiopians. Smells another PP trap or propaganda. The incompetent government should not be doing everything. It is a system that does not know its function. It is a corridor developer, park ranger, investor... it is better to count what it is not.
The other thing is exporting meat requires farming of the animals in large scale. Otherwise, if someone snatches the usual skinny animals from farmers and export meat, meat crisis-already in place, will become a problem. The news sounds meant to show that Ethiopia is exporting something. That alone is not newsworthy at all. Is there even enough meat for local consumption before exporting?
And how did the sodo Oromo Horus miss this news?
-
Selam/
- Senior Member
- Posts: 15549
- Joined: 04 Aug 2018, 13:15
Post
by Selam/ » 01 Jun 2025, 09:05
ካድሬው ጭልፊቱ ከፒፒ ትዕዛዝ ሲሰጠው ብቻ ነው ፕሮፓጋንዳውን የሚለጥፈው።