Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Union
Senior Member
Posts: 11827
Joined: 14 Feb 2021, 15:24

በአፄ ልምነድንግል ዘመን ማለትም በ15ኛው ክፍለዘምን ቱርክን ያሳፈረው የሀበሾች ተጋድሎ። ኤርትራን በቅኝ ላለማስገዛት የሰሯቸው ጀብዶች።፡

Post by Union » 23 May 2025, 00:36

ታላቁ ጦረኛ አፄ ልምነድንግል በተደጋጋሚ ቱርኮችን እያባረረ አጥፍቶአቸዋል። ኤርትራዊያኖች በብዛት የተሳተፋባቸው ጦርነቶች ተደርገዋል።፡አሸንፈዋል።፡ ነገር ግን እንደ አገው ሸንጎ አይነቱ ከሀዲ አይጠፋምና አንዳንድ ባንዳ እየረዳቸው ቱርኮች ተመልሰው እየመጡ አስቸግረዋል። እንደጋላ PP ሞት አይሰለቻቸውም ነበር ማለት ይቻላል።

ስለዚህ የዚህ የረጅም ግዜ ቂም ነው ዛሬም ኤርትራዊ ሀበሾችን እና የኢትዮጵያ ሀበሾችን ለማጥፋት እየተሰራ ያለው።

የዚህም ስራ ባለቤት የፈረንጅ ተቀጣሪው አገው ሸንጎ ነው። (ኢሳያስ፣ ደብረፂኦን ፣ አብይ፣ ጌታቸው) ናቸው።