Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 36273
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

TOTALLY ERADICATE TPLF ROOTSTOCK & BRANCH!

Post by Horus » 14 May 2025, 09:52

አለባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ ነው ዛሬ ኢትዮጵያ ያደረገችው! ወያኔ 100% መደምሰስ የነበረበት ድሮ ነው!

አሁን አለኝ የሚለውን ጦር ይዞ ኤርትራ ውስጥ እየተመልሰ ነው ፤ ወደ ፈጠረው አባቱ!

ወያኔ ከዚህ በኋል አንድ ጥይት ከተኮሰች በቦምብ መደብደ እሷን ሳሆን ሻ አቢያን ነው ።

ያፍሪካ ቀንድ ነቀርሳ ካንሰር ወያኔ የተባለ የሰው ነጋዴና የወርቅ ሌባ ብቻ ሳይሆን ሻቢያ የተባለ ጥርሱ የወለቀ የግብጽ ተላላኪ ነው

ነቀርሳውን ከስሩ መንቀያው ግዜ እየቀረበ ይመስላል!



Horus
Senior Member+
Posts: 36273
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: TOTALLY ERADICATE TPLF ROOTSTOCK & BRANCH!

Post by Horus » 14 May 2025, 10:07

ከዚህ በኋላ የሚቀረው የዚህ ወንጀለኛ ቡድን ንብረቶችና ከነሱ ጋ የተያያዙ ሰዎችን ሃብት አንድ ባንድ በመቀማት ወደ ኢትዮጵያ ካዝና ማስገባትና እነዚህን ወንጀለኞች በተገኙበት በመልቀም ቃሊቲ ማጎር ነው!
Last edited by Horus on 14 May 2025, 10:13, edited 1 time in total.

Revelations
Senior Member+
Posts: 34438
Joined: 06 Jan 2007, 15:44

Re: TOTALLY ERADICATE TPLF ROOTSTOCK & BRANCH!

Post by Revelations » 14 May 2025, 10:11

I don't mean to rain on your orgy parade but is it not a fact that OPDO/PP has taken the stealing from Ethiopia and human trafficking/abduction for ransom to another level?


Armed men abduct dozens from a bus in Ethiopia

20 March 2025
Kalkidan Yibeltal
BBC News, Addis Ababa




ozens of passengers on a bus in Ethiopia have been abducted by armed men in the country's largest region, Oromia, as they were were travelling from the capital, Addis Ababa.

Details are only just emerging of the kidnappings, which took place earlier this week.

The incident happened in Ali Doro, which is near an area where around 100 university students were similarly abducted as they were heading home from their campus last July.

Horus
Senior Member+
Posts: 36273
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: TOTALLY ERADICATE TPLF ROOTSTOCK & BRANCH!

Post by Horus » 14 May 2025, 10:16

WHO CREATED OLF? EPLF CREATED OLF. THE 3 CANCERS - EPLF, OLF, TPLF - THEY ALL HAVE TO ERADICATED. NOW, WE MIGHT HAVE Q 4TH CANCER IN THE MAKING GPLF !!!!



Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4380
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: TOTALLY ERADICATE TPLF ROOTSTOCK & BRANCH!

Post by Za-Ilmaknun » 14 May 2025, 12:18

Horus wrote:
14 May 2025, 10:07
ከዚህ በኋላ የሚቀረው የዚህ ወንጀለኛ ቡድን ንብረቶችና ከነሱ ጋ የተያያዙ ሰዎችን ሃብት አንድ ባንድ በመቀማት ወደ ኢትዮጵያ ካዝና ማስገባትና እነዚህን ወንጀለኞች በተገኙበት በመልቀም ቃሊቲ ማጎር ነው!
The transition from TPLF to OPDO! :mrgreen: :lol:

ሲንቄ ባንክንጨምሮ አሥር ድርጅቶችን በአንድ ጥላ ሥር የሚያስተዳድር ‹‹ሲንቄ ግሩፕ››
ሊመሠረት ነው

ሲንቄ ባንክን ጨምሮ ሌሎች በፋይናንስ አገልግሎት ዙሪያ የሚሠሩ አዳዲስ ኩባንያዎችን አካቶ በአንድ ጥላ ሥር የሚያስተዳድር ‹‹ሲንቄ ግሩፕ›› የተሰኘ ትልቅ ተቋም
ሊመሠረት መሆኑ ተገለጸ፡፡

