የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት (ህወሓት) ከገንቦት 5/2017 ዓ.ም. ጀምሮ ከፖለቲካ ፓርቲነት መሰረዙን አስታወቀ።
ቦርዱ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው ህወሓት ከየካቲት 5/2017 ዓ.ም. ጀምሮ ዕግድ በመጣል ህወሓት የሚጠበቅበትን የእርምት እርምጃ እንዲወስድ የሰጠው ጊዜ በመጠናቀቁ በድርጅቱ ላይ የመሰረዝ ውሳኔ አሳልፏል።
ከአራት ዓመት በፊት በትግራይ ውስጥ ከተቀሰቀሰው ጦርነት ጋር በተያያዘ በአገሪቱ ምክር ቤት በሽብር ቡድንነት ተፈርጆ የነበረው ህወሓት፣ በኃይል እንቅስቃሴ ውስጥ በመሳተፉ በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተሰርዞ እንደነበር ይታወሳል።
ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ በአመጻ ድርጊት በመሳተፉ የተነሳ በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀፍ 98 መሠት ከፖለቲካፓርቲነት መሠረዙን ምርጫ ቦርድ ባወጣው መግለጫ ላይ አስታውሷል።
ነገር ግን በፌደራል መንግሥቱ እና በትግራይ ታጣቂዎች መካከል ለሁለት ዓመት ሲካሄድ የቆየው ጦርነት በፕሪቶሪያ ስምምነት መቋጨቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ የምርጫ ቦርድ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅን ለማሻሻል በወጣው አዋጅ አማካይነት ህወሓት በልዩ ሁኔታ ለመመዝገብ ችሎ ነበር።
https://www.bbc.com/amharic/articles/c5yeglldnqyo
-
- Member
- Posts: 4380
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
-
- Member
- Posts: 4380
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
Re: BBC:- ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከፖለቲካ ፓርቲነት በኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ተሰረዘ!
OPDO, the very creation of TPLF to subjugate the Oromo people, has finally made official that it has indeed dislodged TPLF. What is next? Hopefully the corridor development will continue with full swing... to be the core political rallying movement of the OPDO regime.




Re: BBC:- ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከፖለቲካ ፓርቲነት በኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ተሰረዘ!
ሌባን ሌባ ቢስርቀው ምን ይደንቀው!