ይህ የሚገርም ነገር ባይሆንም ኢሳይያስ 34ኛውን የኤርትራ የባርነት ቀን በሚያስብበት ቀን ጅቡቲ መልዕክት የያዘች ጦማር በመላክ ምትክ ኤርትራ አገር አይደለችም በሚል እንደምታ የክፍለ ሀገሩን ወጣ መጥጦ ባዶ ያደረገ ሰው በማለት - በንቀት ኢሳይያስ የጅቡቲን እጅ መሳለም አይችልም ብላው እርፍ። ከጅቡቲ አሳነሳቻት ኤርትራን - ከአቻቸው ማለት ቀረ።
አንድ ነገር ልብ ይበሉ - ክሪሚያም አሰብን አንቺም እንደ እኔ ወደ ቤትሽ ተመለሽ በማለት አስገንዝባለች። ምናልበት ይህ 2025 ኤርትራ ክ/ሀገር ለመጨረሻ ግዜ የምታስበው የባርነት ዕለት ይሆናል - በቀጣዮቹ ጭራሽ ላይታሰብ ይችላል።