ሪፖርተር ከሲንቄ ባንክ ያገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ከፋይናንስ ሥራ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያላቸው አዳዲስ ተቋማትን በማደራጀትና ብራቹንም አንድ ላይ አካቶ
የሚያስተዳደርና የሚመራ ‹‹ሲንቄ ግሩፕ›› የተባለ ተቋም ለመመሥረት የፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ተቋቁሞ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው።
‹ሲንቄ ግሩፕ› የሚለው ስያሜን በማስመዝገብ ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መገባቱን የሚያመለክተው ይኸው የባንኩ መረጃ፣ በዚህ ግሩፕ ሥር እስከ አሥር የሚደርሱ
ኩባንያዎች የታቀደ ሲሆን፣ ይህ ቁጥር እየጨመረ ሊሄድ እንደሚችልም ተጠቅሷል፡፡ ከነዚህ ውስጥ አምስቱ በአሁኑ ወቅት በሥራ ላይ የሚገኙ ዘርፎች ሲሆኑ በዕቅዱ
መሠረት ራሳቸውን ችለው እንዲቋቋሙ ይደረጋል፡፡

ራሳቸውን ችለው በኩባንያ ደረጃ እንዲቋቋሙ ከተደረገ በኋላ የሲንቄ ግሩፕ አባል ይሆናሉ ተብለው ከሚጠበቁት መካከል አንዱ ራሱ ሲንቄ ባንክ ሲሆን፣ ከባንኩ
በተጨማሪ ሲንቄ ኢንቨስትመንት ባንክ፣ ሲንቄ ሊዝ ፋይናንሲንግ፣ ሲንቄ ማክሮ ፋይናንስ የሚባሉ ተቋሞች ተደራጀተው የግሩፑ አባል እንዲሆኑ ይደረጋል።
ከእነዚህ የፋይናንስ ዘርፎች በአሁኑ ወቅት በሲንቄ ባንክ ሥር በምክትል ፕሬዚዳንቶች ደረጃ እየተመሩ የሚቀርቡ አገልግሎቶች ሲሆኑ፣ ከዚህ በኋላ ግን ራሳቸውን የቻሉ
ድርጅቶች ሆነው እንዲመሠረቱና የሲንቄ ግሩፕ አባል ሆነው በአንድ ጥላ ሥር እንዲመሩ ለማድረግ ውጥን ተይዟል።

ለመመሥረት የታቀደውን ሲንቄ ግሩፕን በተመለከተ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የሲንቄ ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ንዋይ መገርሳ፣ በግሩፑ ሥር በፋይናንስ ዘርፉ ላይ ብቻ
የሚሠሩ የተለያዩ ኩባንያዎች እንደሚታቀፉ ገልጸዋል። እስካሁን የታሰቡት ወደ አሥር የሚደርሱ ኩባንያዎች መሆናቸውን የሚጠቁመው የፕሬዚዳንቱ ማብራሪያ አሁን
በሥራ ላይ ከሚገኙት የፋይናንስ ዘርፎች በተጨማሪ አዳዲስ ኩባንያዎችም በግሩፑ ሥር እንደሚካተቱ ጠቅሰዋል፡፡ በኩባንያ ደረጃ ተቋቁመው የግሩፑ አባል ይሆናሉ
ተብለው ከሚጠበቁት አዳዲስ ኩባንያዎች መካከል አንዱ የኢንሹራንስ አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም ነው፡፡ ከዚህም ሌላ ባንኩ ከአገር ውስጥ አገልግሎቱ ባሻገር
ከኢትዮጵያ ውጭ ተወዳዳሪ ባንክ ለመሆን ውጥን ያለው በመሆኑ ይህንኑ ውጥኑን ዳር ለማድረስ የሚያስችል ራሱን የቻለ ኩባንያ ተቋቁሞ የግሩፑ አባል እንደሚሆን
https://www.ethiopianreporter.com/141308/

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4380
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: TOTALLY ERADICATE TPLF ROOTSTOCK & BRANCH!

Post by Za-Ilmaknun » 14 May 2025, 12:29

The wedding that costed a monthly salary of 30,000 doctors! This is only possible in a country led by the renowned economist Birhanu Nega. :mrgreen: :lol:

https://www.youtube.com/shorts/m9617DyW-4U


Horus
Senior Member+
Posts: 36273
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: TOTALLY ERADICATE TPLF ROOTSTOCK & BRANCH!

