Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

VOTE:R All Agaw Ppl As Dumb As This Dumb Agew General?.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!!

Poll ended at 12 Jun 2025, 13:28

1- Yes
6
67%
2- No
3
33%
 
Total votes: 9

tarik
Senior Member+
Posts: 35787
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

VOTE:R All Agew Ppl As Dumb As This Dumb Agew General?.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 28 May 2025, 13:28

1- Yes
2- No


May 24 at 12:05 PM ·
ሀገራችን የሚመጥን በትጥቅም በሰዉ ሃይልም የተደራጀ ዘመናዊ ሠራዊት ተገንብቷል።
ጀኔራል አበበዉ ታደሰ (ትልቁ)
የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አበበዉ ታደሰ በልዩ ዘመቻዎች ዕዝ በስልጠና ላይ ለሚገኙት የሠራዊቱ አመራሮች በሃገራዊ እና ቀጠናዊ ጉዳዮችን ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በማብራሪያቸውም አንዳንድ ሃገራት እና አካላት የራሳቸዉን ፍላጎት ለማሟላት የዉስጥ ባንዳዎችን በመጠቀም ኢትዮጵያዊያንን በተለያየ መንገድ በመከፋፈል እና በማበጣበጥ አቅማቸዉን እናዳክማለን ብለዉ ላይሳካላቸው ይደክማሉ ብለዋል፡፡
የጭንቅላታቸዉ ሃሳብ ደርቆ ለሆዳቸዉ ያደሩ ፅንፈኞችና አሸባሪዎች ደግሞ የስልጣን ጥማቸዉን ለማርካት ለስልጣን የሚያበቃ ሃሳብና አገር የሚለዉ እሳቤ ጠፍቶባቸዉ በጉልበት ስልጣን እናገኛለን ብለዉ ባንዳ ሆነው እንደሚለፉም አንስተዋል።
እኛ ደግሞ ብሔርም ሃይማኖትም የማይከፋፍለን የሃገራችን እድገት እና ከፍታ እንዲሁም የህዝባችን መለወጥ እና መበልፀግ ዓላማ አድርገን ጎጥን ሳይሆን ኢትዮጵያን የምናስቀድም ኢትዮጵያዊ ወታደሮች ነን ሲሉ አስገንዝበዋል።
ጀኔራል አበባው በአሁኑ ሰዓት ስልጣን የሚያዘዉ በሃሳብ የበላይነት እንጅ በጉልበት አይደለም፤ እኛ መነሻችንም መዳረሻችንም ህገ-መንግስቱ ነዉ። ይህንን መነሻ በማድረግም ህግ እና ህገ መንግስታዊ ስርዓቱን ለማስከበር አገራችን የሚመጥን በትጥቅም በሰዉ ሃይልም የተደራጀ ዘመናዊ ሠራዊት ተገንብቷል፤ እንደ ልዩ ዘመቻዎች ዕዝም በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ በርካታ ኮማንዶ እና አየር ወለድ እስፔሻል ፎርስ መገንባት ተችሏል ብለዋል።
ከሀገራችን ብሔራዊ ጥቅም ጋር በተያያዘም የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር በሰላም ከሚያምን ከሁሉም ጋር በሰላማዊ መንገድ እንሰራለን፤ በጉልበት የሚመጣ ካለ ግን የሀገራችንን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ሙሉ ዝግጁነት አለን ሲሉ ተናግረዋል።
በመጨረሻም እኛ ታሪክ ያለን የታላቅ አገር ሠራዊት ነን ለቀጠናዉ ሰላም መስፈንም ትልቅ ድርሻ እና ሃፊነት አለብን ፤ ይህን መሰረት አድርገን ቀጠናዊ ትስስርን በማጠናከር እየሰራን ነዉ ያሉት የጦር ሃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አበበዉ ታደሰ ብዛት ቁጥር ያለው ህዝብ ይዘን በሰላማዊ መንገድ የቀይ ባህርን የወደብ አማራጭ መጠቀም አለብን ማለታችንን እንደስተት ቆጠረዉት የሚንጫጩ እንዳሉም ጠቅሰዋል።

Union
Senior Member
Posts: 12062
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

Re: VOTE:R All Agew Ppl As Dumb As This Dumb Agew General?.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!!

Post by Union » 28 May 2025, 19:37

:lol: :lol: :lol: good question

Even as dumb as agew misraq is she knows she does not represent the agew people.

This ባህላዊ አገው general abebaw also does not represent the people. Of course not. He represents how to be opportunist, sell out, delusional, and a s'ucker :x

Even agew Esayas knows that :lol:

Post Reply