Post by Horus » 14 May 2025, 13:29

ጦርነትና ፖለቲካ አንድ ነገር ናቸው ። የሁለቱም አላማ ስልጣን ሃብትና ዝና ፍለጋ ነው ። ልዩነታቸው ፖለቲካ በሰላም ለስልጣናን ሃብት መታገል ነው ፤ ጦርነት በአመጽ ለስልጣንና ሃብት መታገል ነው። በሁለት ለስልጣና እና ሃብት በሚታገሉ ቡድኖች መሃል ሊኖር የሚችለው እጅግ ግዙፍ ልዩነት አንዱ ቡድን የሚገዛውን አገር ብሄራዊ ጥቅም ያስጠብቃል ፤ ሌላው ቡድን የሚገዛውን አገር ለጠላት እየሸጠ ስልጣንና ሃብቱን ያካብታል። ወያኔ ማለት ይህኛው ሁለተኛ የአገር ከሃዲና አገር ሻጭ ቡድን ነው ።

ስልጣን ላይ የወጣው የኦሮሞ ቡድን ልክ እንደ ማንኛው ቡድን ስልጣንና ሃብት ማካበት ነው አላማው ። ሱማሌ ኦሮሞን ቢቃወም አላማው ያው ስልጣንና ሃብት ፍለጋ ነው። አማራ ኦሮሞን የሚታገለው ስልጣንና ሃብት ፍለጋ ነው። ሌላውም ፓርቲና ቡድን ። በዚህ ሁሉ ፉክቻ ውስጥ ማን ነው የኢትዮጵያን ብሄራዊ ጥቅም ለጠላት እየሸጠ ከአገር ጥላት ጋር አብሮ ስልጣንና ሃብት ለመቆጣጠር የሚለፋው ብለን ነቅሰን በማውጣት ፓርቲዎችን ለመለካት ስልጣን እና ሃብት መፈለጋቸው ሳይሆን አገር ጠባቂ ወይም ባንዳ አገር ከጂ የትኛው እንደ ሆነ መለየት ነው ያለብን!

ዞሮ ዞሮ በኢትዮጵያ ሕዝብ ዘንድ የትኛው አገር ይጠብቃል ተብሎ የታመነበት ፓርቲ ነው በፖለቲካም ሆነ በጦር አሸንፎ የሚቀጥለው! የትግሬና አማራ ፖለቲካ ፓርቲ በሚሰጠው ምክኛት አይደለም ሕዝብ የሚወስነው እያንዳንዱ ፓርቲ በአገር ጥያቄ ላይ ባለውና ካገር ጠላት ጋር ባለው አቋም መሰረት ነው ሕዝብ የሚዳኘው ። ፓርቲዎችና ጦሮች ሁሉ የሚጋጋጡት ለስልጣን እና ያገር ሃብት ለመቆጣጠር ነው ። ወያኔ ከኤርትራና ግብጽ ጋር አብሮ በኢትዮጵያ የፖለቲካም ሆነ የጦር ድርጅት በፍጹም አይሆን፣! ይሄ ሎጂክ የኦነግም ። ለፋኖም ሆነ ሌላ ነጻ አውጭ ነኝ ባይ የሚሰራ ነው! ነጻ አውጪ የሚባል ተረት የለም!! ስልጣንና ሃብት ፈላጊ ነው ያለው!!

Abere
Senior Member
Posts: 13826
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: TOTALLY ERADICATE TPLF ROOTSTOCK & BRANCH!

Post by Abere » 14 May 2025, 15:46

The question is there a political part in Ethiopia? In my opinion there is not one. Is not it even weird to see some being member of two gangster groups simultaneously, example, Qelete Molla ( ABEN and PP-OLF at the same time); Berhanu Nega OLF-PP and Ezema at the same time), etc.

Ethiopia has no constitution, no government and political parties - but have looting gangsters.



Horus wrote:
14 May 2025, 13:29

ዞሮ ዞሮ በኢትዮጵያ ሕዝብ ዘንድ የትኛው አገር ይጠብቃል ተብሎ የታመነበት ፓርቲ ነው በፖለቲካም ሆነ በጦር አሸንፎ የሚቀጥለው! የትግሬና አማራ ፖለቲካ ፓርቲ በሚሰጠው ምክኛት አይደለም ሕዝብ የሚወስነው እያንዳንዱ ፓርቲ በአገር ጥያቄ ላይ ባለውና ካገር ጠላት ጋር ባለው አቋም መሰረት ነው ሕዝብ የሚዳኘው ።

Post Reply